Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በሆሳዕና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የስራ ምልከታ አደረጉ

CERPHI

(ሆሳዕና፣ሐምሌ 15/2018)የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)በሆሳዕና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የስራ ምልከታ አድርገዋል።

ርዕሰ መስተዳድሩ በኮሌጁ በነበራቸው ቆይታ ሰልጣኝ ተማሪዎችን አበረታተዋል።

በርዕሰ መስተዳድሩ የተመራው ልኡክ በኮሌጁ ልዩ ልዩ የስልጠና እና የስራ ክፍሎችን ተመልክቷል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *