አመራሩ ሙሉ ትኩረቱን የህዝብ ተጠቃሚነት ማሳደግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ማተኮር አለበት – ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )
( ሆሳዕና፣ የካቲት 2/2017 )የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው(ዶ/ር ) ከዞኖችና ልዩ ወረዳዎች ዋና አስተዳዳሪዎች ጋር የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወራት አጠቃላይ ስራዎች አፈጻጸምን በጽህፈት ቤታቸው ገምግመዋል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው(ዶ/ር ) በውይይት መድረኩ ማጠቃለያ በሰጡት የስራ መመሪያ እንደገለጹት አመራሩ ሙሉ ትኩረቱን የህዝብ ተጠቃሚነት ማሳደግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ማተኮር አለበት…
Read more