Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Welcome to Central Ethiopia Public Health Institute

በማእከላዊ ኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

PHEM

Through public intelligence and diseases surveillances of immediately as well as weekly reportable diseases.

Laboratory

The public health laboratory performs diagnostic activities which are not performed in other health care delivery institutions.

Research

By reviewing different evidences sources, conducting public health researches and monitoring and evaluating implementation of different programs.

RDMC

Improving Public Health Through Data-Driven Decisions

Welcome to Central Ethiopia Region Public Health Institute.


    After the former region of South Ethiopia recognized as a new region through referendum, the remaining seven zones and three special woredas following the decision decided by the Federation Council started working as a region of Central Ethiopia.
    At Central Ethiopia Region Public Health Institute, our mission is to promote health and well-being in our community through research, public health emergency management, and advocacy.
    we are also committed to improving the health of individuals and communities through research on priority health nutrition issues for evidence-based information utilization and technology transfer; effective public health emergency management; establishing quality laboratory system; and training public health researchers and practitioners for best public health interventions…..

               Mr.Mamush Hussein
          (CERPHI,Director General)
Read More
Ato Mamush Hussein

ኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስ በሽታን በመቆጣጠር ረገድ ስኬታማ ሆናለች::
Ethiopia has been successful in controlling the Marburg virus disease.

Read More….
“የሀገር ውስጥ የመድሀኒትና ህክምና ግብዓት ምርት ቀደም ሲል 8 በመቶ የነበረው በተሰሩ በርካታ ስራዎች አሁን ላይ 42 በመቶ ማድረስ ተችሏል፡፡ ይሄ ትልቅ እምርታ ነው ግን ብዙ ይቀረናል!”
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 10ኛ መደበኛ ስብሰባ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር ) በውይይት መድረኩ ማጠቃለያ በሰጡት የስራ መመሪያ እንደገለጹት በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት የአሰራር ስርዓትን ማዘመን ተገቢ ነው ብለዋል::

ReadMore

የሆሳዕና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለ28ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 34 የጤና ተማሪዎችን አስመረቀ።

Read More….

 ዜና|News

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አምስተኛ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በይፋ ተጀመረ።

ክልላዊ የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በይፋ የተጀመረው በሀዲያ ዞን ሌሞ ወረዳ በማስቢራ ቀበሌ ነው። ዘመቻውን በይፋ ያስጀመሩት በክልሉ ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ለገሰ ጴጥሮስ በዚህ[…]

Read more

ከ1 ነጥብ አራት ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ህፃናት የአምስተኛ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት እንደሚሰጥ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ ፡፡

ሆሳዕና፤መጋቢት፣17/07/18 ዓ/ም የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከመጋቢት 18 እስከ 21/ 2018 ዓ/ም የሚሰጠዉን የአምስተኛ ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ አስመልከቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። የጤና ቢሮ ምክትል ሀላፊ እና የጤና ፕሮግራሞች[…]

Read more

የክልሉ ላቦራቶሪ በአገር አቀፍ ደረጃ በBiosafety & Biosecurity Certification ትግበራ ላይ ላስመዘገበው ውጤት የኢንስትቲዩቱ ሀላፊዎች በተገኙበት የላቀ ውጤቱ እንዲመዘገብ ትልቅ አስተዋጽኦ ላባረከቱት አጠቃላይ ሠራተኞች ምስጋና አቀረቡ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪ በሀገር አቀፍ ደረጃ የላቦራቶሪ Biosafety and Biosecurity program Implementation ተገምግሞ፣ የኮከብ ደረጃ-አራት (Star Level- 4) የዕውቅና ሰርተፍኬት ማግኘቱን በማስመልከት፣ የክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት[…]

Read more

Our Partners

DIRECTORATE DIRECTORS 

Ato Mamush Hussein

Ato mamush Hussen

Director General of Central Ethiopia Public Health Institute

Ato LEGESSE pETROS

Ato legesse Petros

Deputy  Director General of Central Ethiopia Public Health Institute

Ato Girma Wondimu

Central Ethiopia Region Public Health Laboratory Director

DR.Sinafikish Ayele

Central Ethiopia Region Public Health RTT Directorate

Ato Woldesenbet Shewalem

Central ethiopia Region Public Health Emergency Management Director