“የጤና ዘርፍ ሠራተኞች የማህበራዊ ጤና መድኅን አገልግሎት በይፋ ጀመረ!!”
“የጤና ዘርፍ ሠራተኞች የማህበራዊ ጤና መድኅን አገልግሎት በይፋ ጀመረ!!” የጤና ዘርፍ ሠራተኞችና ቤተሰቦቻቸውን ተጠቃሚ የሚያደርግ የማህበራዊ ጤና መድህን አገልግሎት ትግበራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ የኢትዮጵያ ጤና መድህን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ተስፋዬ ወርቁ እንዳሉት ÷ጤናማና አምራች ዜጋ በመፍጠር የሀገርን እድገት እውን ለማድረግ በርካታ ስትራቴጂዎችና ሪፎርሞች ተቀርጸው እየተተገበሩ ነው ፡፡ ሁሉን አቀፍ የጤና ሽፋን ለማሳካት እንዲቻል ከተቀረጹ…
Read more
