በበጀት ዓመቱ በጤናው ዘርፍ የተሻለ ውጤት ተመዝግቧል ፦ የክልሉ ጤና ቢሮ
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ በበጀት ዓመቱ በጤናው ዘርፍ የተሻለ ውጤት መመዝገቡን አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊና የጤና ፕሮግራሞች ዘርፍ ኃላፊ አቶ አሸናፊ ጴጥሮስ በዚህ ጊዜ እንዳሉት፦ በበጀት ዓመቱ በጤናው ዘርፍ የተሻለ ውጤት ተመዝግቧል። አቶ አሸናፊ፦ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የጤናውን ዘርፍ ለማሻሻል ከዝግጅት ምዕራፍ ጀምሮ መፈታት ያለባቸውን ዋና ዋና የጤና ጉዳዮችን በመለየት ወደ ሥራ ተገብቷል። በዚህም፦…
Read more
