Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Category: News

ከደቡብ እና ማዕከላዊ ኢትዮዽያ መሠረታዊ የፊልድ ኢፒዲሞሎጂ ስልጠና ያጠናቀቁ ባለሙያዎች ሰርተፍኬት ተቀበሉ

የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር ማዕከል የዝግጁነት ዳይሬክቶሬት ከኢንስቲትዩቱ ብሔራዊ የስልጠና ማዕከል ጋር በመተባበር ከደቡብ እና ማዕከላዊ ኢትዮዽያ ተውጣጥተው በሶስት ዙር የተሰጠውን መሰረታዊ የፊልድ ኢፒዲሞሎጂ ስልጠና (Frontline-FETP) ያጠናቀቁ 27 የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ባለሙያዎች ዛሬ ጥቅምት 3/2017 ዓ.ም በአርባ ምንጭ ከተማ አስመረቀ፡፡ አቶ አወል ዳውድ የኢንስቲትዩቱ የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር ባለሙያ እና…
Read more

ጤና ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ጥናት ለሚያደርግ የጥናት ቡድን ስምሪት መሰጠቱ ተገለጸ።

የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ጤና ቢሮ ሀላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ለጥናታዊ ቡድኑ የስራ ስምሪት በሰጡበት ወቅት ጥናቱ በክልሉ ባሉ ሁሉም መዋቅሮች በ39 ጤና ጣቢያዎች በ10 የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሎች እና በ3 አጠቃላይ ሆስፒታሎች በጥናት የተደገፈ ተግባር የሚፈጽም መሆኑን አስረድተዋል። የሰው ሀይል ውጤታማነት፣ የግብአት እና የመድሀኒት አቅርቦት እንዲሁም አስተዳደርን፣ የፋይናንስ ስርአት፣ የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራት እንዲሁም በጤና ተቋማት የሚታዪ…
Read more

በዋና ዋና እና ቁልፍ የጤና ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው።

የክልሉ ጤና ቢሮ ሀላፊ እና የማኔጅመንት አካላት የዞን ጤና መምሪያ እና የልዩ ወረዳ ጤና ጽ/ቤት ሀላፊዎች እና የሚመለከታቸው ባለሙያዎች ባለድርሻ አካላት እንዲሁም አጋር ድርጅቶች በተገኙበት በዋና ዋና እና ቂልፍ በሆኑ የጤና ጉዳዮዮች ላይ ምክክር የሚደረግ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ ገልጿል። አቶ ሽመልስ ዋንጎሮ የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ ሀላፊ ከቢሮ የ10…
Read more

የህብረተሰቡን የጤና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እና ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ በእዉቀት ላይ የተመሠረተ ጥናትና ምርምር መስራት እንደሚገባ ተገለፀ።

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና እንስቲትዩት ዳይሮክተሬት ጥናትና ምርምር ስነ ምግባር ኮሚቴ /ቦርድ/ ወደ ስራ እንዲገቡ እገዛ የሚያደርግ ስልጠና ለሚመለከታቸው አካላት በወራቤ ዩኒቨረሲቲ ቅጥር ግቢ ዉስጥ እየተሰጠ ይገኛል ። የማ/ኢ/ክ/ የህ/ጤ/ኢንስትቱዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ለገሰ ጴጥሮስ የስልጠናዉን መድረክ ባስጀመሩበት ወቅት ላይ እንደገለፁት የህብረተሰቡን የጤና ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ እና ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት…
Read more

የቤተሰብ እቅድ ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የአመራሩ ሚና ወሳኝ ነው!” በሚል መሪ ቃል በሆሳዕና ከተማ የአድቮኬሲ መድረክ ተካሄደ።

የጤና ሚኒስቴር፣ የክልሉ ጤና ቢሮ እንዲሁም የኢትዮጵያ ቤተሰብ መምሪያ በጋራ ያዘጋጁት አቶ ግዛቸው ዋሌራን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች የተሳተፉበት የቤተሰብ እቅድ ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የአመራሩ ሚና ወሳኝ ነው !” በሚል መሪ ቃል በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ሆሳዕና ከተማ የአድቮኬሲ የውይይት መድረክ መካሄዱም ታውቋል። በጤና ሚኒስቴር የሚኒስቴር ዴኤታው የጤና አገልግሎት ፕሮግራም ዘርፍ ከፍተኛ አማካሪ ፕሮፌሰር ስለሺ ጋሮማ ኢትዮጵያ…
Read more

የሀላባ ዞን ጤና መምሪያ ወቅታዊ የወባ ሁኔታን እና የሴቶች ልማት ህብረት አደረጃጀት የተመለከተ ግምገማ አካሂዷል።

የሀላባ ዞን ጤና መምሪያ ወቅታዊ የወባ ሁኔታን እና የሴቶች ልማት ህብረት አደረጃጀት የተመለከተ ግምገማ አካሂዷል። የዞኑ ጤና መምሪያ በየሳምንቱ በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ የመጣውን የወባ በሽታ ስርጭት ለመግታት በበሽታዎች ቅኝት እና ምላሽ መስጠት ዳሬክቶሬት የተዘጋጀ ሰነድ በአቶ ዳርኬላ ሲርጀባ ቀርቦ ከሚመላከታቸው የዘርፉ ባለሞያዎች እና ከባለድርሻ አካላት ጋር በዛሬው እለት ውይይት አድርጓል፡፡ በውይይቱም በባለፉት አራት ሳምንታት የወባ…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያዊ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የተቋሙን የ10 ወራት አፈፃፀም በዛሬው እለት በወራቤ ዩኒቨርስቲ እየገመገመ ይገኛል ።

ጤና ኢንስቲትዩቱ የ2016 በጀት ዓመት የአስር ወራት የስራ አፈፃፀም ሪፖርት የቢሮው ሰራተኞች እና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በወራቤ ዩንቨርስቲ ቅጥር ግቢ ዉስጥ እያካሄደ ነው። ኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ለገሰ ጴጥሮስ የአፈፃፀም ሪፖርቱን ባስጀመሩበት ወቅት እንደተናገሩት በጤናው ዘርፍ የአገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን ለማሻሻል ባለፉት አስር ወራት የተሰሩ ተግባራትንና ጉድለቶች ላይ መምከር እንደሚገባ ገልፀዋል። የቢሮው የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት…
Read more

በጄኔቫ ስዊዘርላንድ ሲካሄድ የነበረው 77 ኛው የዓለም ጤና ጉባኤ በ2005 ዓለም አቀፍ የጤና ደንብ (International Health Regulations 2005 ) ላይ የተደረገዉን ማሻሻያ በማጽደቅ ተጠናቋል።

በጄኔቫ ስውዘርላንድ የአባል አገራትን ተሳትፎ ባረጋገጠ መልኩ ሲካሄድ የነበረው 77 ኛው የዓለም ጤና ጉባኤ በ2005 ዓለም አቀፍ የጤና ደንብ (International Health Regulations 2005 ) ላይ የተደረገዉን ማሻሻያ እና ሌሎች የመፍትሄ ሀሳቦችን ( Resolutions) በማጽደቅ ተጠናቋል። ሃገራችን የአፍሪካ ቡድንን በማስተባበር የጋራ አቋም እንዲያዝና በቀረቡት ማሻሻያዎች ውስጥ ፍትሃዊ ተደራሽነትን ለማሳደግ ለታዳጊ ሃገራት ትርጉም ያለው ለውጥ የሚያመጡ ማሻሻያዎች…
Read more

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በዚህ ዓመት የሚጠበቀው ላሊና የተሰኘ የአየር ንብረት ለውጥ ለዓለማቀፍ የአየር መቀዝቀዝ ሚና እንደሚኖረው አስታወቀ::

የዘለቀውን ሙቀት መጠን ሊቀንስ እንደሚችል መተንበዩን የተመድ የአየር ትንበያ ዛሬ ባወጣው መግለጫ አመልክቷል። ከጎርጎርሳውያኑ 2023 አጋማሽ ጀምሮ ኤል ኒኖ ያስከተለው የዓለም ሙቀት በበርካታ የዓለም አካባቢዎች አስከፊ የአየር ሁኔታ እንደከሰት አድርጓል ያለው ዘገባው የ«ላ ሊና» የዓየር ለውጥን ተከትሎ መቀዛቀዝ እያሳየ መምጣቱን ገልጿል። በቀጣዮቹ ጥቂት ወራት ውስጥ ውስጥም እመርታዊ ለውጥ ሊያሳይ እንደሚችል ዓለማቀፉ ድርጅት ተንብዪዋል። ትንበያው እንደሚያሳየው…
Read more

The #WHA77 is leading the way in pandemic preparedness with the new Pandemic Treaty

The #WHA77 is leading the way in pandemic preparedness with the new Pandemic Treaty, aiming for a global agreement to combat future pandemics. While discussions continue and some treaty articles still need resolution, African Union member states are committed to finalizing it in 2024. This ensures equitable resource access and better outbreak preparedness. Africa CDC…
Read more