የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት አፈጻጸም ግምገማ ተካሂዷል።
በአፈጻጸም ግምገማው ሁሉም ዳይሬክቶሬቶች አፈጻጸማቸውን አቅርበው ውይይት ተካሂዷል ፡፡ በክልሉ ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን በመድረኩ እንደገለጹት ባለፉት 6 ወራት በኢኒስቲትዩቱ የተከናወኑ ተግባራት አፈጻጸም አበረታች እና ውጤታማ መሆኑን በመግለጽ በቀጣይ የተሻለ ለመፈጸም የሚያነሳሳ ስለመሆኑም አስረድተዋል። የጤናና ጤና ነክ ድንገተኛ አደጋዎች ተጠናክረው መቀጠላቸው የጤና አገልግሎት ስርዓቱን በመገንባት በድንገት የሚከሰቱ ወረርሽኞችን በአፋጣኝ…
Read more
