ጤና ሚኒስቴር ከአጋር ድርጅቶች ከአራት ሚሊዮን ዶላር በላይ የሚያወጡ የህክምና መሳሪያዎች ድጋፍ አገኘ::
ጤና ሚኒስቴር ከአጋር ድርጅቶች ከአራት ሚሊዮን ዶላር በላይ የሚያወጡ የህክምና መሳሪያዎች ድጋፍ አገኘ ____ አሲስት ኢንተርናሽናል የተባለ ግብረሰናይ ድርጅት ወደ ሁለት ሚሊየን ዘጠኝ መቶ ዘጠና አራት ሺ ሶስት መቶ ዶላር እና ሪች አናዘር ፋውንዴሽን ደግሞ አንድ ነጥብ አንድ ሚሊየን ዶላር የሚያወጣ የህክምና መሳሪዎችን ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ የተሻሻለው የጤና ፖሊሲ በሽታን…
Read more