የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጤናና ጤና ነክ አደጋዎች ቅኝት ምላሽ ዳይሬክቶሬት ሳምንታዊ የቅኝት ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተካሂዷል ፡፡ የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን እንደተናገሩት ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር ተያይዞ የሚፈጠረዉን የወባ በሽታ ለመግታት ጫናዉ የሚስተዋልባቸውን አካባቢዎችን በመለየት መከላከልን መሠረት ያደረገ የክትትል እና የቁጥጥር ስራዎች ላይ በትኩረት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል። ለህብረተሰቡ የወባ…
Read more
ሃገራዊ የጤና ዘርፍ ወቅታዊ ሁኔታዎችን ለአጋሮች የገለጹት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፤ ወቅታዊ አለም አቀፍ ክስተቶችን ተከትሎ ሊያጋጥሙ የሚችሉ መስተጓጎሎችን ለመቋቋም የሚያስችሉ የመፍትሄ ሀሳቦችን ጨምሮ ትኩረት ሊያገኙ የሚገቡ የጤና ጉዳዮችን አስረድተዋል። ሚኒስትሯ በሚቀጥሉት ዓመታት የኢትዮጵያን የጤና ዘርፍ ለመምራት የተነደፈውን የHSDIP II አላማዎችን እና ስትራቴጂካዊ ግቦችን ዘርዝረዋል። ዕቅዱ ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ፍትሃዊ ተደራሽነትን ማስፋፋት፣ የጤና…
Read more
በክልሉ ለሚገኙ ጤና ጣቢያ የድንገተኛ አደጋዎች ቅኝት እና ምላሽ ባለሙያዎች መሰረታዊ አደጋዎች ቅኝት እና ምላሽ ስልጠና በወራቤ መስጠት ተጀመረ ፡፡ ስልጠናውን በንግግር ያስጀመሩት የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን በክልሉ የወረርሽኝ ቁጥጥር ስራዎች ውጤት እያስገኘ መሆኑን ገልጸዋል ፡፡ በጤና ተቋም ያሉ የድንገተኛ አደጋዎች ቅኝት እና ምላሽ ባለሙያ የወረርሽኝ ቁጥጥር ስራን በጤና ተቋም…
Read more
ቢሮው በጤናውን ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራትን በወልቂጤ ከተማ ገምግሟል። የቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ እንዳሉት ለጠንካራ የጤና ስርዓት ግንባታ የማህበረሰቡን ተሳትፎ ማጠናከር ወሳኝ በመሆኑ በልዩ ትኩረት እየተሰራ ነው ብለዋል። በክልሉ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ለጤና ተቋማት ግብዓት የሟሟላት ስራ መሠራቱንና ከመንግስት ድጋፍ በተጨማሪ በህብረተሰቡ ተሳትፎ የግንባታና ግብዓት የሟሟላት ስራ በየአካባቢው እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። የመድሀኒት…
Read more
The Ethiopian Public Health Institute (EPHI) hosted a delegation from the Wellcome Trust, with participation from Resolve to Save Lives, to review Ethiopia’s progress in implementing the 7-1-7 Framework and strengthening national public health systems. During the visit, EPHI’s leadership shared the Institute’s key contributions in laboratory science, research, innovation, and Public Health Emergency Management,…
Read more
በሽልማት መርሃግብሩ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ መድረኩ እውቅና የምንሰጥበት እና አዲስ አቅጣጫ የምናስቀምጥበት መሆኑን ገልጸዋል። የኢትዮጵያ ሆስፒታሎች ጥምረት ለጥራት አዲስ የተገኙ ፈጠራዎች ወደተግባር የሚመጡበት መድረክ መሆኑንም አስረድተዋል። ባለፉት አመታት በሆስፒታል ሪፎርም የተመዘገቡ ውጤቶችን የገለጹት ዶ/ር መቅደስ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችንም አስቀምጠዋል። ጥራት መዳረሻ ሳይሆን ቀጣይነት ያለው እና እየተሻሻለ የሚሄድ መሆኑን ያስረዱት የጤና ሚኒስትር…
Read more
የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (EPHI) ከUK-MED ጋር በመተባበር ከፌዴራል፣ ከክልሎች እና ከመከላከያ ለተውጣጡ 25 የድንገተኛ ህክምና ቡድን አስተባባሪዎች የሰጠው የአመራር ክህሎት ስልጠና ተጠናቋል። ይህ ስልጠና በድንገተኛ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ወቅት የሚሰጠውን የህክምና ምላሽ በብቃት ለመምራት እና የማስተባበር አቅምን ለማሳደግ ያለመ ሲሆን ከUK-MED ባለሙያዎች ጋር ልምድ ልውውጥ የተደረገበትና ሀገራዊ የድንገተኛ ህክምና ምላሽ ዝግጁነትን የሚያጠናክር ነው። ስልጠናው…
Read more
በርክክብ መርሃ ግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ይህ ተነሳሽነት በጤና ተቋማት ውስጥ አስተማማኝ የኃይል አቅርቦትን በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚያሰፋ ተናግረዋል። 380 የጤና ተቋማት የፀሐይ ኤሌክትሪክ ሃይል አገልግሎት ያገኛሉ፤ ይህም ያልተቋረጡ አገልግሎቶችን ለማረጋገጥ ይረዳቸዋል ብለዋል። ሚኒስትሯ በተጨማሪም 1,183 በሃገር ውስጥ የተገጣጠሙ ሞተር ሳይክሎች ለመድረስ አስቸጋሪ በሆኑ አካባቢዎች ክትባቶችን እና መድሃኒቶችን ለማድረስ እንደሚደግፉ አፅንኦት…
Read more
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና እንስቲትዩት በየመዋቅሮች የተከናወኑ የ2018 በጀት አመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የተቀናጀ የድጋፋዊ ክትትል ግብረ መልስ ሪፖርት ቀርቦ ዉይይት ተደርጎበታል።፣ የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን እንደገለፁት በየደረጃዉ በሚገኙ የጤና መዋቅሮች በተደረገዉ የተቀናጀ ድጋፋዊ ክትትል በሁሉም ዘርፎች ስኬታማ ስራዎች መከናወናቸዉን ጠቁመዋል ። አቶ ማሙሽ የፌም ስርዓትን ለመገንባት አደረጃጀትን፣ አሰራርን…
Read more