በዞን ደረጃ ሁላቀፍ የጤና ኤክስቴንሽን ተግባራትን በተደራጀ አግባብ በመምራት የዘርፉን አገልግሎት ወደ ተሻለ ምዕራፍ ለማሻገር ከፍ ባለ ቅንጅት እንዲሰራ ተጠየቀ።
በስልጤ ዞን ደረጃ ሁላቀፍ የጤና ኤክስቴንሽን ተግባራትን በተደራጀ አግባብ በመምራት ጉድለቶችን ለመፍታትና የዘርፉን አገልግሎት ወደ ተሻለ ምዕራፍ ለማሻገር ባለድርሻ አካላት ከፍ ባለ ቅንጅት እንዲሰሩ የስልጤ ዞን ጤና መምሪያ ጠይቋል። መምሪያው የዞን፣ የወረዳና የከተማ አስተዳደር ባለድርሻ አካላት የተሳተፉበትና የዞኑን የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም አፈጻጸም ማሻሻል ላይ ያተኮረ የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል። በንቅናቄ መድረኩ ላይ የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ትግበራን…
Read more