የየም ባህል መድኃኒት እውቀት እና አጠቃቀም ዙሪያ የተዘጋጀ የፓናል ውይይት እና የባህል መድኃኒት ኤግዚቢሽን መካሄድ ጀመረ ።
በመድረኩ ክብርት ወ/ሮ ነፊሳ አልማሀዲ፦ በኢፌዴሪ ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የባህልና ስፖርት ሚንስትር ደኤታ፣ ፕሮፈሰር አፈወርቅ ካሱ ፦ የአርማወ አንሰን የጤና ጥናትና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር፣ አቶ አበራ ስዩም፦ የኢትዮጵያ ብዝሀ ኢንስቲትዩት ተቋም ተወካይ፣ አቶ ሙሉቀን ፈሊጶስ፦ የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ተቋም ተወካይ፣ አብርሀም መጫ፦ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ደንና አከባቢ ጥበቃ ቢሮ ሀላፊ ፣ የአረሚያ ዩኒቨርስቲ ፣…
Read more
