ጤና ሚኒስቴር ትብብርን ለማጠናከር እና ቅድሚያ ለሚሰጣቸው የጤና ጉዳዮች እና የጤና ዘርፍ ልማት እና የኢንቨስትመንት ዕቅድ (HSDIP II) ግቦችን ለማሳወቅ ከልማት አጋሮች እና ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተድርገዋል።
ሃገራዊ የጤና ዘርፍ ወቅታዊ ሁኔታዎችን ለአጋሮች የገለጹት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፤ ወቅታዊ አለም አቀፍ ክስተቶችን ተከትሎ ሊያጋጥሙ የሚችሉ መስተጓጎሎችን ለመቋቋም የሚያስችሉ የመፍትሄ ሀሳቦችን ጨምሮ ትኩረት ሊያገኙ የሚገቡ የጤና ጉዳዮችን አስረድተዋል። ሚኒስትሯ በሚቀጥሉት ዓመታት የኢትዮጵያን የጤና ዘርፍ ለመምራት የተነደፈውን የHSDIP II አላማዎችን እና ስትራቴጂካዊ ግቦችን ዘርዝረዋል። ዕቅዱ ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ፍትሃዊ ተደራሽነትን ማስፋፋት፣ የጤና…
Read more
