የአእምሮ ጤና አገልግሎትን በድንገተኛና በከፍተኛ አደጋዎች ወቅት ተደራሽ እናድርግ!” በሚል መሪ ቃል የዓለም የአእምሮ ጤና ቀን ተከበረ::
የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊዎችና የማናጅመንት አካላት የዞንና የልዩ ወረዳ ጤና መምሪያና ጽ/ቤት ኃላፊዎች የሆስፒታሎች ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል “የአእምሮ ጤና አገልግሎትን በድንገተኛና በከፍተኛ አደጋዎች ወቅት ተደራሽ እናድርግ!”በሚል መሪ ቃል የዓለም የአእምሮ ጤና ቀን በዛሬው ዕለት ተከብሯል። አቶ ለገሰ ጴጥሮ የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት…
Read more
