የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና እንስቲትዩት ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ EOC ግምገማ አካሄደ ፡፡
እንስትቲዩቱ ለህብረተሰቡ የጤና ስጋት ሊሆኑ በሚችሉ የጤናና ጤና ነክ ክስተቶች ቅኝትና ምላሽ ተግባራት ዙሪያ ሳምንታዊ ግምገማ አካሂዷል። የእንስትቲዩቱ ጤናና ጤና ነክ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ዳይሬክቶሬት ከፍተኛ ባለሙያ አቶ ከለላዉ አቻምየለህ የሳምንቱን ሪፖርት ሲያቀርቡ በክልሉ የወባ በሽታን ለመከላከል በየደረጃው በተሰሩ ስራዎች በሳምንቱ 8 በመቶ የወባ ጫና መቀነሱን ጠቁመዋል የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ…
Read more
