Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Category: News

በጤናው ዘርፍ የተከናወኑ ስራዎችን አስመለክቶ የክልሉ ምክር ቤት ከማህበራዊ ዘርፍ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ በጋራ በመቀናጀት ህዝባዊ ውይይት አካሄደ::

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጤና ዘርፍ የተከናወኑ ያሉ ስራዎች በተመለከተ የክልል ምክር ቤት ከማህበራዊ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ ጋር በመቀናጀት በሀዲያ ዞን ሾኔ ከተማ ህዝባዊ ውይይት በመካሄድ ላይ ይገኛል። በውይይት መድረኩም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈጉባዔ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ የምክር ቤቱ ምክትል አፈጉባኤ ወ/ሮ መነቴ ሙንዲኖ የምክር ቤቱ ማህበራዊ ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው የማህበራዊ ክላስተር ጽ/ቤትና ሌሎች የክልል ሴክተር መስሪያ ቤቶችን የስራ እንቅስቃሴ ምልከታ አደረጉ::

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው በወራቤ ማዕከል የሚገኙ የክልል ሴክተር መስሪያ ቤቶችን የስራ እንቅስቃሴ ምልከታ አደረጉ::የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው፣የክልሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ፣ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አንተነህ ፍቃዱ እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት ነው የመስክ ምልከታ ያደረጉት።ርዕሰ መስተዳድሩ የማህበራዊ ክላስተር ጽ/ቤት፣ የትምህርት እና…
Read more

የጤና መረጃ ስርዓትን በቴክኖሎጂ እንዲታገዝ የማድረግ ባህልን ማጠናከር እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለፀ።

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የሕብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት የጤና ምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ የጥናትና ምርምር  ጉባኤ  በወራቤ ዩኒቨርሲቲ ግቢ ዉስጥ እየተካሄደ ነዉ። ዶ/ር ኢንጂነር ቶፊቅ ጀማል የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ፕሮግራሙን በከፈቱበት ወቅት እንደገለፁት መንግስት በ4ኛዉ ትዉልድ ከመሠረታቸው 14 ዩንቨርሲቲዎች መካከል የወራቤ ዩኒቨርስቲ አንዱ መሆኑን ጠቅሰው መደበኛ የመማር ማስተማር ሂደቱን  በ2010 ዓ/ም የጀመረ ሲሆን ዩንቨርሲቲዉ ሲጀምር…
Read more

መከላከል በምንችላቸው ምክንያቶች የሚከሰቱ የእናቶችና የህፃናትን ሞት ለመግታት ቅንጅታዊ አሰራር ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል፡፡

መከላከል በምንችላቸው ምክንያቶች የሚከሰቱ የእናቶችና የህፃናትን ሞት ለመግታት ቅንጅታዊ አሰራር ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል፡፡ እንደ ሀገር የእናቶችና ህፃናትን ሞት በመቀነስ ረገድ በተሰሩ ቅንጅታዊ ስራዎች አበረታች ውጤቶች መመዝገባቸው የሚታወቅ ቢሆንም ዛሬም መከላከል በምንችላቸው ምክንያቶች የእናቶችና ህፃናት ሞት እንደሚከሰት በዛሬው ዕለት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የእናቶችና የህፃናትን የሞት መንስኤ እንዲያጠኑ በተለያዩ ሆስፒታሎች ባሰማራቸው የዘርፉ ባለሙያዎች የቀረቡ ግኝቶች…
Read more

ኢትዩጲያ ማምረት አለባት !

በአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት በክትባት ዲያግኖስቲክ እና የሜዲካል ዲቫይስ ምርምር እና ልማት ዳይሬክቶሬት በተዘጋጀው ብሔራዊ የመመርመሪያ ኪት ምርምርና ማበልጸግ ፍኖተ ካርታ ዙረያ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ ተካሄደ፡፡ በመድረኩ ከተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች ፣ ከመንግስት ተቆጣጣሪ ተቋማት ፣ ከአምራቾች ማህበራት፣ ከምርምር ተቋማት እንዲሁም ሌሎች የመንግሰት እና የግል ባለድርሻ አካላት የተሳተፉ ሲሆን ለተሳታፊዎችም የተዘጋጀው ፍኖተ ካርታ ቀርቦ…
Read more

የምስራቅ ጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ ጤናና ጤና ነክ አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር ስራ ሂደት የባለድርሻ አካላት ውይይት እያካሄደ ይገኛል ።

መድረኩ የምስራቅ ጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ አቶ ሰለሞን ጉግሳ የጤናው ስርዓት ከሚፈትኑት ዋነኞቹ ጉዳዮች በድንገተኛ ወረሽኝ የሚከሰቱ ችግሮች በመሆኑ በተገቢው የመከላከልና መቆጣጠር ተግባር እንደሚያስፈልግ ገልፀዋል። ሃገራችን በተለያዩ ጊዜያት የኮቪድ፤ የኮሌራና ሚዚልና በሌሎች በድንገተኛ ወረሽኝ በከፍተኛ ሁኔታ ተፈትናለች ያሉት መምሪያ ኃላፊ መሰል ክስተቶች ለመከላከልና ለመቆጣጠር ጠንካራ ስራ መስራት እንደሚያስፈልግ ጠቅሰዋል። በመድረኩ በዘርፉ ያሉ መልካም አጋጣሚዎችና ተግዳሮቶች…
Read more

lab technician operating laboratory devices

በማእከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ያሉ የጤና ተቋማት የላቀ የላብራቶር አገልግሎት እንዲሰጡ ለማስቻል ዘመኑን የሚመጥኑ የላብራቶር ምርመራ መሳሪያዎች የማሟላት ተግባር በቀጣይነት እንደሚከናወን የክልሉ ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለፀ።

የክልሉ ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በክልሉ በጤና ተቋማት እየተሰጠ ያለውን የላብራቶር አገልግሎት የላቀ ለማድረግ አቅዶ እየተንቀሳቀሰ መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን በዚህም ህብረተሰቡ ደረጃቸወን በጠበቁ የምርመራ መሳሪያዎች አገልግሎት እንዲያገኝ ለማስቻል ከፌዴራል ጤና ሚኒስቴር እና ሌሎች አጋር አካላት ጋር ግንኙነት በመፍጠር ድጋፎችን የማሳለጥ ስራ እየከወነ ሲሆን በዚህም በክልሉ ያለውን የሳንባ ነቀርሳን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችል እና የምርመራ አቅምን…
Read more

በመቀሌ ከተማ ሲካሄድ የነበረዉ የጤናው ዘርፍ ቅንጅታዊ የጋራ መድረክ ተጠናቋል

በመቀሌ ከተማ ሲካሄድ የነበረዉ የጤናው ዘርፍ ቅንጅታዊ የጋራ መድረክ ተጠናቋል ___________ የጤናው ዘርፍ የወረዳ ፕላን ያለበት ደረጃ፣ የDHIS 2፣ የዲጅታል ጤና እና Master facility regesartion (MFR ) አተገባበር፣ የተሰብሣቢ በጀት ማስተላለፍ አፈጻጸም፣ የኦዲት ግኝት ሪፖርት፣ የቻናል 2 የፋይናንስ አስተዳደር መመሪያ፣ በማቺንግ ፈንድ የተቀጠሩ ሀኪሞች ፕሮጀክት አፈጻጸም እና የስፔሻሊቲ ትምህርት የሚከታተሉ ሀኪሞች አፈጻጸም እንዲሁም ከተጠሪ ተቋማት…
Read more

የኩፍኝ ወረርሽን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችል ስልጠና መሠጠቱ ተገለጸ።

የኩፍኝ ወረርሽን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችል ስልጠና መሠጠቱ ተገለጸ። የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከUSAID Quality Health Care Activity ጋር በመተባበር በኩፍኝ ወረርሽኝ ቅኝት(surveillance) እና ህክምና አሠጣጥ(Case management )በተመለከተ በተከታታይ ለሁለት ዙር የቆየው ስልጠና መጠናቀቁን አስመልክቶ ከሰልጣኞች ጋር ውይይት ያደረጉት የክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ወልደሰንበት ሸዋለም የኩፍኝ በሽታን…
Read more

የቀቤና ልዩ ወረዳ ጤና ጽ/ቤት የአደጋዎች ቅኝት የማህበረሰብ ጤናና ድንገተኛ መከላከል የ9ወራት አፈጻጸም ገምግሟል።

የቀቤና ልዩ ወረዳ ጤና ጽ/ቤት የአደጋዎች ቅኝት የማህበረሰብ ጤናና ድንገተኛ መከላከል የ9ወራት አፈጻጸም ገምግሟል። የልዩ ወረዳው ጤና ጽ/ቤት የአደጋዎች ቅኝት፣ የማህበረሰብ ጤናና ድንገተኛ መከላከል የ9 ወራት አፈጻጸም የአራቱ ጤና ጣቢያ ኃላፊዎች፣ የPHEM ተጠሪዎች፣ የጽ/ቤቱ ማኔጅመንቶችና ከጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ጋር በጋራ በመሆን ተግባሩን ገምግሟል። በዚህም የአደጋዎች ቅኝት የ9 ወራት አፈጻጸም፣ ህብረተሰቡን በጤና አደጋ መከላከል ተግባር ላይ…
Read more