Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Category: News

CERPHI

በስልጤ ዞን የሚቶ ወረዳ የማህበረሰብ መድሀኒት ቤት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ::

በሚቶ ወረዳ በመንግስትና ማህበረሰብ ትብብር የተገነባውና ለማህበረሰቡ መድሃኒት በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብ ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው የሚጠበቀው የማህበረሰብ መድሀኒት ቤት ተመርቋል የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዘይኔ ቢልካ፣ የዞኑ ዋና የመንግስት ተጠሪ ወ/ሮ ነዒማ ሙኒር፣ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ ሀላፊና የገጠር ክላስተር አስተባባሪ በሆኑት በአቶ ኡስማን ሱሩር እና በሚቶ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ…
Read more

የካቲት 9/2017 ዓ/ም እድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ህፃናት የመጀመሪያ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ከየካቲት 14-17/2.017 ዓ/ም ድረስ ቤት ለቤት እንደሚሰጥ ተገለፀ

በክልል አቀፍ ደረጃ ለሚካሄደው የመጀመሪያ ዙር ፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ውጤታማነት ሁሉም ባለድርሻ አካላት የሚጠበቅባቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ፡፡ በክልል ደረጃ ለሚገኙ ለሁሉም ባለድርሻ አካላት ቡታጅራ ከተማ የአድቮኬሲ መድረክ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ ማጠቃለያ የክልሉ የጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ እንደተናገሩት በክልል አቀፍ ደረጃ ለሚካሄደው የመጀመሪያ ዙር ፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ውጤታማነት ሁሉም ባለድርሻ አካላት የሚጠበቅባቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል፡፡…
Read more

ከየካቲት 14-17/2017 ዓ.ም በዘመቻ የሚሰጠውን የመጀመሪያው ዙር የፖሊዮ በሽታ መከላከያ ክትባት ጥራቱና ደህንነቱ የተረጋገጠ እንዲሆን የክልሉ ጤና ቢሮ በትኩረት እየሰራ ነው የማ/ኢት/ክ/ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ

የዘመቻውን ቅድመ ዝግጅት ስራዎች ዕቅድ ሰነድ እና የተከናወኑ ተግባራት ሪፖርት ሰነድ ቀርቦ ውይይት ተደርጓል። የማ/ኢት/ክ/ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ከመጀመሪያው ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ጎን ለጎን ተቀናጅተው የሚከናወኑ ተግባራት የቆልማማ እግር ልየታ፣ ምንም ክትባት ያልተከተቡ ህጻናት ልየታ፣ የምግብ እጥረት በሽታ ልየታ እና የማዐጤመ ስራዎች ያሉበት ደረጃ ላይ ተግባራትን በልዩ ትኩረት የመፈጸም ጉዳይ ላይ ሁሉም…
Read more

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ክልላዊ የመረጃ ቅመራና ትንተና አጠቃቀም ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት ተደርጓል።

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ክልላዊ የመረጃ ቅመራና ትንተና አጠቃቀም ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት ተደርጓል። በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ክልላዊ የመረጃ ቅመራና ትንተና ማዕከል መመ ስረቱን ተከትሎ ከባለድርሻ አካላት ጋር የፓናል ውይይት መደረጉን የክልሉ ጤና ቢሮ ገልጿል። የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴንን ጨምሮ ከክልሉ…
Read more

“ኢትዮጵያ ጠንካራና የማይበገር የጤና ስርዓት ለመዘርጋት ከሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር በቁርጠኝነት ትሰራለች።”

የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ኢትዮዽያ አባል የሆነችበት የዓለም ጤና ድርጅት ስራ አስፈጻሚ ቦርድ 156ኛው ስብሰባ በስዊዝርላንድ ጀኔቫ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ ላይ በመገኘት መልዕክት ያስተላለፉት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ኢትዮጵያ የመጀመሪያ ጤና ክብካቤን በማጎልበት፣ ጠንካራ የጤና ስርዓት እንዲኖር በቁርጠኝነት እየሰራች ትገኛለች ብለዋል። ሚኒስትሯ በማከልም ለዘላቂ የጤና መሰረት ስርአት፣ የሀገር ዉስጥ የህክምና ግብዓት ምርትን ለማሳደግ…
Read more

አመራሩ ሙሉ ትኩረቱን የህዝብ ተጠቃሚነት ማሳደግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ማተኮር አለበት – ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )

( ሆሳዕና፣ የካቲት 2/2017 )የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው(ዶ/ር ) ከዞኖችና ልዩ ወረዳዎች ዋና አስተዳዳሪዎች ጋር የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወራት አጠቃላይ ስራዎች አፈጻጸምን በጽህፈት ቤታቸው ገምግመዋል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው(ዶ/ር ) በውይይት መድረኩ ማጠቃለያ በሰጡት የስራ መመሪያ እንደገለጹት አመራሩ ሙሉ ትኩረቱን የህዝብ ተጠቃሚነት ማሳደግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ማተኮር አለበት…
Read more

በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሴቶች ልማት ህብረት በጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ላይ ያላቸዉን ተሳትፎ የሚያጠና የጥናት ስራ በተመለከተ በዛሬ ዕላት ለመረጃ ሰብሰቢዎች በሆሳዕና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊሲ ጥናት ምርምር በጋራ በመሆን ” Level of Women Development Union Engagement on Health Extension programm at Central Ethiopia Region” በማእከላዊ ኢትዮጺያ ክልል የሴቶች ልማት ህብረት በጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ላይ ያላቸዉን ተሳትፎ የሚያጠና የጥናት ስራ በተመለከተ በዛሬ ዕላት ለመረጃ ሰብሰቢዎች በሆሳዕና ጤና ሳይንስ…
Read more

የጤና ተቋማትን ለህክምና ዝግጁ ከማድረግ ባሻገር ለድንገተኛ የጤና አደጋዎች ፈጣን ምላሽ የሚሰጡ ማድረግ ይገባል።

የጤና ተቋማትን ለህክምና ዝግጁ ከማድረግ ባሻገር ለድንገተኛ የጤና አደጋዎች ፈጣን ምላሽ የሚሰጡና ወረርሽኝን መመከት የሚችሉ ማድረግ እንደሚገባ ተጠቁሟል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን በማህበረሰቡ ላይ የሚከሰቱ ድንገተኛ የጤና አደጋዎችን አስቀድሞ በመተንበይ በመተንተንና ፈጣን ምላሽ በመስጠት ማህበረሰቡን ከተለያዩ የጤና አደጋዎች መከላከል እንደሚገባ ጠቁመው በክልሉ ውስጥ 6 ሆስፒታሎች ላይ…
Read more

የመጀመሪያ ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በማዕከላዊ ኢትዮጺያ ክልል በሁሉም የክልሉ አከባቢዎች ከየካቲት 14/2017 ዓ.ም ጀምሮ በቤት ለቤት ጉብኝት ይሰጣል!!

የፖሊዮ በሽታ በአገራችን ለብዙ ህጻናት ህመም፣ የአካል ጉዳትና ሞት ምክንያት ከሆኑት በሽታዎች መካከል አንዱ ነዉ። የፖሊዮን በሽታ መከላከል የሚቻለው ህጻናትን በመደበኛና በዘመቻ መልክ የሚሰጠውን ክትባት ስናስከትብ ነው!! በመሆኑም የመጀመሪያ ዙር የፖሊዮ ክትባት እድሜያቸው ከ5 አመት በታች ለሆኑ ህፃናት ከየካቲት 14-17/2017 ዓ.ም ድረስ በቤት ለቤት ጉብኝት ይሰጣል፡፡ስለሆነም ህፃናት ከዚህ ቀደም የፖሊዮ ክትባት ቢከተቡም ባይከተቡም በዘመቻው እንዲከተቡ…
Read more

Ato Samuel Darge and Ato Ashenafi Petros

የጤና ኤክስቴንሽኖች የተሃድሶ ስልጠና መስጠት መጀመሩን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ።

የጤና ኤክስቴንሽኖች የተሃድሶ ስልጠና መስጠት መጀመሩን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አስታውቋል። ከክልሉ ስልጤ፣ ጉራጌ፣ ምስራቅ ጉራጌ፣ እና ሀላባ ዞኖች ከተመረጡ ወረዳዎች ለተውጣጡ የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች የሚሰጠው ስልጠና በዛሬው ዕለት በወራቤ ዩኒቨርሲቲ ተጀምሯል። የቢሮው ሃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት በክልሉ የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራሙን ለማጠናከር በትኩረት እየተሰራ ስለመሆኑ በመግለጽ በበጀት ዓመቱ ከታቀዱ ተግባራቶች አንዱ…
Read more