Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Category: News

CERPHI

ከ338 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ ህገ-ወጥ የመድሃኒትና የህክምና መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን፣ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ እና ጉምሩክ ኮሚሽን በጋራ በሰጡት መግለጫ ከ338 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ ህገ-ወጥ የመድሃኒትና የህክምና መሳሪያዎች መያዛቸውን ገልጸዋል። ከህወጥ ድርጊቱ ጋር በተያያዘ 19 ተጠርጣሪ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተካሄደባቸው ነው ተብሏል። የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ስዩም ወልዴ ባለስልጣኑ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት ባለፈው ሳምንት…
Read more

ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣዉን ኤችአይቪ ኤድስና ቫይራል ሂፓታይተስን ለመከለል እና ለመቆጣጠር የህብረተሰቡን ግንዛቤ ማሳደግ እንደሚገባ ተገለፀ ፡፡

ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣዉን ኤችአይቪ ኤድስና ቫይራል ሂፓታይተስን ለመከለል እና ለመቆጣጠር የህብረተሰቡን ግንዛቤ ማሳደግ እንደሚገባ ተገለፀ ፡፡ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የዘርፈ ብዙ ኤች አይቪ ኤድስ መከ/መቆ/ዳይሬክቶሬት ለቢሮዉ ሰራተኞች በወቅታዊ የኤችአይቪና ቫይራል ሄፓታይተስ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ በወራቤ ኮምፕሬሄንሲቪ ሆስፒታል ዉይይት አድርገዋል ፡፡ አቶ አለማየሁ ጌታቸው በጤና ቢሮ የኤችአይቪ ኤድስ እና ዘርፈ ብዙ ዳይሬክቶሬት…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጰያ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪ የተለያየ ድጋፎች ተደረገለት።

የማዕከላዊ ኢትዮጰያ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪ የተለያየ ድጋፎች ተደረገለት። የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ሚንስቴር እና አጋሮች ያገኛቸውን የኤሌክትሮኒክስ እና የናሙና ማመላለሻ ቁሳቁሶች ድጋፍ፣ ለክልል ላቦራቶሪዎች አድርጓል። በርክክቡ ወቅት፣ የጤና ሚንስቴር ዲኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ፣ የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ሀይሉ፣ የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ጀነራል ዳይሬክተር ዶክተር ሳሮ አብደላ፣…
Read more

በቅበት ከተማ አስተዳደር በህብረተሰብ ተሳትፎ ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የማህበረሰብ አቀፍ ፋርማሲ ተመረቀ

መጋቢት 7/2017 በቅበት ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በህብረተሰብ ተሳትፎ አሻራ ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የማህበረሰብ ፋርማሲ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል፡፡ በምረቃው መርሃ ግብሩ ላይ የፌዴራል ኢንተርፕራይዝ ልማት ምክትል ዳይሬክተር አቶ አብድልፈታ ሁሴን ፣ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ፣ የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዘይኔ ቢልካን ጨምሮ የክልል ፣የዞንና…
Read more

የኩላሊት ህመምና ሌሎች ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ለመከላከል ቅድመ ምርመራዎችን ማድረግና ጤናማ የአኗኗር ዘይቤ መከተል ይገባል!

የኩላሊት ህመም ቀንን ምክንያት በማድረግ በተካሄደው የምክክር መድረክ ላይ በጤና ሚኒስቴር የበሽታ መከላከል መሪ ስራ አስፈፃሚ ዶክተር ህይወት ሰለሞን ባስተላለፉት መልዕክት የኩላሊት ህመምን ጨምሮ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች የሚያስከትሉት ጉዳት እየጨመረ እንደሆነ ጠቁመው ቅድመ ምርመራዎችን በማደረግና ጤናማ የአኗኗር ዘይቤ በመከተል መከላከል ስለሚቻልበት ሁኔታ አብራርተዋል፡፡ በአገራችን የኩላሊት ህመም አሳሳቢ የህብረተሰብ የጤና ስጋት መሆኑንና ጥቂት የማይባሉ ዜጎች የጉዳቱ…
Read more

የሀገር ውስጥ የፋርማሲዩቲካል አምራች ኢንዱስትሪዎች በጥራት አለማቀፍ ተወዳዳሪ ለመሆን መስራት አለባቸው – የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፍሬሕይወት አበበ

በጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፍሬሕይወት አበበ የተመራ ከጤና ሚኒስቴር፣ ከአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት፣ ከኢትዮጵያ ምግብና መድሀኒት ቁጥጥር ባለስልጣን እና ከኢትዮጵያ መድሀኒት አቅርቦት አገልግሎት የተውጣጣ የከፍተኛ አመራሮች ቡድን በሀገራችን መድሃኒት እያመረቱ ከሚያቀርቡ የፋርማሲዩቲካል አምራች ኢንዱስትሪዎች አንዱ የሆነውን ሂውማንዌል ፋርማሲዩቲካል ኢትዮጵያን ጎብኝቷል። የሀገር ውስጥ የፋርማሲዩቲካል አምራች ኢንዱስትሪዎች በአቅርቦት ያላቸው ድርሻ እየጨመረ መሆኑን የጠቆሙት የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ…
Read more

የባህላዊ እና ዘመናዊ መድሀኒት ምርምር እና ልማት ስራዎች ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡

የባህላዊ እና ዘመናዊ መድሀኒት ምርምር እና ልማት ስራዎች ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡ በአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት የባህላዊ እና ዘመናዊ መድሀኒት ምርምር ልማት ዳይሬክቶሬት ስር የሚገኙ የደህንንት እና ፍቱንነት ምርምር እና ልማት ዲቪዢን ፤የባህላዊ ልማት ኒትሪውስቲካል ምርምር እና ልማት ዲቪዥን፤የመድሀኒት ቅመማ እና ጥራት ቁጥጥር ልማት ዲቪዢን እና ዘመናዊ መድሀኒት እና የሲልኮ መደሀኒት ምርምር እና ልማት ዲቪዢን የስራ…
Read more

የክልሉን ህብረተሰብ ጤና ለመጠበቅ የሚያግዙ የጥናት እና ምርምር ስራዎችን እየሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ ፡፡

የክልሉን ህብረተሰብ ጤና ለመጠበቅ የሚያግዙ የጥናት እና ምርምር ስራዎችን እየሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ ፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በክልሉ ያለውን የአእምሮ ጤና በሽታ ስርጭት ለማወቅ በሚያካሂደው ጥናት እና ምርምር ተሳታፊ መረጃ ሰብሳቢዎች ባለሙያዎች የግንዛቤ መፍጠሪያ መድረክ አዘጋጅቷል ፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ…
Read more

በክልሉ ጤና ቢሮ በሁሉም ዘርፎች ውጤታማ ስራዎች መከናወኑን የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ገለፀ፡፡

ይህ የተገለጸው የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ማኔጅመንት የቢሮ የሰባት ወራት ተግባራት አፈጻጸም ግምገማ ላይ ነው ፡፡ ቢሮው በሰባት ወራቱ የህብረተሰቡ ጤና የሚያሻሽሉ የበሽታ መከላከል ፣ ወረርሽኞችን የመቆጣጠር እና መደበኛ የጤና ስራዎችን ጨምሮ ተጨማሪ ደራሽ የጤና ስራዎች አፈጻጸም ገምግሟል ፡፡ የህክምና አገልግሎት ጥራት ፣ ሽፋን ፣ ፍትሃዊነት ለማረጋገጥ የተሰሩ ስራዎች በዝርዝር ታይቷል ፡፡ በሰባት ወር…
Read more

በክልሉ ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከል እና ጤናን ለማበልፀግ ከ5 ዓመት በታች የሆኑ ህፃናትን የክትባት ተጠቃሚ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለፀ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከዩኒሴፍ ጋር በመተባበር በሚደገፉ 18 ወረዳዎች ለሚተገበረዉ ክትባት ያልጀመሩ /ዜሮ ዶዝ/ እና ክትባት ጀምረዉ ያቋረጡ ህፃናትን ለይቶ ለመከተብ የሚያስችል ዉይይት ከሚመለከቲቸዉ ባለድርሻ አካላት ጋር እያካሄደ ይገኛል የክልሉ ጤና ቢሮ የሀላፊ አማካሪ አቶ አባይነህ ኤርቃሎ የእለቱን ፕሮግራም ባስጀመሩበት ወቅት እንደተናገሩት እንደ ሀገር ከ3.9 ሚሊየን በላይ ህፃናት ክትባት ያልተከተቡ እና ክትባቱን ጀምረዉ…
Read more