በክልሉ በጤና ተቋማት የወሊድ አገልግሎትን 89 % በማድረስ የእናቶችና ህፃናትን ሞት መቀነስ ተችሏል:- የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ
ቢሮው በጤናውን ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራትን በወልቂጤ ከተማ ገምግሟል። የቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ እንዳሉት ለጠንካራ የጤና ስርዓት ግንባታ የማህበረሰቡን ተሳትፎ ማጠናከር ወሳኝ በመሆኑ በልዩ ትኩረት እየተሰራ ነው ብለዋል። በክልሉ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ለጤና ተቋማት ግብዓት የሟሟላት ስራ መሠራቱንና ከመንግስት ድጋፍ በተጨማሪ በህብረተሰቡ ተሳትፎ የግንባታና ግብዓት የሟሟላት ስራ በየአካባቢው እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። የመድሀኒት…
Read more
