Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Welcome to Central Ethiopia Public Health Institute

በማእከላዊ ኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

PHEM

Through public intelligence and diseases surveillances of immediately as well as weekly reportable diseases.

Laboratory

The public health laboratory performs diagnostic activities which are not performed in other health care delivery institutions.

Research

By reviewing different evidences sources, conducting public health researches and monitoring and evaluating implementation of different programs.

RDMC

Improving Public Health Through Data-Driven Decisions

Welcome to Central Ethiopia Region Public Health Institute.


    After the former region of South Ethiopia recognized as a new region through referendum, the remaining seven zones and three special woredas following the decision decided by the Federation Council started working as a region of Central Ethiopia.
    At Central Ethiopia Region Public Health Institute, our mission is to promote health and well-being in our community through research, public health emergency management, and advocacy.
    we are also committed to improving the health of individuals and communities through research on priority health nutrition issues for evidence-based information utilization and technology transfer; effective public health emergency management; establishing quality laboratory system; and training public health researchers and practitioners for best public health interventions…..

               Mr.Mamush Hussein
          (CERPHI,Director General)
Read More
Ato Mamush Hussein

ኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስ በሽታን በመቆጣጠር ረገድ ስኬታማ ሆናለች::
Ethiopia has been successful in controlling the Marburg virus disease.

Read More….
“የሀገር ውስጥ የመድሀኒትና ህክምና ግብዓት ምርት ቀደም ሲል 8 በመቶ የነበረው በተሰሩ በርካታ ስራዎች አሁን ላይ 42 በመቶ ማድረስ ተችሏል፡፡ ይሄ ትልቅ እምርታ ነው ግን ብዙ ይቀረናል!”
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 10ኛ መደበኛ ስብሰባ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር ) በውይይት መድረኩ ማጠቃለያ በሰጡት የስራ መመሪያ እንደገለጹት በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት የአሰራር ስርዓትን ማዘመን ተገቢ ነው ብለዋል::

ReadMore

የሆሳዕና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለ28ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 34 የጤና ተማሪዎችን አስመረቀ።

Read More….

 ዜና|News

በድንገተኛ አደጋዎች ምላሽ አሰጣጥ ላይ የተጀመሩ ስራዎችን ቀጣይነት ለማረጋገጥ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተመላከተ

(ሆሳዕና፣ሚያዚያ 28/2018):-በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች የአደጋ ማስመሰል ምላሽ አሰጣጥ ተግባራዊ ልምምድ ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ በወራቤ ከተማ ተካሂዷል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዮት[…]

Read more

የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ዝግጁነት, ቅኝትና ምላሽ ስራዎችን በማህበረሰብ ደረጃ ለመተግበር የሚያስችል Community PHEM የተሰኘው ኢኒሸቲቭ ላይ ምክክር ተካሄደ

የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የCommunity PHEM ኢኒሸቲቭን በማህበተሰብ ደረጃ ለማስፈጸም የሚያስችል የምክክር ውይይት አካሄደ። ውይይቱ ከክልል ጤና ቢሮ የጤና ኤክስቴንሽን አስተባባሪዎች፣ ከክልል የሕብረተሰብ ጤና አደጋ መከላከልና[…]

Read more

የለውጡ መንግስት ባለፉት ዓመታት ትልልቅ ውጤቶችን ማስመዝገብና ትላልቅ ድሎችን ማጎናጸፍ ችሏል:- ክብርት ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ

ወራቤ፣ ሚያዚያ 24/2018 (ስልጤ ዞን መንግስት ኮሙኒኬሽን) የለውጡ መንግስት ባለፉት ዓመታት ትልልቅ ውጤቶችን ማስመዝገብና ትላልቅ ድሎችን ማጎናጸፍ መቻሉን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፋጤ[…]

Read more

Our Partners

DIRECTORATE DIRECTORS 

Ato Mamush Hussein

Ato mamush Hussen

Director General of Central Ethiopia Public Health Institute

Ato LEGESSE pETROS

Ato legesse Petros

Deputy  Director General of Central Ethiopia Public Health Institute

Ato Girma Wondimu

Central Ethiopia Region Public Health Laboratory Director

DR.Sinafikish Ayele

Central Ethiopia Region Public Health RTT Directorate

Ato Woldesenbet Shewalem

Central ethiopia Region Public Health Emergency Management Director