“ፈጠራ እና ዘላቂ ፋይናንስ ለጤናማ እናትነት!”ጥር የጤናማ እናትነት ወር
ባለፉት አመታት የእናቶችን ጤና ለማሻሻል ከህብረተሰቡ ጋር በመተባበር በፖሊሲ የተደገፉ ስራዎች ውጤት ማስገኘታቸውን የገለጹት ዶ/ር መቅደስ፤ በዚህም የእናቶች ሞትን በመቀነስ እ.ኤ.አ በ2000 ከነበረው 953 ከ100,000 የነበረዉን ሞት ወደ 195 ከ100,000 መቀነስ መቻሉን እና የጨቅላ ህፃናት ሞት ምጣኔን ከ 49 በ1000 በህይወት ከሚወለዱ ጨቅላ ህፃናት ወደ 26 ከ1000 በህይወት ከሚወለዱ ጨቅላ ህፃናት ዝቅ ማድረግ መቻሉን እና…
Read more
