የዓለም ቆልማማ እግር ቀን በማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ተከበረ ፡፡
የክልሉ ጤና ቢሮ ከጤና ሚኒስቴርና Hope Walks ጋር በመተባበር የዓለም ቆልማማ እግር ቀንን በቡታጅራ በግራር ቤት የተሃድሶ ማዕከል ከታካሚ ህፃናትና ቤተሰቦቻቸው ጋር ተከበረ :: የዘንድሮ የአለም የቆልማማ እግር ቀን ” ወቅታዊ ፣ ውጤታማ ፣ ተደራሽ የዞረ እግር ህክምና ለሁሉም ህፃናት ” በሚል መሪ ቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ በተመሳሳይ ቀንና ጊዜ በሀዋሳ ከተማ የተከበረ ሲሆን በክልላችን…
Read more
