የጤናውን ሴክተር ተግባር በጥራት እና በፍታሀዊነት ተደራሽ ለማድረግ አጋር ድርጅቶች የሚያደርጉት ድጋፍ የሚያበረክተው አስተዋጽኦ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ ገለጸ።
የጤናውን ሴክተር ተግባር በጥራት እና በፍታሀዊነት ተደራሽ ለማድረግ አጋር ድርጅቶች የሚያደርጉት ድጋፍ የሚያበረክተው አስተዋጽኦ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ ገለጸ። አጋር ድርጅቶች እና ቢሮው በቅንጅት በሚከናውኗቸው ተግባራቶች ዙሪያ ምክክር አድርገዋል። የዜጎችን ጥራት ያለው እና ፍትሀዊ የጤና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የጤና ልማት አጋር ድርጅቶች የሚያደርጉትን ድጋፍ ከምንጌዜውም በላይ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገልጿል። በጤናው…
Read more
