የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ በምስራቅ ጉራጌ ዞን የቡኢ ከተማ አስተዳደር ጤና ጣቢያ በመመረቅ አገልግሎት አስጀመሩ ፡
ጤና ጣቢያ ምረቃው የክልል ፣ የዞን፣ የወረዳና የቡኢ ከተማ አስተዳደር የስራ ኃላፊዎች፤ የሀይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች እንዲሁም የአካባቢው ህብረተሰብ በተገኙበት ተመርቆ ስራ ጀምሯዋል። በምርቃ ስነ ስረዓቱ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ እንደተናገሩት፣ በክልሉ የጤና አገልግሎት ተደራሽነትን በማስፋፋት የህዝቡን የጤና አገልግሎት ተጠቃሚነት ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው። ጤና ጣቢያው የህዝብና…
Read more
