Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Category: News

Dr.Mekdes

የጽዱ ጤና ተቋም ኢኒሺዬቲቭ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ ተካሄደ::

በጤና ሚኒስቴር እየተተገበረ የሚገኘው እና የጽዱ ኢትዮጵያ አካል የሆነው የጽዱ ጤና ተቋም ኢኒሺዬቲቭ አፈጻጸም ግምገማ ታካሂዷል፡፡ ለጤናው ዘርፍ ጽዳት መሰረት መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በመድረኩ የገለጹ ሲሆን፤ ንጹህ ጤና ተቋም ኢኒሺዬቲቭ ከጤና ተቋም ባለፈ በቤተሰብ ደረጃ ንጹህ መጸዳጃ ቤትን መገንባትን ያካትታል ብለዋል፡፡ የውይይት መድረኩ በኢኒሽዬቲቩ ትግበራ የጤና ተቋማት ሊያሳኳቸው የሚገቡ ግቦችን በግልጽ ለማስቀመጥ…
Read more

Ato Weldeshembet Shewalem

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ማስተባበሪያ ማዕከል EOC ሳምንታዊ ግምገማ አካሂዷል።

ጥር 13/2017 ዓ/ም የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ማስተባበሪያ ማዕከል EOC ሳምንታዊ ግምገማ አካሂዷል። የቢሮው ጤናና ጤና ነክ ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝት ምላሽ ዳይሬክቶሬት ከፍተኛ ባለሙያ አቶ መሐመድ ያሲን የሳምንቱን ሪፖርት ሲያቀርቡ ባለፈው ሳምንት የነበረው የወባ ጫና በዚህ ሳምንት 13% ቅናሽ አሳይተዋል ብሏል። ባለፈው ሳምንት 7675…
Read more

የጤናማ እናትነት ወርን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጠ

የጤናማ እናትነት ወርን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጠ የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክ/መ/ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ጋዜጣዊ የሰጡ ሲሆን በሀገራችንና በክልላችን ለ19ኛ ጊዜ የሚከበረው የጤናማ እናትነት ወር “ጥራቱን የጠበቀ የምጥና የወሊድ እንክብካቤ ለሁሉም እናት፣ ለጤናማ እናትነት” በሚል መሪ ቃል እንደሚከበር ገልጸዋል። የጤናማ እናትነት ጉዳይ ልዩ ትኩረት ያለዉ እንደሆነ የተናገሩት አቶ ሳሙኤል በአገራችን ብሎም በክልላችን ባለፉት አመታት…
Read more

ክልሉ ከፌዴራል ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የተረከባቸውን 15 አምቡላንሶች ለዞኖችና ልዩ ወረዳዎች አስረከበ::

ክልሉ ከፌዴራል ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የተረከባቸውን 15 አምቡላንሶች ለዞኖችና ልዩ ወረዳዎች አስረከበ (ሆሳዕና፦ ጥር 5/2017) የጤናውን ስርዓት የሚያፋጥኑ አምቡላንሶችን ለዞኖችና ልዩ ወረዳዎች ማስረከቡን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ በርክብክብ ወቅት ንግግር ያደረጉት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ አምቡላንሶቹ የእናቶችንና ሕፃናትን ሞት ከመቀነስ ረገድ የሚኖረው ሚና ከፍተኛ ነው ብለዋል። ዞኖችና ልዩ…
Read more

“ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን በማፋሰስና በማድረቅ ፣ የአጎበር አጠቃቀምን እና የኬሚካል ርጭትን በማጠናከር የወባ በሽታን ልንከላከልና ልንቆጣጠር ይገባል”

ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ -የጤና ሚኒስትር ሚኒስትር ዲኤታ የጤና ሚኒስትር ሚንኒስትር ዴዔታ ክብርት ወይዘሮ ፍሬሕይወት አበበ በማረቆ ልዩ ወረዳ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር እንደገለጹት የሱፐርቪዥኑ ዋነኛው ዓለማ በልዩ ወረዳው ከዚህ በፊት የወባ በሽታ ለመከላከልና ለመቆጣጠር እየተደረጉ ያሉ ተግባራትና በበሽታው ተይዘው ህክምና ለሚያስፈልጋቸው ታካሚዎች የሚሰጠውን ህክምና ቀልጣፋና ውጤታማ እንዲሆን የሚያስችል ድጋፍና ክትትል መሆኑን ገልጸው የወባ በሽታ በተከሰተባቸው ቦታዎች…
Read more

በክልሉ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ምክንያት የተከሰቱ ወረርሽኞችን መከላከልና መቆጣጠር መቻሉ ተገለፀ።

በክልሉ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ምክንያት የተከሰቱ ወረርሽኞችን መከላከልና መቆጣጠር መቻሉ ተገለፀ። ሆሳዕና ህዳር 25/2017 በማዕከላዊ ኢትዮጵያዊ ክልል ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የጤናና ጤና ነክ ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ዳይሬክቶሬት የ5 ወር አፈፃፀም ግምገማ መድረክ በወራቤ ከተማ ተካሂዷል። የቢሮው የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን እንደገለፁት በድንገተኛ አደጋዎች በወረርሽኝ መልክ የሚከሰቱ በሽታዎችን…
Read more

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በስልጤ ዞን ምስራቅ አዘርነት በርበሬ ወረዳ ከ165 ሚሊየን በላይ ብር ወጪ የተደረገበት የቂልጦ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በስልጤ ዞን ምስራቅ አዘርነት በርበሬ ወረዳ ከ165 ሚሊየን በላይ ብር ወጪ የተደረገበት የቂልጦ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ በምረቃ ስነ ስርዓቱ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ፣ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን፣የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፍቃዱ፣የስራና ክህሎት…
Read more

የጤናውን ሴክተር ተግባር በጥራት እና በፍታሀዊነት ተደራሽ ለማድረግ አጋር ድርጅቶች የሚያደርጉት ድጋፍ የሚያበረክተው አስተዋጽኦ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ ገለጸ።

የጤናውን ሴክተር ተግባር በጥራት እና በፍታሀዊነት ተደራሽ ለማድረግ አጋር ድርጅቶች የሚያደርጉት ድጋፍ የሚያበረክተው አስተዋጽኦ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ ገለጸ። አጋር ድርጅቶች እና ቢሮው በቅንጅት በሚከናውኗቸው ተግባራቶች ዙሪያ ምክክር አድርገዋል። የዜጎችን ጥራት ያለው እና ፍትሀዊ የጤና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የጤና ልማት አጋር ድርጅቶች የሚያደርጉትን ድጋፍ ከምንጌዜውም በላይ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገልጿል። በጤናው…
Read more

ዶ/ር ካሊድ ሸረፋ የአሜሪካው የቀዶ ሕክምና ኮሌጅ (FACS) አባል ሆኑ።

ዶ/ር ካሊድ ሸረፋን እንኳን ደስ ያሎት እንኳን ደስ ያለን እንላለን!!! ከቀዶ ህክምና ሀኪም ስም በኋላ FACS (Fellow, American College of Surgeons) የሚለው መካተት የቀዶ ጥገና ሃኪሙ ትምህርት እና ስልጠና፣ ሙያዊ ብቃት፣ የቀዶ ጥገና ብቃት እና ስነምግባር ኮሌጁ የሚያስቀምጠውን ጥብቅ ግምገማ አልፈዋል ማለት ሲሆን በተቋሙ ከተቀመጡት እና ከተጠየቁት ከፍተኛ ደረጃዎች ጋር የሚጣጣሙ መሆናቸውንም አመላካች ነው። ይህ…
Read more

ወቅታዊ ጉንፋን እና ጉንፋን መሰል የመተፈንሻ አካላት ህመም በተመለከተ የተሰጠ መግለጫ

የጉንፋን ሕመም በተፈጥሮ የላይኛውን የመተንፈሻ የሰውነት ክፍሎች ማለትም አፍንጫን፣ ጎሮሮን እና የአየር መተላለፊያ ባንቧን የሚያጠቃ ተላላፊ ሕመም ነዉ። ሪኖ ቫይረስ ለጉንፉን መከሰት ዋና ምክንያት ሲሆን፣ ኮሮና፣ ኢንፍሉዌንዛ፣ ፓራ ኢንፍሉዌንዛ፣ አር ኤስ ቪ(RSV) ቫይረሶች ደግሞ ለጉንፉን መሰል ህመሞች መከሰት ዋና ዋና ምክንያቶች ናቸዉ። ከተጠቀሱት ቫይረሶችም ለጉንፋን ሕመም መከሰት 50 በመቶ ድርሻውን የሚይዘው ሪኖ ቫይረስ ነው፡፡ በደረቅ…
Read more