የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከክልሉ ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር ከኢትዮጵያ የጤና ሚንስቴር ከግሎባል ፈንድ ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ የወባ ላቦራቶሪ ማይክሮስኮፒ ምርመራ እና የጥራት ቁጥጥር ማረጋገጫ ሥልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከክልሉ ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር ከኢትዮጵያ የጤና ሚንስቴር ከግሎባል ፈንድ ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ የወባ ላቦራቶሪ ማይክሮስኮፒ ምርመራ እና የጥራት ቁጥጥር ማረጋገጫ ሥልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡የወባ ጫና ያለፉት በርካታ ዓመታት ከሰሃራ በታች በሚገኙ የአፍሪካ አገሮች እንዲሁም በኢትዮጵያ በሁሉም ክልሎች እጅግ ከፍተኛ መሆኑ በተለያዩ መረጃዎችና ጥናቶች መወቅ ይቻላል፡፡ ይህ የወባ ጫና በተለይም…
Read more