Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Blog

CERPHI

የወቅቱ አየር ለወባ ወረርሽኝ ክስተት ምቹ በመሆኑ የወባ መከላከል ሥራ ሊጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ

የከምባታ ዞን የድንገተኛ አደጋዎችና ወረርሽኞች መከላከልና ቁጥጥር ግብረሀይል የወባ መከላከልና መቆጣጠር ስራን አስመልክቶ በየደረጃው እየተሠሩ ያሉ ተግባራትን የሚገመግም መድረክ በዱራሜ ከተማ አካሂዷል። በመድረኩም የክረምት ወቅትን ተከትሎ ለወባ ትንኝ መራባት አመቺ የአየር ንብረት ሁኔታ በስፍት የሚታይ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ የሚስተዋለውን የወባ በሽታ ጫናን ለመግታት በወባ መከላከል፣ መቆጣጠር እና ማስወገድ ዙሪያ በዞኑ በሚገኙ መዋቅሮች እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራት…
Read more

ትክክለኛ እና የተደራጀ የጤና መረጃ ስርዓትን በማጠናከር በህብረተሰቡ ላይ ሊክሰቱ የሚችሉ የጤና ስጋቶችን ቀድመን መከላከል እንደሚገባ የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና እንስቲትዩት የድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ዳይሬክቶሬት ከዞንና ከልዩ ወረዳ ለተውጣጡ የአደጋ ስጋት ግንኙነት እና የማህበረሰብ ተሳትፎ ተጠሪዎች (RCCE) ጋር የዉይይት መድረክ አካሂዷል ። በኢንስቲትዩቱ የጤናና ጤና ነክ ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ወልደሰንበት ሸዋለም በዚህ ወቅት እንደተናገሩት ትክክለኛና የተደራጀ የጤና መረጃ ስርዓትን በማጠናክር በህብረተሰቡ ላይ ሊከሰቱ…
Read more

በበጀት አመቱ ኤች አይቪ ኤድስን የመከላከል እና መቆጣጠር ስራዎች በትኩረት መሰራታቸውን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ ፡፡

የቢሮው የኤች አይቪ ኤድስ መከላከልና መቆጣጠር ዳይሬክቶሬት የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም ግመገማ እና የ2018 ዓ.ም ዕቅድ ላይ ትኩረት ያደረገ የውይይት መድረክ አየተካሄደ ነው ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃልፊና የጤና ፕሮግራሞች ዘርፍ ኃላፊ አቶ አሸናፊ ጴጥሮስ ባስተላለፉት መልዕክት በበጀት አመቱ ኤች አይቪ ኤድስን የመከላከል እና መቆጣጠር ስራዎች በትኩረት መሰራታቸውን አስረድተዋል። በበጀት ዓመቱ ይበልጥ ተጋላጭ የሆኑ…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ EOC ግምገማ አካሂዷል

በክልሉ የወባ ጫናን ጨምሮ ሌሎች በሽታዎች ላይ ቅኝትና ምላሽ ተግባራት ሪፖርት ቀርቦ ሰፊ ዉይይት ተደርጎባቸዋል ። የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋ ሳምንታዊ የአፈጻጸም ሪፖርት የቀረበ ሲሆን በሳምንቱ 8242 የወባ ኬዝ ሪፖርት መደረጉንና ከባለፈው ሳምንት ጋር ሲነፃፀር በ16 በመቶ መቀነሱን መመልከት ተችሏል። የቢሮው ጤናና ጤና ነክ አደጋዎች ቅኝት ምላሽ ዳይሬክቶሬት ከፍተኛ ባለሙያ አቶ ከለላዉ አቻምየለህ የሳምንቱን ሪፖርት…
Read more

የጤና ሚኒስቴር፣ እና የክልል ጤና ቢሮ ከፍተኛ አመራሮች የጋራ የምክክር መድረክ በሐረር ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡

መድረኩ የተሰሩ ስራዎች አፈጻፀም የሚገመገሙበት እና ተግዳሮቶችን በመለየት የመፍትሄ አቅጣጫ የሚቀመጥበት መሆኑን የገለጹት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፤ 2017 በጤና ዘርፍ አበረታች ውጤቶች የተመዘገቡበት እንዲሁም ያጋጠሙ ተግዳሮቶች እንድንጠነክር ያደረጉ እና ልምድ የተገኘባቸው መሆኑን ተናግረዋል፡፡ 2017 የጤና ፖሊሲዎችን ለመተግበር የሚያስችል የጤና አዋጅ የጸደቀበት መሆኑን ያስታወሱት ዶ/ር መቅደስ፤ በቀጣዩ አመት የሪፎርም ትግበራ ላይ ትኩረት በመስጠት እንደሚሰራ አስረድተዋል፡፡…
Read more

በበጀት ዓመቱ የሕብረተሰቡን ጤና መጠበቅ ያስቻሉ ሥራዎች ተሠርተዋል፦ የክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

በበጀት ዓመቱ የሕብረተሰቡን ጤና ተደራሽነት ሊያረጋግጡ የሚችሉ ሥራዎች መከናወናቸውን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን በዚህ ጊዜ እንደተናገሩት፦ በበጀት ዓመቱ የሕብረተሰቡን ጤና ተደራሽነት ሊያረጋግጡ የሚችሉ ሥራዎች ተሠርቷል። በክልሉ ጤና ቢሮ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ውጤታማ የድንገተኛ ጤና አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር ተግባራት መፈፀም መቻሉንም ዋና ዳይሬክተሩ ተናግረዋል። አቶ…
Read more

የ2017 ዓ.ም የጤና ቁጥጥር ስራዎች አፈጻጸም አበረታች ውጤቶች የታዩበት ዓመት እንደነበር የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶችና ግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ።

በክልሉ ጤና ቢሮ ጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶችና ግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ፋሲካ አለሙ የባሉሙያ የሙያ ፈቃድ አሰጣጥን በማዘመን (Online) በማስጀመር ለጤና ባለሙያዎች የሙያ ምዝገባ ፍቃድ አዲስ መስጠትና ነባር ማደስ፣የጤናና ጤና ነክ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አዲስ የብቃት ማረጋገጫ መስጠትና ማደስ፣የጤናና ጤና ነክ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ቁጥጥር የማድረግ፣ለባህል ህክምና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የአሰራር ስርዓት…
Read more

የቻይና በጎ ፍቃደኛ የጤና ባለሙያዎች ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሂዷል

የቻይና በጎ ፍቃደኛ የጤና ባለሙያዎች ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ስልክሮድ ሆስፒታል ተካሂዷል። የኢትዮጵያ እና ቻይና ወዳጅነት ውጤታማና ታሪካዊ መሆኑን የቻይና በጎ ፍቃደኛ የጤና ባለሙያዎች ማስጀመሪያ መርሃ ግብርን በይፋ የከፈቱት የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀስላሴ ተናግረዋል። ፕሬዚዳንት ታየ አክለውም የቻይና በጎ ፈቃደኛ ከፍተኛ የህክምና ባለሙያዎች ለበጎ ፍቃድ አገልግሎት ወደ ኢትዮጵያ መምጣታቸው የሁለቱ ሀገራት ወዳጅነት ጠንካራ መሆኑን…
Read more

በጤናው ዘርፍ ትርጉም ያለው ለውጥ እንዲመዘገብ የአለም ጤና ድርጅት እያደረገ ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነው-ዶ/ር መቅደስ ዳባ

___________ በቅርቡ በአፍሪካ የዓለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተር ሆነው የተሰየሙት ፕሮፌሰር መሃመድ ያኩብ ጃናቢ የተመራ ልዑክ ከጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ጋር በቀጠናዊ እና ሀገራዊ የጤናው ዘርፍ ትብብርና ትግበራ ዙሪያ ውይይት አደርጓል። በጤናው ዘርፍ ትርጉም ያለው ለውጥ እንዲመዘገብ የአለም ጤና ድርጅት እያደረገ ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ እንደሆነ የገለጹት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በተለይ ሁሉን አቀፍ የጤና…
Read more

በበጀት ዓመቱ በጤናው ዘርፍ የተሻለ ውጤት ተመዝግቧል ፦ የክልሉ ጤና ቢሮ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ በበጀት ዓመቱ በጤናው ዘርፍ የተሻለ ውጤት መመዝገቡን አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊና የጤና ፕሮግራሞች ዘርፍ ኃላፊ አቶ አሸናፊ ጴጥሮስ በዚህ ጊዜ እንዳሉት፦ በበጀት ዓመቱ በጤናው ዘርፍ የተሻለ ውጤት ተመዝግቧል። አቶ አሸናፊ፦ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የጤናውን ዘርፍ ለማሻሻል ከዝግጅት ምዕራፍ ጀምሮ መፈታት ያለባቸውን ዋና ዋና የጤና ጉዳዮችን በመለየት ወደ ሥራ ተገብቷል። በዚህም፦…
Read more