ሳምንተዊ ድንገተኛ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ውይይት ተካሂዷል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ሳምንታዊ ድንገተኛ የህረተሰብ ጤና አደጋዎች አፈጻጸም ውይይት በዛሬው ዕለት ተደርጓል። የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን ድንገተኛ የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎችን በተሻለ መንገድ ለመቋቋም የጤና ስርዓቱን ዝግጁነት ለማጠንከር እና መሰረታዊ የጤና አገልግሎቶችን በህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ጊዜ ለመስጠት እንዲያስችል የሚያግዝ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ የተለያዩ የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች በሚከሰቱ ሰዓት…
Read more
