በስልጤ ዞን ከየካቲት 14-17 ዓም ድረስ የሚካሄደውን የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ቅድመዝግጅት እና የማዕጤመ ተግባራት አፈፃፀም ግምገማ ተካሄደ
11/2017 ዓ/ም ወራቤ በማዕከላዊ ጤና ቢሮ ም/ቢሮ ሃላፊ እና የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዮት ዋና ዳይሬክተር በአቶ ማሙሽ ሁሴን አማካኝነት የተመራ የድጋፍ ቡድን ከየካቲት 14-17 ዓም እድሜአቸው ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ህፃናት የሚሰጠውን የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ቅድመዝግጅት እና የማዕጤመ ተግባራት አፈፃፀም የዞኑ መንግስት ዋና ተጠሪ እና የብልፅግና ፓርቲ ቅ/ፅ/ሃላፊ ወ/ሮ ነኢማ ሙኒር እና የመምሪያው ማኔጅመነት በተገኙበት…
Read more