Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Month: May 2026

CERPHI

የወራቤ ኮምፕርሄንሲቪ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከታዝማ የውስጥ ደዌና የቀዶ ህክምና ልዩ ማዕከል ጋር በመተባበር ነፃ የልብ ቀዶ ህክምና መስጠት ጀመረ

ታዝማ ሜዲካል እና ሰርጂካል እስፔሻላይዝድ ማዕከል 11 ለሚሆኑ የልብ ሁሙማን ህፃናት ከሚያዝያ 13 እስከ 18 2018 ዓ/ም ወራቤ ኮምፕረሄንሲቪ ፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዉስጥ የልብ ቀዶ ህክምና አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል የክልሉ ጤና ቢሮ ሀላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ በማስጀመሪያ ፕሮግራሙ ላይ እንደተናገሩት የልብ ቀዶ ህክምና ዘመቻው በዘርፉ ያለውን የወጪ ጫና እና ህክምናውን ለማግኘት የሚደረገውን እንግልት ከማቃለል ረገድ ሚናዉ…
Read more

የጤና ሚኒስቴር የህብረተስብ ጤና አደጋዎችና በሽታዎች አስቀድሞ መከላከልና መቆጣጠር ላይ ከአሜሪካ በሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር (CDC) ጋር የትብብር ስራውን አጠናክሮ መቀጠል በሚቻልበት መንገድ ዙሪያ ዉይይት አድርገዋል

በውይይቱ ወቅት፣ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ከCDC ጋር ለረጅም ጊዜ የተገነባው ትብብር በጤና ስርአት ማጠናከር፣ በኤች አይ ቪ ኤድስና በወባ ፕሮግራሞች እንዲሁም በላብራቶሪ አቅም ግንባታ ዘርፍ ያስመዘገበውን ግልጽ ውጤት በማስታወስ ለተደረገው ድጋፍ አመስግነዋል። በቀጣይም ይህ ትብብር በተለይ በድንገተኛ አደጋዎች ዝግጁነት እና ምላሽ አሰጣጥ ስርዓትን ማጠናከር እንዲሁም በክትባት አገልግሎት እና በመረጃ ስርዓት ማዘመን ዘርፎች ላይ…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና እንስቲትዩት ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ EOC ግምገማ አካሄደ ፡፡

እንስትቲዩቱ ለህብረተሰቡ የጤና ስጋት ሊሆኑ በሚችሉ የጤናና ጤና ነክ ክስተቶች ቅኝትና ምላሽ ተግባራት ዙሪያ ሳምንታዊ ግምገማ አካሂዷል። የእንስትቲዩቱ ጤናና ጤና ነክ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ዳይሬክቶሬት ከፍተኛ ባለሙያ አቶ ከለላዉ አቻምየለህ የሳምንቱን ሪፖርት ሲያቀርቡ በክልሉ የወባ በሽታን ለመከላከል በየደረጃው በተሰሩ ስራዎች በሳምንቱ 8 በመቶ የወባ ጫና መቀነሱን ጠቁመዋል የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ…
Read more

የወባ በሽታ መከላከል ስራችን የተቀናጀ ትኩረት የሚፈልግ ነው አሉ የስልጤ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ሸምሱ ሀይረዲን

የስልጤ ዞን ጤና መምሪያ የበሽታ መከላከል ጤና ማጎልበት ዋና የስራ ሂደት የ9 ወር አፈጻጸም ግምገማ እና በቀሪ ወራት ዕቅድ ላይ ትኩረት ያደረገ የውይይት መድረክ እያካሄደ ይገኛል፡፡ ወራቤ ፣ሚያዝያ 14/2018 ፣ስልጤ ዞን ኮሙኒኬሽን በመድረኩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የስልጤ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ሸምሱ ሀይረዲን የወባ በሽታ መከላከል ዘርፍ ላይ በየጊዜው በተፈጠሩ ስልጠናዎችና የንቅናቄ ስራዎች ውጤታማ…
Read more

የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸሙን ገመገመ::

የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (EPHI) የ2018 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት ስትራቴጂካዊ እና ኦፕሬሽናል ዕቅድ አፈጻጸምን የክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሀላፊዎች እና የኢንስቲትዩቱ አመራሮች በተገኙበት የሚገመግም የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ ከተማ አካሄደ። የግምገማ መድረኩ ዋና ዓላማ በሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር፣ በላቦራቶሪ አቅም ግንባታና አገልግሎት በጥናትና ምርምር ፣ በብሔራዊ የጤና መረጃ ዙሪያ እንዲሁም በአለም አቀፍ ጤና ደንብና…
Read more

የአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት አዲሱ ዘመናዊ የጤና ምርምር ላቦራቶሪ ኮምፕሌክስ ተጎበኘ

በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመረቀውና በዓይነቱ ልዩ የሆነው የአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት (AHRI) አዲሱ ላቦራቶሪ ኮምፕሌክስ በሠራተኞችና በእንግዶች ተጎበኘ። የአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ፕ/ር አፈወርቅ ካሱ እንደገለጹት፣ ተቋሙ ከ20 ሠራተኞች ተነስቶ ዛሬ ከ700 በላይ ባለሙያዎችን የያዘ ግዙፍ የሳይንስ ማዕከል ሆኗል። ማዕከሉ ሀገር በቀል እውቀትን ወደ ላቀ ሳይንሳዊ ምርምር በማሸጋገር የሀገራችንን የጤና ደኅንነት…
Read more

መንግስት ህብረተሰቡ የሚያነሳቸው የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ደረጃ በደረጃ ምላሽ እየሰጠ ነው፡-

ሆሳዕና፣ሚያዚያ 12/2018 በስልጤ ዞን ዳሎቻ ወረዳ ከ74 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች ተመርቀዋል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባዔ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ መንግስት ህብረተሰቡ የሚያነሳቸውን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ደረጃ በደረጃ ምላሽ እየሰጠ መምጣቱን ተናግረዋል፡፡ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኡስማን ሱሩር…
Read more

የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ስታርሊንክን በመጠቀም በገጠር የጤና ተቋማት የኢንተርኔት አገልግሎትን ለማስፋት የሚያስችል ውይይት ከስፔስኤክስ ልዑካን ቡድን ጋር አካሂደዋል።

በስብሰባው የስፔስኤክስ ልዑካን ቡድን ስታርሊንክ በአሁኑ ጊዜ በ169 አገሮች ውስጥ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን እና በኢትዮጵያ ውስጥ አገልግሎት ለመጀመር ፍላጎት እንዳለው አብራርተዋል። አገልግሎቱ በተለይም በሩቅ እና በቂ የኔትወርክ አገልግሎት በማያገኙ አካባቢዎች ከፍተኛ ፍጥነት ያለው የኢንተርኔት ግንኙነት ለማቅረብ ያለመ ነው። ስፔስኤክስ በተለይ ለገጠር የጤና ተቋማት የኢንተኔት አገልግሎትን በማቅረብ ረገድ መልካም አማራጭ ማቅረቡን የገለጹት ዶ/ር መቅደስ፣ በአገሪቱ ውስጥ…
Read more

በጤና ዘርፍ የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) አጠቃቀምን ለማሳደግ የሚረዳ ውይይት ተካሄደ

በጤና ዘርፍ የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) አጠቃቀምን ለማሳደግ የሚረዳ ውይይት ተካሄደ __________ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከጌትስ ፋውንዴሽን ልዑካን ቡድን ጋር በጤና ዘርፍ የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) አጠቃቀምን ማሳደግ ላይ ያተኮረ ውይይት አካሂደዋል። በውይይት መድረኩ በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) የታገዙ የምርመራ መሳሪያዎችን ወደ ተግባር ለማስገባት ከባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር እንደሚሰራ የገለጹት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፣…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሕብረተሰብ ጤና ማስተባበሪያ ማዕከል በወባ በሽታና በሌሎች ወቅታዊ የጤና ጉዳዮች ላይ ሳምንታዊ የግምገማና የውይይት መድረክ አካሂዷል።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሕብረተሰብ ጤና ማስተባበሪያ ማዕከል በወባ በሽታና በሌሎች ወቅታዊ የጤና ጉዳዮች ላይ ሳምንታዊ የግምገማና የውይይት መድረክ አካሂዷል። የወባ በሽታ ስርጭት ከባለፈው ሳምንት ጋር ሲነጻጸር የመቀነስ አዝማሚያ እያሳየ መሆኑ ተገልጿል። የክልሉ ህብረተሰብ ጤና የኢኒስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን በቀጣይ የወባ በሽታ ጫናን በዘላቂነት ለመቀነስ፦ የአካባቢ ቁጥጥር ስራዎችን ማጠናከር፣ የአጎበር አጠቃቀምን…
Read more