የአፍሪካን የወደፊት እጣ ፈንታ ለመወሰን በሴቶች፣ ህጻናት እና ወጣቶች ጤና ላይ ኢንቨስት ማድረግ ያስፈልጋል::
ከ39ኛው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ጎን ለጎን በሴቶች፣ ህጻናትና ወጣቶች ጤና ዙሪያ ከፍተኛ የሚኒስትሮች እና አጋሮች ውይይት ተካሄደ። የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በ39ኛው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ጎን ለጎን በተካሄደው የሚኒስትሮች እና አጋሮች ውይይት ተገኝተው ባስተላለፉት መልልዕክት፣ የአፍሪካን የወደፊት እጣ ፈንታ ለመወሰን በሴቶች፣ህጻናት እና ወጣቶች ጤና ላይ ኢንቨስት ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል። አፍሪካ የአለማችን ብዙ ወጣት…
Read more
