የፖሊዮ ክትባት በክልሉ ከፊታችን ዓርብ የካቲት 14-17/2017 ዓ.ም ይሰጣል
(ሆሳዕና:- የካቲት 12/2017) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከየካቲት 14-17/2017 ዓ/ም የሚካሄደውን ክልል አቀፍ የመጀመሪያው ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ አስመልክቶ ለመገናኘት ብዙሃን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።መግለጫውን የክልሉ ጤና ቢሮና በቢሮው የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በጋራ ሰጥተዋል። የቢሮው ሀላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ በመግለጫቸው በክልሉ ከየካቲት 14-17/2017 ዓ/ም ክልል አቀፍ የመጀመሪያው ዙር የፖሊዮ(የልጅነት ልምሻ) ክትባት ይሰጣል ብለዋል። የፖሊዮ በሽታ…
Read more
