የሀገር ውስጥ የፋርማሲዩቲካል አምራች ኢንዱስትሪዎች በጥራት አለማቀፍ ተወዳዳሪ ለመሆን መስራት አለባቸው – የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፍሬሕይወት አበበ
በጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፍሬሕይወት አበበ የተመራ ከጤና ሚኒስቴር፣ ከአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት፣ ከኢትዮጵያ ምግብና መድሀኒት ቁጥጥር ባለስልጣን እና ከኢትዮጵያ መድሀኒት አቅርቦት አገልግሎት የተውጣጣ የከፍተኛ አመራሮች ቡድን በሀገራችን መድሃኒት እያመረቱ ከሚያቀርቡ የፋርማሲዩቲካል አምራች ኢንዱስትሪዎች አንዱ የሆነውን ሂውማንዌል ፋርማሲዩቲካል ኢትዮጵያን ጎብኝቷል። የሀገር ውስጥ የፋርማሲዩቲካል አምራች ኢንዱስትሪዎች በአቅርቦት ያላቸው ድርሻ እየጨመረ መሆኑን የጠቆሙት የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ…
Read more