የክልሉን ህብረተሰብ ጤና ለመጠበቅ የሚያግዙ የጥናት እና ምርምር ስራዎችን እየሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ ፡፡
የክልሉን ህብረተሰብ ጤና ለመጠበቅ የሚያግዙ የጥናት እና ምርምር ስራዎችን እየሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ ፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በክልሉ ያለውን የአእምሮ ጤና በሽታ ስርጭት ለማወቅ በሚያካሂደው ጥናት እና ምርምር ተሳታፊ መረጃ ሰብሳቢዎች ባለሙያዎች የግንዛቤ መፍጠሪያ መድረክ አዘጋጅቷል ፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ…
Read more
