የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከአጋር ተቋማት ጋር ያዘጋጀው አራተኛው ዙር የኢንስቲትዩቱና አጋር ተቋማት ፎረምበዛሬው እለት በአዲስ አበባ ከተማ ተካሄደ፡፡
የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከአጋር ተቋማት ጋር ያዘጋጀው አራተኛው ዙር የኢንስቲትዩቱና አጋር ተቋማት ፎረምበዛሬው እለት በአዲስ አበባ ከተማ ተካሄደ፡፡ ፎረሙ የህብረት ስራን መጠናከር፣ ንቁ ተሳትፎን ማበረታታት እና የተቋማት የማያቋርጥ ድጋፍ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚከናወኑ የህብረተሰብ ጤና ስራዎች ውጤታማነት ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ እንደሆነ አጽንኦት ተሰጥቶበታል፡፡ ዶ/ር መሳይ ሀይሉ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር በስብሰባው ላይ…
Read more
