በክልሉ የሚገኙ ስድስት የንቅናቄ ተቋማት የስራ አፈጻጸም በዱራሜ ከተማ ተገመገመ::
(ሆሳዕና፦ጥቅምት 14/2018)፣ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኙ ስድስት የንቅናቄ ተቋማት አፈጻጸም የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አመራሮች በተገኙበት በዱራሜ ከተማ ተገምግሟል።የግምገማ መድረኩን የመሩት የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ሃላፊ አቶ ይሁን አሰፋና የጽህፈት ቤቱ የአደረጃጀት ዘርፍ ሃላፊ አቶ ይግለጡ አብዛ ናቸው። በመድረኩ ጤና፣ገቢ፣ንግድና ገበያ ልማት፣ግብርና፣ምግብ ዋስትና እና ስራ ዕድል ፈጠራ…
Read more
