በድንገተኛ አደጋዎች ምላሽ አሰጣጥ ላይ የተጀመሩ ስራዎችን ቀጣይነት ለማረጋገጥ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተመላከተ
(ሆሳዕና፣ሚያዚያ 28/2018):-በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች የአደጋ ማስመሰል ምላሽ አሰጣጥ ተግባራዊ ልምምድ ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ በወራቤ ከተማ ተካሂዷል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዮት የጤናና ጤና ነክ ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ወልደሰንበት ሸዋለም እንደገለጹት በድንገተኛ አደጋዎች ምላሽ አሰጣጥ ላይ የተጀመሩ ስራዎችን ቀጣይነት ለማረጋገጥ በትኩረት እየተሰራ ነው…
Read more
