Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Category: News

CERPHI

Ato Samuel Darge and Ato Ashenafi Petros

የጤና ኤክስቴንሽኖች የተሃድሶ ስልጠና መስጠት መጀመሩን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ።

የጤና ኤክስቴንሽኖች የተሃድሶ ስልጠና መስጠት መጀመሩን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አስታውቋል። ከክልሉ ስልጤ፣ ጉራጌ፣ ምስራቅ ጉራጌ፣ እና ሀላባ ዞኖች ከተመረጡ ወረዳዎች ለተውጣጡ የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች የሚሰጠው ስልጠና በዛሬው ዕለት በወራቤ ዩኒቨርሲቲ ተጀምሯል። የቢሮው ሃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት በክልሉ የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራሙን ለማጠናከር በትኩረት እየተሰራ ስለመሆኑ በመግለጽ በበጀት ዓመቱ ከታቀዱ ተግባራቶች አንዱ…
Read more

Ministry Of Health

የጤና ሚስቴር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌይኒ ተርኪኺን የተመራ ልዑካን ጋር በጤናው ዘርፍ በትብብር መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ

የጤና ሚስቴር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌይኒ ተርኪኺን የተመራ ልዑካን ጋር በጤናው ዘርፍ በትብብር መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ ____________ የጤና ሚስቴር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌይኒ ተርኪኺን የተመራ ልዑካን ጋር በጤናው ዘርፍ በትብብር መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፡፡ ኢትዮጵያ እና ራሺያ በተለያዩ ዘርፎች ያላቸው ትብብር በርካታ ዘመናትን ያስቆጠረ ወዳጅ…
Read more

የማ/ኢት/ክ/ጤና ቢሮ የድጋፋዊ ክትትል ግብረ መልስ ሪፖርት አፈጻጸም ግምገማ አካሂዷል።

በክልሉ ውስጥ የሚገኙ አስሩም መዋቅሮች የተሰማራው የድጋፋዊ ክትትል ቡድን ግብረ መልስ አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ ሰፊ ውይይት ተደርጎበታል። የውይይት መድረኩን የመሩት የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ የድጋፍ ክትትል ቡድኑ አባላት በድጋፍ ክትትሉ ወቅት የተጣለባቸውን ኃላፊነት በአግባቡና በቁርጠኝነት ለመወጣት ላዳረጉት ተነሳሽነት ምስጋና አቅርበዋል። በድጋፍ ክትትሉ በጉድለት ለተለዩ ጉዳዮች የአጭርና የረዥም ጊዜ የድርጊት መርሃ ግብር በማውጣት…
Read more

ጥራቱን የጠበቀ የምጥና የወሊድ አገልግሎት በመስጠት በእናቶችና ህጻናት ላይ የሚደርሰውን ሞት ለማስቀረት በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተመላከተ

ጥራቱን የጠበቀ የምጥና የወሊድ አገልግሎት በመስጠት በእናቶችና ህጻናት ላይ የሚደርሰውን ሞት ለማስቀረት በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተመላከተ (ጥር19/2017 )በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጤናማ እናትነት ወር ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሔደ ነው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ እንደገለጹት የጤናማ እናትነት ወር መከበር አብይ ዓላማ የእናቶችንና የህፃናትን ጤና በማሻሻል ጤናማ ህብረተሰብን ለመፍጠር ያለመ…
Read more

Metheorology

በቀጣይ 10 ቀናት የሚኖረውን የበጋ ደረቅ ርጥበት በመጠቀም ምርት መሰብሰብ ይገባል- ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት

በሚቀጥሉት 10 ቀናት በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍል የሚኖረውን የበጋ ደረቅ ርጥበት በመጠቀም አርሶ አደሮች ሰብል የመውቃትና ምርት የማጓጓዝ ስራ እንዲያከናውኑ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አሳሰበ። ኢንስቲትዩት ለኢዜአ በላከው የትንብያ መግለጫ እንደጠቆመው በቀጣይ 10 ቀናት በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ደረቅ፣ ፀሐያማና ነፋሻማ የአየር ፀባይ ሁኔታ ተጠናክሮ ይቀጥላል። በሰሜን፣ በምሥራቅ፣ በሰሜን ምሥራቅና በደቡብ ደጋማ የሀገሪቱ አካባቢዎች በሌሊትና በማለዳ ቅዝቃዜ እንደሚኖር…
Read more

ጤና ሚኒስቴር ከአጋር ድርጅቶች ከአራት ሚሊዮን ዶላር በላይ የሚያወጡ የህክምና መሳሪያዎች ድጋፍ አገኘ::

ጤና ሚኒስቴር ከአጋር ድርጅቶች ከአራት ሚሊዮን ዶላር በላይ የሚያወጡ የህክምና መሳሪያዎች ድጋፍ አገኘ ____ አሲስት ኢንተርናሽናል የተባለ ግብረሰናይ ድርጅት ወደ ሁለት ሚሊየን ዘጠኝ መቶ ዘጠና አራት ሺ ሶስት መቶ ዶላር እና ሪች አናዘር ፋውንዴሽን ደግሞ አንድ ነጥብ አንድ ሚሊየን ዶላር የሚያወጣ የህክምና መሳሪዎችን ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ የተሻሻለው የጤና ፖሊሲ በሽታን…
Read more

Dr.Mekdes

የጽዱ ጤና ተቋም ኢኒሺዬቲቭ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ ተካሄደ::

በጤና ሚኒስቴር እየተተገበረ የሚገኘው እና የጽዱ ኢትዮጵያ አካል የሆነው የጽዱ ጤና ተቋም ኢኒሺዬቲቭ አፈጻጸም ግምገማ ታካሂዷል፡፡ ለጤናው ዘርፍ ጽዳት መሰረት መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በመድረኩ የገለጹ ሲሆን፤ ንጹህ ጤና ተቋም ኢኒሺዬቲቭ ከጤና ተቋም ባለፈ በቤተሰብ ደረጃ ንጹህ መጸዳጃ ቤትን መገንባትን ያካትታል ብለዋል፡፡ የውይይት መድረኩ በኢኒሽዬቲቩ ትግበራ የጤና ተቋማት ሊያሳኳቸው የሚገቡ ግቦችን በግልጽ ለማስቀመጥ…
Read more

Ato Weldeshembet Shewalem

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ማስተባበሪያ ማዕከል EOC ሳምንታዊ ግምገማ አካሂዷል።

ጥር 13/2017 ዓ/ም የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ማስተባበሪያ ማዕከል EOC ሳምንታዊ ግምገማ አካሂዷል። የቢሮው ጤናና ጤና ነክ ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝት ምላሽ ዳይሬክቶሬት ከፍተኛ ባለሙያ አቶ መሐመድ ያሲን የሳምንቱን ሪፖርት ሲያቀርቡ ባለፈው ሳምንት የነበረው የወባ ጫና በዚህ ሳምንት 13% ቅናሽ አሳይተዋል ብሏል። ባለፈው ሳምንት 7675…
Read more

የጤናማ እናትነት ወርን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጠ

የጤናማ እናትነት ወርን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጠ የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክ/መ/ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ጋዜጣዊ የሰጡ ሲሆን በሀገራችንና በክልላችን ለ19ኛ ጊዜ የሚከበረው የጤናማ እናትነት ወር “ጥራቱን የጠበቀ የምጥና የወሊድ እንክብካቤ ለሁሉም እናት፣ ለጤናማ እናትነት” በሚል መሪ ቃል እንደሚከበር ገልጸዋል። የጤናማ እናትነት ጉዳይ ልዩ ትኩረት ያለዉ እንደሆነ የተናገሩት አቶ ሳሙኤል በአገራችን ብሎም በክልላችን ባለፉት አመታት…
Read more

ክልሉ ከፌዴራል ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የተረከባቸውን 15 አምቡላንሶች ለዞኖችና ልዩ ወረዳዎች አስረከበ::

ክልሉ ከፌዴራል ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የተረከባቸውን 15 አምቡላንሶች ለዞኖችና ልዩ ወረዳዎች አስረከበ (ሆሳዕና፦ ጥር 5/2017) የጤናውን ስርዓት የሚያፋጥኑ አምቡላንሶችን ለዞኖችና ልዩ ወረዳዎች ማስረከቡን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ በርክብክብ ወቅት ንግግር ያደረጉት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ አምቡላንሶቹ የእናቶችንና ሕፃናትን ሞት ከመቀነስ ረገድ የሚኖረው ሚና ከፍተኛ ነው ብለዋል። ዞኖችና ልዩ…
Read more