የወባ በሽታ መከላከል ስራችን የተቀናጀ ትኩረት የሚፈልግ ነው አሉ የስልጤ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ሸምሱ ሀይረዲን
የስልጤ ዞን ጤና መምሪያ የበሽታ መከላከል ጤና ማጎልበት ዋና የስራ ሂደት የ9 ወር አፈጻጸም ግምገማ እና በቀሪ ወራት ዕቅድ ላይ ትኩረት ያደረገ የውይይት መድረክ እያካሄደ ይገኛል፡፡ ወራቤ ፣ሚያዝያ 14/2018 ፣ስልጤ ዞን ኮሙኒኬሽን በመድረኩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የስልጤ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ሸምሱ ሀይረዲን የወባ በሽታ መከላከል ዘርፍ ላይ በየጊዜው በተፈጠሩ ስልጠናዎችና የንቅናቄ ስራዎች ውጤታማ…
Read more
