PHEM
Through public intelligence and diseases surveillances of immediately as well as weekly reportable diseases.
Laboratory
The public health laboratory performs diagnostic activities which are not performed in other health care delivery institutions.
Research
By reviewing different evidences sources, conducting public health researches and monitoring and evaluating implementation of different programs.
RDMC
Improving Public Health Through Data-Driven Decisions
Welcome to Central Ethiopia Region Public Health Institute.
After the former region of South Ethiopia recognized as a new region through referendum, the remaining seven zones and three special woredas following the decision decided by the Federation Council started working as a region of Central Ethiopia.
At Central Ethiopia Region Public Health Institute, our mission is to promote health and well-being in our community through research, public health emergency management, and advocacy.
we are also committed to improving the health of individuals and communities through research on priority health nutrition issues for evidence-based information utilization and technology transfer; effective public health emergency management; establishing quality laboratory system; and training public health researchers and practitioners for best public health interventions…..
Mr.Mamush Hussein
(CERPHI,Director General)
Read More

“የሀገር ውስጥ የመድሀኒትና ህክምና ግብዓት ምርት ቀደም ሲል 8 በመቶ የነበረው በተሰሩ በርካታ ስራዎች አሁን ላይ 42 በመቶ ማድረስ ተችሏል፡፡ ይሄ ትልቅ እምርታ ነው ግን ብዙ ይቀረናል!”
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 10ኛ መደበኛ ስብሰባ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 10ኛ መደበኛ ስብሰባ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር ) በውይይት መድረኩ ማጠቃለያ በሰጡት የስራ መመሪያ እንደገለጹት በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት የአሰራር ስርዓትን ማዘመን ተገቢ ነው ብለዋል::
ReadMore

ዜና|News
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አምስተኛ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በይፋ ተጀመረ።
ክልላዊ የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በይፋ የተጀመረው በሀዲያ ዞን ሌሞ ወረዳ በማስቢራ ቀበሌ ነው። ዘመቻውን በይፋ ያስጀመሩት በክልሉ ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ለገሰ ጴጥሮስ በዚህ[…]
Read moreከ1 ነጥብ አራት ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ህፃናት የአምስተኛ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት እንደሚሰጥ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ ፡፡
ሆሳዕና፤መጋቢት፣17/07/18 ዓ/ም የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከመጋቢት 18 እስከ 21/ 2018 ዓ/ም የሚሰጠዉን የአምስተኛ ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ አስመልከቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። የጤና ቢሮ ምክትል ሀላፊ እና የጤና ፕሮግራሞች[…]
Read moreየክልሉ ላቦራቶሪ በአገር አቀፍ ደረጃ በBiosafety & Biosecurity Certification ትግበራ ላይ ላስመዘገበው ውጤት የኢንስትቲዩቱ ሀላፊዎች በተገኙበት የላቀ ውጤቱ እንዲመዘገብ ትልቅ አስተዋጽኦ ላባረከቱት አጠቃላይ ሠራተኞች ምስጋና አቀረቡ።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪ በሀገር አቀፍ ደረጃ የላቦራቶሪ Biosafety and Biosecurity program Implementation ተገምግሞ፣ የኮከብ ደረጃ-አራት (Star Level- 4) የዕውቅና ሰርተፍኬት ማግኘቱን በማስመልከት፣ የክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት[…]
Read moreOur Partners






DIRECTORATE DIRECTORS

Ato mamush Hussen
Director General of Central Ethiopia Public Health Institute

Ato legesse Petros
Deputy Director General of Central Ethiopia Public Health Institute

Ato Girma Wondimu
Central Ethiopia Region Public Health Laboratory Director

DR.Sinafikish Ayele
Central Ethiopia Region Public Health RTT Directorate

Ato Woldesenbet Shewalem
Central ethiopia Region Public Health Emergency Management Director





