Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Category: News

CERPHI

“ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን በማፋሰስና በማድረቅ ፣ የአጎበር አጠቃቀምን እና የኬሚካል ርጭትን በማጠናከር የወባ በሽታን ልንከላከልና ልንቆጣጠር ይገባል”

ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ -የጤና ሚኒስትር ሚኒስትር ዲኤታ የጤና ሚኒስትር ሚንኒስትር ዴዔታ ክብርት ወይዘሮ ፍሬሕይወት አበበ በማረቆ ልዩ ወረዳ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር እንደገለጹት የሱፐርቪዥኑ ዋነኛው ዓለማ በልዩ ወረዳው ከዚህ በፊት የወባ በሽታ ለመከላከልና ለመቆጣጠር እየተደረጉ ያሉ ተግባራትና በበሽታው ተይዘው ህክምና ለሚያስፈልጋቸው ታካሚዎች የሚሰጠውን ህክምና ቀልጣፋና ውጤታማ እንዲሆን የሚያስችል ድጋፍና ክትትል መሆኑን ገልጸው የወባ በሽታ በተከሰተባቸው ቦታዎች…
Read more

በክልሉ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ምክንያት የተከሰቱ ወረርሽኞችን መከላከልና መቆጣጠር መቻሉ ተገለፀ።

በክልሉ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ምክንያት የተከሰቱ ወረርሽኞችን መከላከልና መቆጣጠር መቻሉ ተገለፀ። ሆሳዕና ህዳር 25/2017 በማዕከላዊ ኢትዮጵያዊ ክልል ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የጤናና ጤና ነክ ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ዳይሬክቶሬት የ5 ወር አፈፃፀም ግምገማ መድረክ በወራቤ ከተማ ተካሂዷል። የቢሮው የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን እንደገለፁት በድንገተኛ አደጋዎች በወረርሽኝ መልክ የሚከሰቱ በሽታዎችን…
Read more

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በስልጤ ዞን ምስራቅ አዘርነት በርበሬ ወረዳ ከ165 ሚሊየን በላይ ብር ወጪ የተደረገበት የቂልጦ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በስልጤ ዞን ምስራቅ አዘርነት በርበሬ ወረዳ ከ165 ሚሊየን በላይ ብር ወጪ የተደረገበት የቂልጦ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ በምረቃ ስነ ስርዓቱ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ፣ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን፣የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፍቃዱ፣የስራና ክህሎት…
Read more

የጤናውን ሴክተር ተግባር በጥራት እና በፍታሀዊነት ተደራሽ ለማድረግ አጋር ድርጅቶች የሚያደርጉት ድጋፍ የሚያበረክተው አስተዋጽኦ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ ገለጸ።

የጤናውን ሴክተር ተግባር በጥራት እና በፍታሀዊነት ተደራሽ ለማድረግ አጋር ድርጅቶች የሚያደርጉት ድጋፍ የሚያበረክተው አስተዋጽኦ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ ገለጸ። አጋር ድርጅቶች እና ቢሮው በቅንጅት በሚከናውኗቸው ተግባራቶች ዙሪያ ምክክር አድርገዋል። የዜጎችን ጥራት ያለው እና ፍትሀዊ የጤና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የጤና ልማት አጋር ድርጅቶች የሚያደርጉትን ድጋፍ ከምንጌዜውም በላይ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገልጿል። በጤናው…
Read more

ዶ/ር ካሊድ ሸረፋ የአሜሪካው የቀዶ ሕክምና ኮሌጅ (FACS) አባል ሆኑ።

ዶ/ር ካሊድ ሸረፋን እንኳን ደስ ያሎት እንኳን ደስ ያለን እንላለን!!! ከቀዶ ህክምና ሀኪም ስም በኋላ FACS (Fellow, American College of Surgeons) የሚለው መካተት የቀዶ ጥገና ሃኪሙ ትምህርት እና ስልጠና፣ ሙያዊ ብቃት፣ የቀዶ ጥገና ብቃት እና ስነምግባር ኮሌጁ የሚያስቀምጠውን ጥብቅ ግምገማ አልፈዋል ማለት ሲሆን በተቋሙ ከተቀመጡት እና ከተጠየቁት ከፍተኛ ደረጃዎች ጋር የሚጣጣሙ መሆናቸውንም አመላካች ነው። ይህ…
Read more

ወቅታዊ ጉንፋን እና ጉንፋን መሰል የመተፈንሻ አካላት ህመም በተመለከተ የተሰጠ መግለጫ

የጉንፋን ሕመም በተፈጥሮ የላይኛውን የመተንፈሻ የሰውነት ክፍሎች ማለትም አፍንጫን፣ ጎሮሮን እና የአየር መተላለፊያ ባንቧን የሚያጠቃ ተላላፊ ሕመም ነዉ። ሪኖ ቫይረስ ለጉንፉን መከሰት ዋና ምክንያት ሲሆን፣ ኮሮና፣ ኢንፍሉዌንዛ፣ ፓራ ኢንፍሉዌንዛ፣ አር ኤስ ቪ(RSV) ቫይረሶች ደግሞ ለጉንፉን መሰል ህመሞች መከሰት ዋና ዋና ምክንያቶች ናቸዉ። ከተጠቀሱት ቫይረሶችም ለጉንፋን ሕመም መከሰት 50 በመቶ ድርሻውን የሚይዘው ሪኖ ቫይረስ ነው፡፡ በደረቅ…
Read more

ከደቡብ እና ማዕከላዊ ኢትዮዽያ መሠረታዊ የፊልድ ኢፒዲሞሎጂ ስልጠና ያጠናቀቁ ባለሙያዎች ሰርተፍኬት ተቀበሉ

የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር ማዕከል የዝግጁነት ዳይሬክቶሬት ከኢንስቲትዩቱ ብሔራዊ የስልጠና ማዕከል ጋር በመተባበር ከደቡብ እና ማዕከላዊ ኢትዮዽያ ተውጣጥተው በሶስት ዙር የተሰጠውን መሰረታዊ የፊልድ ኢፒዲሞሎጂ ስልጠና (Frontline-FETP) ያጠናቀቁ 27 የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ባለሙያዎች ዛሬ ጥቅምት 3/2017 ዓ.ም በአርባ ምንጭ ከተማ አስመረቀ፡፡ አቶ አወል ዳውድ የኢንስቲትዩቱ የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር ባለሙያ እና…
Read more

ጤና ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ጥናት ለሚያደርግ የጥናት ቡድን ስምሪት መሰጠቱ ተገለጸ።

የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ጤና ቢሮ ሀላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ለጥናታዊ ቡድኑ የስራ ስምሪት በሰጡበት ወቅት ጥናቱ በክልሉ ባሉ ሁሉም መዋቅሮች በ39 ጤና ጣቢያዎች በ10 የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሎች እና በ3 አጠቃላይ ሆስፒታሎች በጥናት የተደገፈ ተግባር የሚፈጽም መሆኑን አስረድተዋል። የሰው ሀይል ውጤታማነት፣ የግብአት እና የመድሀኒት አቅርቦት እንዲሁም አስተዳደርን፣ የፋይናንስ ስርአት፣ የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራት እንዲሁም በጤና ተቋማት የሚታዪ…
Read more

በዋና ዋና እና ቁልፍ የጤና ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው።

የክልሉ ጤና ቢሮ ሀላፊ እና የማኔጅመንት አካላት የዞን ጤና መምሪያ እና የልዩ ወረዳ ጤና ጽ/ቤት ሀላፊዎች እና የሚመለከታቸው ባለሙያዎች ባለድርሻ አካላት እንዲሁም አጋር ድርጅቶች በተገኙበት በዋና ዋና እና ቂልፍ በሆኑ የጤና ጉዳዮዮች ላይ ምክክር የሚደረግ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ ገልጿል። አቶ ሽመልስ ዋንጎሮ የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ ሀላፊ ከቢሮ የ10…
Read more

የህብረተሰቡን የጤና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እና ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ በእዉቀት ላይ የተመሠረተ ጥናትና ምርምር መስራት እንደሚገባ ተገለፀ።

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና እንስቲትዩት ዳይሮክተሬት ጥናትና ምርምር ስነ ምግባር ኮሚቴ /ቦርድ/ ወደ ስራ እንዲገቡ እገዛ የሚያደርግ ስልጠና ለሚመለከታቸው አካላት በወራቤ ዩኒቨረሲቲ ቅጥር ግቢ ዉስጥ እየተሰጠ ይገኛል ። የማ/ኢ/ክ/ የህ/ጤ/ኢንስትቱዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ለገሰ ጴጥሮስ የስልጠናዉን መድረክ ባስጀመሩበት ወቅት ላይ እንደገለፁት የህብረተሰቡን የጤና ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ እና ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት…
Read more