የማዕከላዊ ኢትዮጰያ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪ የተለያየ ድጋፎች ተደረገለት።
የማዕከላዊ ኢትዮጰያ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪ የተለያየ ድጋፎች ተደረገለት። የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ሚንስቴር እና አጋሮች ያገኛቸውን የኤሌክትሮኒክስ እና የናሙና ማመላለሻ ቁሳቁሶች ድጋፍ፣ ለክልል ላቦራቶሪዎች አድርጓል። በርክክቡ ወቅት፣ የጤና ሚንስቴር ዲኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ፣ የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ሀይሉ፣ የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ጀነራል ዳይሬክተር ዶክተር ሳሮ አብደላ፣…
Read more
