በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት የአሰራር ስርዓትን ማዘመን ተገቢ ነው :-ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር )
(ሆሳዕና፣ጥር 16/2018)በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም ማስጀመሪያ ፕሮግራም በሆሳዕና ከተማ ተካሒዷል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር ) በውይይት መድረኩ ማጠቃለያ በሰጡት የስራ መመሪያ እንደገለጹት በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት የአሰራር ስርዓትን ማዘመን ተገቢ ነው ብለዋል። ሀገራዊ የሪፎርም ኦሳቤን ውጤታማ ለማድረግ የአመራር ጥበብን ተጠቅሞ መፍትሄ መፈለግ ይገባል ብለዋል። ባለፉት ዓመታት…
Read more
