በኤች አይ ቪ ኤድስ በሽታ ላይ እየታየ ያለውን መዘናጋት ለማስቀረት ጉዳዩን ቀዳሚ አጀንዳ በማድረግ መስራት እንደሚገባ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )
በኤች አይ ቪ ኤድስ በሽታ ላይ እየታየ ያለውን መዘናጋት ለማስቀረት ጉዳዩን ቀዳሚ አጀንዳ በማድረግ መስራት እንደሚገባ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) አሳሰቡ (ሆሳዕና ሚያዚያ 3/2017) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በኤች አይ ቪ ኤድስ መከላከል እና መቆጣጠር ላይ ያተኮረ የንቅናቄ መድረክ በሆሳዕና ከተማ ተካሂዷል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) በውይይት መድረኩ ማጠቃለያ…
Read more