PHEM
Through public intelligence and diseases surveillances of immediately as well as weekly reportable diseases.
Laboratory
The public health laboratory performs diagnostic activities which are not performed in other health care delivery institutions.
Research
By reviewing different evidences sources, conducting public health researches and monitoring and evaluating implementation of different programs.
RDMC
Improving Public Health Through Data-Driven Decisions
Welcome to Central Ethiopia Region Public Health Institute.
After the former region of South Ethiopia recognized as a new region through referendum, the remaining seven zones and three special woredas following the decision decided by the Federation Council started working as a region of Central Ethiopia.
At Central Ethiopia Region Public Health Institute, our mission is to promote health and well-being in our community through research, public health emergency management, and advocacy.
we are also committed to improving the health of individuals and communities through research on priority health nutrition issues for evidence-based information utilization and technology transfer; effective public health emergency management; establishing quality laboratory system; and training public health researchers and practitioners for best public health interventions…..
Mr.Mamush Hussein
(CERPHI,Director General)
Read More

“በመትከል ማንሰራራት”
በዚህ መርሃ ግብር ያመናችሁ፣ የተሳተፋችሁ እጆቻችሁ ጭቃ የነካ፤ የተከላችሁ፤ የተንከባከባችሁ ኢትዮጵያውያን፣ በኢትዮጵያ የምትገኙ ዲፕሎማቶች፣ ይህንን ህልም የደገፋችሁ የየትኛውም ሀገር ዜጎች በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ እንኳን ደስ ያለን ብለዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዚህ አመት የተጀመረው በየዕለቱ የኢትዮጵያ ማንሰራራት ማሳያ በሆነው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር ሁሉም የህብረተሰብ ክፍልና የዲፕሎማቲክ ማህበረሰቡ እንዲሳተፍ ጥሪዬን አቀርባለሁ ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር ) በውይይት መድረኩ ማጠቃለያ በሰጡት የስራ መመሪያ እንደገለጹት በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት የአሰራር ስርዓትን ማዘመን ተገቢ ነው ብለዋል::
ReadMoreየማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት ጋር በባህላዊ መድሀኒት ጥናት ላይ በትብብር መስራት የሚያስችል የመግባቢያ ውል ስምምነት ተፈራረሙ
Read More….

ዜና|News
የሆሳዕና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለ28ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 34 የጤና ተማሪዎችን አስመረቀ።
(ሆሳዕና፣ ጥር 23/2018 ዐ/ም) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የሆሳዕና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በደረጃ 4 እና በዲግሪ ፕሮግራም በተለያዩ መርሃ-ግብሮች ለ28ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 34 የጤና ተማሪዎች አስመርቋል። የዕለቱ የክብር[…]
Read more“ሮተሪ ኢትዮጵያ በ70 ዓመታት የኢትዮጵያ ቆይታው በጤናው ዘርፍ ትርጉም ያለው ሥራ ሰርቷል” የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ
ሮተሪ ኢትዮጵያ የተመሰረተበትን 70ኛ ዓመቱን በብሔራዊ ቤተ-መንግስት አክብሯል። በዝግጅቱም የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንትና የሮተሪ ኢትዮጵያ የበላይ ጠባቂ ታዬ አጽቀሥላሴ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ ሮተሪ ኢትዮጵያ ባለፉት 70 ዓመታት በጤና አገልግሎቶችና ሌሎች የልማት ዘርፎች[…]
Read moreየማእከላዊ ኢትዮጺያ ክልል በክልሉ ጤና ቢሮ ጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶች ግብዓት ጥራት ቁጥጥር ባስልጣን በጤና ነክ ተቋማት ቁጥጥር ለሚሰማሩ ተቆጣጣሪዎች ስልጠና በመስጠት ተጀመረ ።
የጤና ነክ ተቋማት ዳሰሳና ቁጥጥር ስራ ለይ ለሚሰማሩ ተቆጣጣሪ ባለሙያዎች ለሁለት ቀናት የሚቆይ ዓቅም ማጎልበቻ ስልጠና አየሰጠ መሆኑን ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ አስታውቋል ። የጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶች ግብዓት ጥራት ቁጥጥር[…]
Read moreOur Partners






DIRECTORATE DIRECTORS

Ato mamush Hussen
Director General of Central Ethiopia Public Health Institute

Ato legesse Petros
Deputy Director General of Central Ethiopia Public Health Institute

Ato Girma Wondimu
Central Ethiopia Region Public Health Laboratory Director

DR.Sinafikish Ayele
Central Ethiopia Region Public Health RTT Directorate

Ato Woldesenbet Shewalem
Central ethiopia Region Public Health Emergency Management Director




