Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Blog

CERPHI

በነሀሴ ወር በረዶ የቀላቀለና ቅጽበታዊ ጎርፍ ሊያስከትል የሚችል ከባድ ዝናብ እንደሚኖር ተመላከተ::

በነሀሴ ወር በረዶ የቀላቀለና ቅጽበታዊ ጎርፍ ሊያስከትል የሚችል ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚኖር የኢትዮጵያ ሜቲዎሮሎጂ ኢኒስቲትዩት አስታወቀ። ኢኒስቲትዩቱ እ.ኤ.አ ከኦገስት 1 እስከ 31/2025 የሚኖረውን የአየር ጠባይ አዝማሚያ በላከው መግለጫ አስታውቋል። በነሃሴ ወር ከሚጠናከሩት ዝናብ ሰጭ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች ጋር ተያይዞ በተለይም በሰሜን ምስራቅ፣ በሰሜን፣ በመካከለኛዉ፣ በደቡብ ምዕራብና በምዕራብ የሃገሪቱ ቦታዎች ላይ ከመካከለኛ እስከ ከባድ መጠን ያለው…
Read more

ኢትዮጵያ መቀንጨርን ለመከላከል የምግብ ሥርዓት ፍኖተ ካርታ አዘጋጅታ እየሰራች ነው – የጤና ሚኒስተር

በኢትዮጵያ የመቀንጨር ተጋላጭነትን ለመቀነስ የምግብ ሥርዓት ፍኖተ ካርታ በማስቀመጥ በቁርጠኝነት እየሰራች ነው ሲሉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ተናገሩ። በኢትዮጵያ የምግብ ሥርዓት ትግበራ ለወጣቶች፣ ለሕፃናት በተለይ ለታዳጊዎች ጉልህ ሚና አለው ያሉት ሚኒስትሯ፤ የተለያዩ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችን በማስተባበር እየተሰራበት እንደሚገኝ ተናግረዋል። ኢትዮጵያ ከ2007 ዓ.ም ጀምሮ የሰቆጣ ቃልኪዳንን በማስቀመጥ ወደ ተግባር መግባቷን አንስተዋል። ባለፉት አራት ዓመታት መቀንጨርን…
Read more

በተፈጥሯዊ እና ሰው ሰራሽ በሆኑ አደጋዎች ምክንያት የሚከሰቱ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ።

የማዕከላዋ ኢትዮጵያ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሳምንታዊ የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ማስተባበሪያ ማዕከል(Public health EOC) ግምገማ በዛሬው ዕለት አካሂዷል ። ሳምንታዊ የበሽታዎች ቅኝትና የምላሽ ስራዎች ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጓል። በውይይቱም በትኩረት ከተነሱ ነጥቦች፤ወባን ጨምሮ ሳምንታዊ የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቁጥጥር ፤ተግባራት አፈጻጸም በዝርዝር የተገመገመ ሰሆን፤ የመፍትሔ አቅጣጫና የድርጊት መርሐግብር ተቀምጧል። በተፈጥሯዊ እና ሰው ሰራሽ በሆኑ…
Read more

ሁለተኛዉ የተባበሩት መንግስታት የምግብ ሥርዓተ ጉባዔ በአዲስ አበባ ኢትዮጵያ መካሄዱ ብዙ ጠቀሜታ አለዉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ

ሁለተኛዉ የተባበሩት መንግስታት የምግብ ሥርዓተ ጉባዔ በአዲስ አበባ ኢትዮጵያ መካሄዱ ብዙ ጠቀሜታ እንዳለዉ የገለጹት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በ ጉባዔው ከሌሎች ሀገሮች የምንማርበት እና እኛም ደግሞ ወደ ተግባር የተሸጋገርንበትን መንገድ ለሌሎች የምናሳይበት ነዉ ብለዋል። በፈረንጆቹ 2021 በተደረገው የመጀመሪያው ጉባዔ ላይ ተሳታፊ የነበረችው ኢትዮጵያ፤ የምግብ ሥርዓት ጉዳይን በዕቅድ ውስጥ በማስገባት ልትተገብራቸው ቃል ከገባችባቸው ጉዳዮች መካከል…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የካንሰር ህክምና መስጫ ማዕከል መርቆ ከፈተ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የካንሰር ህክምና መስጫ ማዕከል መርቆ ከፈተ። የቢሮው ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በሆስፒታሉ ተገኝተው የማዕከሉን ሥራ በይፋ አስጀምረዋል። ማኔጅመንቱ በሆስፒታሉ እየተሰጡ የሚገኙ የህክምና አገልግሎቶችን ጉብኝት ያደረጉ ሲሆን፣ የህብረተሰቡን ጤና ለማሻሻል በተቋሙ የተጀመሩ ሥራዎች ተስፋ ሰጪ መሆናቸውን ተመልክቷል። የሆስፒታሉ ስራ-አስኪያጅ ዶ/ር ፍቅረ-ጽዮን በዚህ ጊዜ እንደተናገሩት፦ ሆስፒታሉ ወደ ሥራ ከገባ…
Read more

በጤናው ዘርፍ መሻሻል እንዲመጣ የጥናትና ምርም ስራዎች ሚናቸው ከፍተኛ እንደሆነ ተገለፀ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ2017 ዕቅድ አፈጻጸም ማጠቃለያ እና የ2018 ቀጣይ አቅጣጫዎች መድረክ በወራቤ ከተማ ተካሂዷል። ሐምሌ 8/2017 ሀላባ ቲቪ —————————- በመድረኩ ላይ ለዕለቱ የተዘጋጀ ሰነድና የአፈጻጸም ሪፖርት የቀረበ ሲሆን ከመድረኩ ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል። ምላሽና ማብራሪያውን የሰጡት የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙዔል ዳርጌ በክልሉ የወባና ኮሌራ ወረርሽኝን የመቆጣጠር ልምድ እየዳበረ መምጣቱን አስታውሰው…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አመታዊ ጉባኤውን በወራቤ ከተማ እያካሄደ ነው።

(ሆሳዕና፣ ሀምሌ 8/2017)፤ ኢንስቲትዩቱ በመድረኩ የ2017 በጀት አመት ዕቅድ አፈፃፀም እና የበጀት አመቱ የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየተወያየ ይገኛል። የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ እንዳሉት በተጠናቀቀው በጀት አመት አምስት የጤና ልማት ግቦችን ለማሳካት በትኩረት መሠራቱን አንስተዋል። ሁሉ አቀፍ የጤና አገልግሎት ሽፋንን ማፍጠን፣ የህብረተሰቡን የጤና ሁኔታን ማሻሻል፣ ህብረተሰቡን ከድንገተኛ አደጋ መጠበቅ፣ የጤና…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ በምስራቅ ጉራጌ ዞን በህብረተሰብ ተሳትፎ ግንባታው የተጠናቀቀውን ሁሉ አቀፍ ጤና ኬላ መርቆ ስራ አስጀመረ::

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ በምስራቅ ጉራጌ ዞን በህብረተሰብ ተሳትፎና በክልሉ መንግስት ገንዘብ ወጪ የተገነባውን የንቡር ሁሉ አቀፍ ጤና ኬላ ስራ አስጀመረ። ለሁሉ አቀፍ ጤና ኬላ ግንባታው የአካባቢው ህዝብና የክልሉ መንግስት ከ13ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ማድረጋቸው ተገልጿል። የጤና ተቋሙን መርቀው ስራ ያስጀመሩት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ሃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ የብልጽግና መንግስት…
Read more

የወባ ወረርሽኝ ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሁሉም አካላት ርብርብ እንደሚያስፈልግ በEOC ግምገማ ላይ ተገለፀ::

በ27ተኛ ሳምንት 7ሺህ 77ሰዎች የወባ ምርመራ ከተደረገላቸዉ መካከል 1 ሺህ 6መቶ 58 ሰዎች በወባ ሲያዙ የ10 ሰዎች ተኝተው ታክመዋል፡፡ በዞኑ ያለው የወባ መገኘት ምጣኔ 23 በመቶሲሆን ፕላዝሞዲየም ፋልሲፈረም 754(46%)፣ፕላዝሞዲየም ቫይቫክስ 885(54%) መሆኑን መረጃዎች ያመላክታሉ። በሳምንቱ በከፍተኛ ሁኔታ የጨመረባቸው መዋቅሮችአለም ገቢያ 269፣ ዳሎቻ ከተማ 206 ፣ ሳንኩራ ወረዳ 189 ፣ ምስራቅስልጢ ወረዳ 171 ፣ሁልባራግ ወረዳ 161…
Read more