የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የአደጋ ጊዜ ማስተባበሪያ ማዕከል (PHEOC) የ15ኛው ሳምንት (Epi-week 15/2024) ሪፖርት ግምገማ አካሄደ::
የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የአደጋ ጊዜ ማስተባበሪያ ማዕከል (PHEOC) የ15ኛው ሳምንት (Epi-week 15/2024) ሳምታዊ የቅኝት ሪፖርት የገመገመ ሲሆን በበይነ መረብ በቀረበው ሪፖርት የዞንና የልዩ ወረዳዎች ተሳታፊዎች አስተያየት የሰጡ ሲሆን የታዩ ጠንካራና መስተካከል የሚገባቸው ጉዳዮች ለይቶ አቅጣጫዎችን አስቀምጧል፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የጤናና ጤና ነክ ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ደይረክቶሬት ዳይረክተር አቶ ወልደሰንበት ሸዋለም…
Read more
