የህብረተሰቡን የጤና ስርዓት መገንባት ላይ በትኩረት መስራት ይገባል አቶ ማሙሽ ሁሴን የክልሉ ህብረተሰብ ጤና እንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር::
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የጤናና ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ዳይሬክቶሬት የ2017 ዓ/ም ዓመታዊና የ2018 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የተግባር አፈፃፀም ግምገማ በሆሳዕና ከተማ እያካሄደ ይገኛል የክልሉ ጤና ቢሮ ምክ/ሀላፊና የህብረተሰብ ጤና እንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን እንደገለፁት የህብረተሰቡን የጤና ስርዓት መገንባት ላይ በትኩረት መስራት ይገባል ብለዋል። የተጠናቀቀው በጀት ዓመት ኢንስቲትዩቱን…
Read more
