የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሳምንታዊ የEOC ስብሰባ ተካሄደ::
ኢንስቲትዩቱ የአደጋ ኦፕሬሽን ማዕከል (EOC) ባካሄደው ሳምንታዊ ስብሰባውን የህብረተሰብ ጤና ሁኔታ፣ የበሽታ ክትትል፣ መረጃዎችን እና የተወሰዱ የምላሽ እርምጃዎችን ገምግሟል። የEOC ቡድኑ በሳምንታዊ ስብሰባዉ የክልሉን ነባራዊ የጤና ሁኔታ ፣ ለህብረተሰቡ የጤና ስጋት ሊሆኑ በሚችሉ የጤናና ጤና ነክ ክስተቶች ቅኝትና ምላሽ ዙሪያ፣ የበሽታ ስርጭት፣ የተለያዩ ወረርሽኞች፣ሪፖርቶች እና የምላሽ አፈጻጸም ሂደትን ገምግሟል። አቶ በዓሉ በቴቦ የኢንስቲትዩቱ የቅኝት እና…
Read more
