በክልሉ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ምክንያት የተከሰቱ ወረርሽኞችን መከላከልና መቆጣጠር መቻሉ ተገለፀ።
በክልሉ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ምክንያት የተከሰቱ ወረርሽኞችን መከላከልና መቆጣጠር መቻሉ ተገለፀ። ሆሳዕና ህዳር 25/2017 በማዕከላዊ ኢትዮጵያዊ ክልል ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የጤናና ጤና ነክ ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ዳይሬክቶሬት የ5 ወር አፈፃፀም ግምገማ መድረክ በወራቤ ከተማ ተካሂዷል። የቢሮው የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን እንደገለፁት በድንገተኛ አደጋዎች በወረርሽኝ መልክ የሚከሰቱ በሽታዎችን…
Read more
