መጪውን ክረምትና የአየር ንብረት ለውጥን ተከትሎ ሊከሰቱ የሚችሉ የወረርሽኝ ስጋቶችን ለመመከት የሚያስችል የቅድመ መከላከል እንዲሁም የቅኝትና ምላሽ ስራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል።
ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ተግባራት ገምግማ ማካሄዱን የማዕከላዊ ኢት/ክ/መ/ጤና ቢሮ ገልጿል። ሳምንታዊ የክንውን ሪፖርት እና የቅኝት ምላሽ አሰጣጥ ስራዎች ሪፖርት ቀርቦ ዉይይት ተደርጎበታል ። 7,065 የወባ በሽታ ኬዝ ሪፖረት መደረጉን እንዲሁም የወባ በሽታ ከባለፈው ሳምንት በ23/% ጭማሪ ማሳየቱን እና በአንዳንድ የክልሉ አካባቢዎች በከፍተኛ ሁኔታ አየጨመረ መምጣቱን ከቀረበው ሪፖርት መረዳት ተችሏል። እንደ ክልል…
Read more
