Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

የመጀመሪያ ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በማዕከላዊ ኢትዮጺያ ክልል በሁሉም የክልሉ አከባቢዎች ከየካቲት 14/2017 ዓ.ም ጀምሮ በቤት ለቤት ጉብኝት ይሰጣል!!

CERPHI

የፖሊዮ በሽታ በአገራችን ለብዙ ህጻናት ህመም፣ የአካል ጉዳትና ሞት ምክንያት ከሆኑት በሽታዎች መካከል አንዱ ነዉ። የፖሊዮን በሽታ መከላከል የሚቻለው ህጻናትን በመደበኛና በዘመቻ መልክ የሚሰጠውን ክትባት ስናስከትብ ነው!!

በመሆኑም የመጀመሪያ ዙር የፖሊዮ ክትባት እድሜያቸው ከ5 አመት በታች ለሆኑ ህፃናት ከየካቲት 14-17/2017 ዓ.ም ድረስ በቤት ለቤት ጉብኝት ይሰጣል፡፡ስለሆነም ህፃናት ከዚህ ቀደም የፖሊዮ ክትባት ቢከተቡም ባይከተቡም በዘመቻው እንዲከተቡ በማድረግ የወላጅነት/የአሳዳጊነት ሃላፊነትዎን ይወጡ!!!!

የማዕከላዊ ኢ/ያ ክልል ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢ/ት

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *