በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የእንስሳት ጤና ጥበቃ ሥርዓቱን ለማሻሻል ያለመ የዘርፈ ብዙ ባለሙያዎች የአንድ ጤና ጽንሰ-ሀሰብ ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና መድረክ እየተካሄደ ነው።
መጋቢት 08/2018 ዓ.ም – ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ግብርና ኮሙኒኬሽን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የእንስሳት ጤና ጥበቃ ሥርዓቱን ለማሻሻል ያለመ የዘርፈ ብዙ ባለሙያዎች የአንድ ጤና ጽንሰ-ሀሰብ (Multisectoral One Health) የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና በዛሬው ዕለት መካሄድ ጀምሯል። መድረኩ በብሔራዊ የውሻ አብደት በሽታ ክትትል፣ መከላከልና መቆጣጠሪያ ስትራቴጂ እንዲሁም በክልል አፋጣኝ ምላሽ ሰጪ ቡድን (Regional Rapid Response Team) ምስረታ ላይ ያተኮረ…
Read more
