የፕላዝሞዲየም ቫይቫክስ ወባን በተገቢ የጨርሶ ማዳን ህክምናን በጂሲክስፒዲ ምርመራ ውጤት ላይ በመመስረት የማክም ዘዴ የትግበራ ጥናት
በጋምቤላ እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች ሲካሄድ የቆየው የፕላዝሞዲየም ቫይቫክስ ወባን ጨርሶ ማዳን ህክምና የትግበራ ጥናት ውጤታማ በሆነ መልኩ መጠናቀቁ ተገለፀ። ይህ ፕሮጀክት፣ የታካሚዎችን የጂሲክስፒዲ ኢንዛይም መጠን በመመርመር ላይ የተመሰረተ የህክምና ዘዴን ተግባራዊነት በጤና ስርአቱ የተለያዮ ደረጃዎቸ፣ የሙያተኞች የትምህርት ዝግጅት፣ የተልያየ የቫይቫክስ ወባና የጂሲክስፒዲ የዘረመል ለውጥ ምጣኔ ባለባቸው አካባቢዎች የተካሄደ ጥናት ነው። የዚህ ጥናት አላማ በጤና…
Read more
