Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Category: News

CERPHI

በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ቡድን በነቀምቴና አካባቢው የሚገኙ ጤና ተቋማትን ጎብኝተዋል።

በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ቡድን በነቀምቴና አካባቢው የሚገኙ ጤና ተቋማትን ጎብኝተዋል። ___________ ይህ ጉብኝት ኅብረተሰቡ እያገኘ ያለውን የጤና አገልግሎት ጥራትና የተቋማቱን አጠቃላይ ቁመና በአካል ተገኝቶ ለመገምገም ታላቅ ፋይዳ ያለው ሲሆን፣ በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚታዩ ክፍተቶችን በመለየትና ተግዳሮቶችን በቅርበት በመረዳት ምላሽ ለመስጠት ያለመ መሆኑ ተገልጿል። ​ልዑካን ቡድኑ በቆይታው የዞኑን መድኃኒት አቅራቢ…
Read more

የጤና ተቋማትን የሕክምና ግብዓት ለማሟላት ተጨማሪ አቅም የሆነው ፕሮጀክት።

የጤና ተቋማትን የሕክምና ግብዓት ለማሟላት ተደማሪ አቅም የሆነው ፕሮጀክት ****************** በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ለሕክምና መሣሪያዎች አቅርቦት ፕሮጀክት ምዕራፍ ሁለት ማስፈጸሚያ የሚውል የብድር ስምምነት ረቂቅ አዋጅ ላይ ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር የአስረጂ መድረክ አካሂዷል፡፡ በመድረኩ የኢትዮጵያ እና የደቡብ ኮሪያ መንግሥታት በጤናው ዘርፍ ያለውን የመሠረተ ልማት እጥረት ለመቅረፍ በማለም የተፈራረሙት የ30…
Read more

በጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ቡድን በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ ዞን የጤና ተቋማትንና በዘርፉ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን ለመጎብኘት ነቀምቴ ከተማ ገብቷል።

በጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ቡድን በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ ዞን የጤና ተቋማትንና በዘርፉ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን ለመጎብኘት ነቀምቴ ከተማ ገብቷል። የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ እና ሌሎች የመንግስትና አጋር ድርጅቶች የስራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን ነቀምቴ ከተማ የገቡ ሲሆን በቆይታቸዉም ከጤና መሠረተ ልማት አቅርቦት ጀምሮ እየተከናወኑ…
Read more

የሆሳዕና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለ28ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 34 የጤና ተማሪዎችን አስመረቀ።

(ሆሳዕና፣ ጥር 23/2018 ዐ/ም) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የሆሳዕና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በደረጃ 4 እና በዲግሪ ፕሮግራም በተለያዩ መርሃ-ግብሮች ለ28ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 34 የጤና ተማሪዎች አስመርቋል። የዕለቱ የክብር እንግዳና የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ እንደተናገሩት የክልሉ መንግሥት በጤናው ሴክተር ለማሳካት ካስቀመጣቸው የጤና ልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅዶች አመርቂ ውጤት ተገኝቷል። በቤተሰብ ደረጃ የበለጸገ…
Read more

“ሮተሪ ኢትዮጵያ በ70 ዓመታት የኢትዮጵያ ቆይታው በጤናው ዘርፍ ትርጉም ያለው ሥራ ሰርቷል” የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ

ሮተሪ ኢትዮጵያ የተመሰረተበትን 70ኛ ዓመቱን በብሔራዊ ቤተ-መንግስት አክብሯል። በዝግጅቱም የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንትና የሮተሪ ኢትዮጵያ የበላይ ጠባቂ ታዬ አጽቀሥላሴ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ ሮተሪ ኢትዮጵያ ባለፉት 70 ዓመታት በጤና አገልግሎቶችና ሌሎች የልማት ዘርፎች ትርጉም ያለው ሥራ ሰርቷል። የጤና አገልግሎት ጥራትና ደረጃን ለማሻሻል በተከናወኑ ተግባራትም ፖሊዮን ከኢትዮጵያ ለማጥፋት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱንም ተናግረዋል። ሮተሪ ኢትዮጵያ ልዩ እሴቶች እና ቁርጠኝነት ያለው…
Read more

የማእከላዊ ኢትዮጺያ ክልል በክልሉ ጤና ቢሮ ጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶች ግብዓት ጥራት ቁጥጥር ባስልጣን በጤና ነክ ተቋማት ቁጥጥር ለሚሰማሩ ተቆጣጣሪዎች ስልጠና በመስጠት ተጀመረ ።

የጤና ነክ ተቋማት ዳሰሳና ቁጥጥር ስራ ለይ ለሚሰማሩ ተቆጣጣሪ ባለሙያዎች ለሁለት ቀናት የሚቆይ ዓቅም ማጎልበቻ ስልጠና አየሰጠ መሆኑን ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ አስታውቋል ። የጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶች ግብዓት ጥራት ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዬጎሬ ዳቆሮ በስልጠናው ማስጀመሪያ ባስተላለፉት መልዕክት የጤና ነክ ተቋማት የማህበረሰቡን የጤና ተጠቃሚነት ከማረጋገጥ አኳያ ከሚያበረክቱት አስተዋጽኦ ጋር በተያያዘ ከፍተኛ ትኩረት ይሻሉ ብለዋል።…
Read more

የፕላዝሞዲየም ቫይቫክስ ወባን በተገቢ የጨርሶ ማዳን ህክምናን በጂሲክስፒዲ ምርመራ ውጤት ላይ በመመስረት የማክም ዘዴ የትግበራ ጥናት

በጋምቤላ እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች ሲካሄድ የቆየው የፕላዝሞዲየም ቫይቫክስ ወባን ጨርሶ ማዳን ህክምና የትግበራ ጥናት ውጤታማ በሆነ መልኩ መጠናቀቁ ተገለፀ። ይህ ፕሮጀክት፣ የታካሚዎችን የጂሲክስፒዲ ኢንዛይም መጠን በመመርመር ላይ የተመሰረተ የህክምና ዘዴን ተግባራዊነት በጤና ስርአቱ የተለያዮ ደረጃዎቸ፣ የሙያተኞች የትምህርት ዝግጅት፣ የተልያየ የቫይቫክስ ወባና የጂሲክስፒዲ የዘረመል ለውጥ ምጣኔ ባለባቸው አካባቢዎች የተካሄደ ጥናት ነው። የዚህ ጥናት አላማ በጤና…
Read more

ከስልጠናው የህብረተሰቡን ጤና ለማሻሻል የሚያስችል በቂ እውቀትና ክህሎት ማግኘት መቻላቸውን ሰልጣኞች ተናገሩ

(ሆሳዕና፦ ጥር 20/2018) በክልሉ ጤና ቢሮ ”ጠንካራ የአመራር ግንባታ ለውጤታማ የጤና ስርዓት” በሚል መሪ ቃል በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ሲሰጥ የቆየው የመጀመሪያ ዙር የጤናው ዘርፍ የአመራር አቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተጠናቋል። በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ለ276 ሰልጣኞች ለተከታታይ 7 ቀናት ሲሰጥ የቆየው የመጀመሪያ ዙር የጤናው ዘርፍ የአመራር አቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተጠናቋል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና…
Read more

ኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስ በሽታን በመቆጣጠር ረገድ ስኬታማ ሆናለች

ኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስን በመቆጣጠር ያደረገችው ስኬታማ ጥረት በጠንካራ አመራር፣ ፈጣን ምላሽ እና በተቀናጀ እርምጃ ትልቅ የህብረተሰብ ጤና ስኬትን ማስመዝገቧን የኤፌዴሪ የተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ የተከበሩ ታገሰ ጫፎ ገልፀው፤ ስኬቱ የጤና ፖሊሲ፣ የጤና ባለሙያዎች፣ እና ባለድርሻ አካላት የጋራ የመተባበር እና የመደመር ውጤት ነው ብለዋል። የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በሃገራችን የጤና ታሪክ ትልቅ የስኬት አሻራ የጣለ…
Read more

የ5ኛው ሃገር-አቀፍ የስነ-ሕዝብ እና የጤና ዳሰሳ ጥናት (EDHS) የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት ይፋ ተደረገ

ከመላው አገሪቱ የተውጣጡ የመንግስት ተቋማት፣ አጋሮች እና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት 5ኛው የኢትዮጵያ የስነ-ሕዝብ እና የጤና ጥናት (EDHS) የመጀመሪያ ደረጃ የውጤት ስርጭት አውደ ጥናት ተካሂዷል። በአውደ ጥናቱ ላይ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከዳሰሳ ጥናቱ የሚመነጨው መረጃ ለብሔራዊ የጤና እቅድ ቁልፍ ግብዓት ሆኖ ያገለግላል ብለዋል። ለኢትዮጵያ የስታቲስቲክስ አገልግሎቶት፣ ለልማት አጋሮች እና ለዳሰሳ ጥናቱ ቡድን ላደረጉት አስተዋጽኦ…
Read more