የማ/ኢት/ክ/ጤና ቢሮ የድጋፋዊ ክትትል ግብረ መልስ ሪፖርት አፈጻጸም ግምገማ አካሂዷል።
በክልሉ ውስጥ የሚገኙ አስሩም መዋቅሮች የተሰማራው የድጋፋዊ ክትትል ቡድን ግብረ መልስ አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ ሰፊ ውይይት ተደርጎበታል። የውይይት መድረኩን የመሩት የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ የድጋፍ ክትትል ቡድኑ አባላት በድጋፍ ክትትሉ ወቅት የተጣለባቸውን ኃላፊነት በአግባቡና በቁርጠኝነት ለመወጣት ላዳረጉት ተነሳሽነት ምስጋና አቅርበዋል። በድጋፍ ክትትሉ በጉድለት ለተለዩ ጉዳዮች የአጭርና የረዥም ጊዜ የድርጊት መርሃ ግብር በማውጣት…
Read more
