በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ቡድን በነቀምቴና አካባቢው የሚገኙ ጤና ተቋማትን ጎብኝተዋል።
በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ቡድን በነቀምቴና አካባቢው የሚገኙ ጤና ተቋማትን ጎብኝተዋል። ___________ ይህ ጉብኝት ኅብረተሰቡ እያገኘ ያለውን የጤና አገልግሎት ጥራትና የተቋማቱን አጠቃላይ ቁመና በአካል ተገኝቶ ለመገምገም ታላቅ ፋይዳ ያለው ሲሆን፣ በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚታዩ ክፍተቶችን በመለየትና ተግዳሮቶችን በቅርበት በመረዳት ምላሽ ለመስጠት ያለመ መሆኑ ተገልጿል። ልዑካን ቡድኑ በቆይታው የዞኑን መድኃኒት አቅራቢ…
Read more
