የ2018 በጀት አመት የማህበረሰብ ጤና አደጋ ቅድመ ዝግጁነት(EPRP) የልዩ ወረዳ አስተዳደር በተገኙበት የጋራ ግምገማ ተካሂዷል።
*********:::::::::************ የ2018 የወረረሽኝ ስጋት ይሆናሉ ተብለው በተለዩ በሽታዎች ; የሚስፈልገው የግብኣትና በጀት ላይ ያሉት ችግሮች የልዩ ወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሞሳ ኢዶሳ በተገኙበት የጋራ ተደርጓል አቶ ሞሳ ኢዶሳ በውይይቱ እንደገለፁት ጤናማ እና አምራች ዜጋ በማፍራት በልዩ ወረዳችን ደረጃ ሊከሰቱ የሚችሉ ወረርሽኝ በተለይም ወባ መከላከልና መቆጣጠር ላይ ልዩ ትኩረት ሰቶ የሚሰራ በመሆኑ ዘርፉን ለመምራት አስፈላጊውን የበጀትና…
Read more
