Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Blog

CERPHI

በክልሉ የሚገኙ ስድስት የንቅናቄ ተቋማት የስራ አፈጻጸም በዱራሜ ከተማ ተገመገመ::

(‎ሆሳዕና፦ጥቅምት 14/2018)፣ ‎በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኙ ስድስት የንቅናቄ ተቋማት አፈጻጸም የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አመራሮች በተገኙበት በዱራሜ ከተማ ተገምግሟል።‎የግምገማ መድረኩን የመሩት የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ሃላፊ አቶ ይሁን አሰፋና የጽህፈት ቤቱ የአደረጃጀት ዘርፍ ሃላፊ አቶ ይግለጡ አብዛ ናቸው።‎ ‎በመድረኩ ጤና፣ገቢ፣ንግድና ገበያ ልማት፣ግብርና፣‎ምግብ ዋስትና እና ስራ ዕድል ፈጠራ…
Read more

የህብረተሰቡን የጤና ስርዓት መገንባት ላይ በትኩረት መስራት ይገባል አቶ ማሙሽ ሁሴን የክልሉ ህብረተሰብ ጤና እንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር::

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የጤናና ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ዳይሬክቶሬት የ2017 ዓ/ም ዓመታዊና የ2018 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የተግባር አፈፃፀም ግምገማ በሆሳዕና ከተማ እያካሄደ ይገኛል የክልሉ ጤና ቢሮ ምክ/ሀላፊና የህብረተሰብ ጤና እንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን እንደገለፁት የህብረተሰቡን የጤና ስርዓት መገንባት ላይ በትኩረት መስራት ይገባል ብለዋል። የተጠናቀቀው በጀት ዓመት ኢንስቲትዩቱን…
Read more

ለወረርሽኝ የማይበገር የጤና ስርዓት ለመገንባት ፈጣን ፣ ጥራት ያለው እና በቴክኖሎጂ የታገዘ የመረጃ ስርዓት ለመገንባት እየሰራ መሆኑን የሀላባ ዞን ጤና መምሪያ ገለጸ ፡፡

የሀላባ ዞን ጤና መምሪያ ለወረዳዎች ታብሌት ድጋፍ አደረገ:- ጥቅምት 10/2018:- ቁሊቶ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ለሀላባ ዞን ጤና መምሪያ ያበረከታቸው ታብሌቶችን በዛሬው ዕለት ለወረዳዎች አስረክቧል ። ዶ/ር ሸምሱ ረሽድ ባደረጉ የመክፈቻ ንግግር ለድንገተኛ ወረርሽኝ የማይበገር የጤና ስርዓት በመገንባት በድንገት የሚከሰቱ ወረርሽኞች በማህበረሰቡ ላይ የከፋ የጤና ጉዳት አንዳያደርሱ በባለቤትነት ላይ የተመሰረተ የጤና አገ/ት ለሁሉም…
Read more

ዓለም አቀፉ የክትባቶች ጥምረት ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ትብብር አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለፀ::

የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ከዓለም አቀፉ የክትባቶች ጥምረት (ጋቪ) ዋና ስራ አስፈጻሚ ሳኒያ ኒሽታር (ዶ/ር) ጋር በዋሽንግተን ዲሲ እየተካሄደ ካለው የዓለም ባንክ እና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ዓመታዊ ስብሰባ ጎን ለጎን ተወያይተዋል። በውይይታቸውም የጤና ስርዓት ላይ ያለውን ትብብርን ማጠናከር በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡ አቶ አህመድ ሽዴ ድርጅቱ ለኢትዮጵያ የጤና ዘርፍ እያደረገ ያለውን የረጅም ጊዜ ድጋፍ…
Read more

ለወረርሽኝ የማይበገር የጤና ስርዓት ለመገንባት ፈጣን ፣ ጥራት ያለው እና በቴክኖሎጂ የታገዘ የመረጃ ስርዓት ለመገንባት እየሰራ መሆኑን የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ ፡፡

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ለዞኖችና ለልዩ ወረዳዎች ላፕቶፕ እና ታብሌት ድጋፍ አደረገ ። የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ካበረከታቸው የተለያዩ ቁሳቁሶች 85 ታብሌቶችና 10 ላፕቶፖች በዛሬው ዕለት ለዞኖችና ልዩ ወረዳዎች አስረክቧል ። አቶ ለገሰ ጴጥሮስ የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር…
Read more

በዱራሜ ከተማ አስተዳደር የወባ በሽታን ለመከላከል የአጎበር ስርጭት እየተካሄደ ይገኛል::

በከምባታ ዞን በዱራሜ ከተማ አስተዳደር የወባ በሽታን ለመከላከል የሚያስችል በኬሚካል የተነከረ የአልጋ አጎበር ስርጭት እየተካሄደ እንደሚገኝ ተገልጿል። በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት ሊከሰት የሚችለውን የወባ ወረርሽኝ ለመከላከል በኬሚካል የተነከረ የአልጋ የአጎበር ስርጭት በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ በአስሩም ቀጠናዎችና በሶስቱም ክፍለ ከተሞች በባለሙያዎች አማካኝነት እየተሰራጨ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ጤና ጽ/ቤት አስታውቋል ። የከተማ አስተዳደሩ ጤና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ…
Read more

ብራዚል – ሳኦፖሎ ወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በአለም አቀፉ መድረክ!

የወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዋና ስራ አስኪያጅ ዶ/ር ካሊድ ሸረፋ የሆስፒታሉን ‘የታካሚ ደህንነት አጠባበቅ ሂደት እና የተገኘውን ለውጥ’ በአለም የጤና ድርጅት 41ኛው አለም አቀፍ የጤና እንክብካቤ ዘርፍ የጥራት ዓለም አቀፍ ማኅበር (ISQua) ጉባኤ ላይ አቅርበዋል። ዋና ስራ አስኪያጁ በአለም አቀፉ ፕሮግራም ተገኝተው የተቋሙን ‘የታካሚ ደህንነት አጠባበቅ ሂደት እና የተገኘውን ለውጥ’ በማካፈላቸው ደስታ እንደተሰማቸው ገልጸው ለዚህም…
Read more

የአፍሪካ በሽታ መከላከያ እና መቆጣጠርያ ማዕከል የመድሃኒት እና የህክምና መሣሪያዎች አቅርቦት ለአፍሪካ ሃገራት ለመጀመር የሚረዳ አህጉራዊ የውይይት መድረክ ተካሄደ::

የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር ከአፍሪካ የበሽታዎች መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማዕከል ጋር በመተባበር በአፍሪካ የተቀናጀ የመድሃኒት እና የህክምና መሣሪያዎች ግዢ እና አቅርቦት ሜካኒዝም ጅምር ላይ ከፍተኛ ደረጃ ያለው ውይይት አካሂደዋል፡፡ ሜካኒዝሙ አፍሪካ ሲዲሲ በጋራ በሚሰበሰብ ፈንድ የመድኃኒት ምርቶችን እና ክትባቶችን በመግዛት ለአባል ሀገራት ማሰራጨት እና የሃገር ውስጥ ምርትን ለማበረታታት የሚያስችለው ነው። በዝግጅቱ ላይ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር…
Read more

ማህበረሰቡ ፣ባለሀብትና መንግስት በማስተባበር ከ190 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ ለጤና ተቋማት ግብዐት ማሟላት እንደተቻለም ተገለጸ።

“በባለቤትነት ላይ የተመሰረተ እውቅናና ተጠያቂነት ለጠንካራ የጤና ስርዓት ግንባታ ” በሚል መሪ ቃል የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ የ2017 ማጠቃለያ ጉባኤ በወልቂጤ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የማህበረሰቡ ፍትሃዊ የጤና አገልግሎት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ዋነኛው አማራጭ የጤና መድህን አጋግሎት መሆኑ ተገልጿል!! በመድረኩ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ ፣የጉራጌ ዞን ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባኤ ወይዘሮ…
Read more

ሳምንታዊ የህረተሰብ ጤና አደጋዎች ውይይት ተካሄደ ፡፡

ሳምንታዊ የህረተሰብ ጤና አደጋዎች ውይይት ተካሄደ ፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሕብረተሰብ ጤና ማስተባበሪያ ማዕከል በወባ በሽታና በሌሎች የጤና ጉዳዮች ሳምንታዊ ውይይት አድርጓል። የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ እና የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን በመድረኩ እንደገለጹት የወባ በሽታ ከባለፈው ሳምንት ጋር ሲነጻጸር በ32% ጭማሪ ማሳየቱን በመጠቆም በቀጣይ ጊዜያት ወቅቱን ታሳቢ…
Read more