Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Blog

CERPHI

የፕላዝሞዲየም ቫይቫክስ ወባን በተገቢ የጨርሶ ማዳን ህክምናን በጂሲክስፒዲ ምርመራ ውጤት ላይ በመመስረት የማክም ዘዴ የትግበራ ጥናት

በጋምቤላ እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች ሲካሄድ የቆየው የፕላዝሞዲየም ቫይቫክስ ወባን ጨርሶ ማዳን ህክምና የትግበራ ጥናት ውጤታማ በሆነ መልኩ መጠናቀቁ ተገለፀ። ይህ ፕሮጀክት፣ የታካሚዎችን የጂሲክስፒዲ ኢንዛይም መጠን በመመርመር ላይ የተመሰረተ የህክምና ዘዴን ተግባራዊነት በጤና ስርአቱ የተለያዮ ደረጃዎቸ፣ የሙያተኞች የትምህርት ዝግጅት፣ የተልያየ የቫይቫክስ ወባና የጂሲክስፒዲ የዘረመል ለውጥ ምጣኔ ባለባቸው አካባቢዎች የተካሄደ ጥናት ነው። የዚህ ጥናት አላማ በጤና…
Read more

ከስልጠናው የህብረተሰቡን ጤና ለማሻሻል የሚያስችል በቂ እውቀትና ክህሎት ማግኘት መቻላቸውን ሰልጣኞች ተናገሩ

(ሆሳዕና፦ ጥር 20/2018) በክልሉ ጤና ቢሮ ”ጠንካራ የአመራር ግንባታ ለውጤታማ የጤና ስርዓት” በሚል መሪ ቃል በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ሲሰጥ የቆየው የመጀመሪያ ዙር የጤናው ዘርፍ የአመራር አቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተጠናቋል። በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ለ276 ሰልጣኞች ለተከታታይ 7 ቀናት ሲሰጥ የቆየው የመጀመሪያ ዙር የጤናው ዘርፍ የአመራር አቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተጠናቋል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና…
Read more

ኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስ በሽታን በመቆጣጠር ረገድ ስኬታማ ሆናለች

ኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስን በመቆጣጠር ያደረገችው ስኬታማ ጥረት በጠንካራ አመራር፣ ፈጣን ምላሽ እና በተቀናጀ እርምጃ ትልቅ የህብረተሰብ ጤና ስኬትን ማስመዝገቧን የኤፌዴሪ የተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ የተከበሩ ታገሰ ጫፎ ገልፀው፤ ስኬቱ የጤና ፖሊሲ፣ የጤና ባለሙያዎች፣ እና ባለድርሻ አካላት የጋራ የመተባበር እና የመደመር ውጤት ነው ብለዋል። የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በሃገራችን የጤና ታሪክ ትልቅ የስኬት አሻራ የጣለ…
Read more

የ5ኛው ሃገር-አቀፍ የስነ-ሕዝብ እና የጤና ዳሰሳ ጥናት (EDHS) የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት ይፋ ተደረገ

ከመላው አገሪቱ የተውጣጡ የመንግስት ተቋማት፣ አጋሮች እና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት 5ኛው የኢትዮጵያ የስነ-ሕዝብ እና የጤና ጥናት (EDHS) የመጀመሪያ ደረጃ የውጤት ስርጭት አውደ ጥናት ተካሂዷል። በአውደ ጥናቱ ላይ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከዳሰሳ ጥናቱ የሚመነጨው መረጃ ለብሔራዊ የጤና እቅድ ቁልፍ ግብዓት ሆኖ ያገለግላል ብለዋል። ለኢትዮጵያ የስታቲስቲክስ አገልግሎቶት፣ ለልማት አጋሮች እና ለዳሰሳ ጥናቱ ቡድን ላደረጉት አስተዋጽኦ…
Read more

በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት የአሰራር ስርዓትን ማዘመን ተገቢ ነው :-ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር )

(ሆሳዕና፣ጥር 16/2018)በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም ማስጀመሪያ ፕሮግራም በሆሳዕና ከተማ ተካሒዷል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር ) በውይይት መድረኩ ማጠቃለያ በሰጡት የስራ መመሪያ እንደገለጹት በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት የአሰራር ስርዓትን ማዘመን ተገቢ ነው ብለዋል። ሀገራዊ የሪፎርም ኦሳቤን ውጤታማ ለማድረግ የአመራር ጥበብን ተጠቅሞ መፍትሄ መፈለግ ይገባል ብለዋል። ባለፉት ዓመታት…
Read more

የጤና ኢኖቬሽን ኔትወርክ መደበኛ የምክክር መድረክ ከባለድርሻ አካላት ጋር ተካሂዷል

የጤና ኢኖቬሽን ኔትወርክ ዋና ዓላማ በጤናው ዘርፍ የሚታዩ ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችሉ አዳዲስ ኢኖቬሽኖች ከሃሳብ እስከ ትግበራ በማሸጋገር የሕክምና አገልግሎት ጥራትንና ተደራሽነትን ማሻሻል ነው። ይህ ኔትወርክ ዋና የኢኖቬሽን ሥነ ምህዳር ተዋናይ በሆኑት የፈጠራ ባለቤቶች፣ በተመራማሪዎች፣ በጤና ባለሙያዎች፣ በመንግስትና በግል ባለሀብቶች መካከል መቀራረብና መግባባትን በመፍጠር አብሮ ለመስራት የሚያስችል ምቹ የኢኖቬሽን ከባቢን በመፍጠር ውጤታማ የሆኑ የኢኖቬሽን ስራዎች ጥራትና…
Read more

ኢትዮጵያ ሦስተኛውን የአፍሪካ የህክምና ግብዓት ምርት ኮንፍረንስ እና ኤግዚቢሽን (AHMTEC-2026) ታዘጋጃለች

ኢትዮጵያ በሁሉም ዘርፍ እያደረገች ባለችው ለውጥ በተለይም በመሰረተ-ልማት አቅርቦት፣ለቱሪዝም ምቹ በመሆን፣ለስብሰባ ምቹ የሆኑ አዳራሾችን እየገነባን እንዲሁም ለኢንቨስትመንት አመቺ የሆኑ ፖሊሲዎች እየተፈጠሩ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ የመጣ እድል መሆኑን የገለጹት የጤና ሚኒስቴር ዴኤታ ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ ናቸው። ሁለተኛው ኤግዚቢሽን በባለፈው ዓመት በጋና በተካሄደ ወቅት ሦስተኛውን የአፍሪካ የህክምና ግብዓት ምርት ኮንፍረንስ እና ኤግዚቢሽን ከብዙ ሃገሮች ጋር ተወዳድራ ኢትዮጵያ…
Read more

ብሔራዊ የPEN-Plus የአሠራር ዕቅድ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ተካሄደ፤ የSTEPS የዳሰሳ ጥናት ውጤቶች ይፋ ተደረጉ

የPEN-Plus ብሔራዊ የአሠራር ዕቅድ ማስጀመሪያ መርሀሃ-ግብር የተካሄደ ሲሆን፤ የSTEPS የዳሰሳ ጥናት ውጤቶች ይፋ ተደርገዋል፤ ይህም ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን (NCDs) ለመቀነስ ቁልፍ ምዕራፍ መሆኑ ተገልጿል። በመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እንደተናገሩት የሚቀጥሉት አምስት ዓመታት የመጀመሪያ ደረጃ የጤና እንክብካቤን ለማስፋፋት እና እየጨመረ የመጣውን ተላላፊ ያልሆኑ በሽዎችን ጫና ለመፍታት ወሳኝ ይሆናሉ። መንግሥት የጤና ስርዓቱን…
Read more

የሕዝብ ግንኙነት እና ተግባቦት ለሕብረተሰብ ጤና አገልግሎት ተደራሽነት አቅም መሆኑ ተገለፀ

የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና አንስቲትዩት የሕዝብ ግንኙነት እና ኮሚኒኬሽን ስራ አስፈፃሚ እና የቅድመ ማስጠንቀቂያ የሕብረተሰብ ጤና ስጋት ተግባቦት ዲቪዢን ከመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት እና ዩኒቨርስቲ በመጡ ምሁራን አማካኝነት ለኢንስቲትዩቱ አመራሮች የተሳካ የህዝብ ግንኙነትና የኮሙኒኬሽን ስራውች በሚል ርዕስ በአዳማ ከተማ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ እያካሄደ ይገኛል። ዶ/ር ጌታቸው ቶሌራ የኢንስቲትዩቱ ም/ዋና ዳይሬክተር በስልጠናው ላይ እንደገለጹት ኢንስቲትዩቱ በምርምር፣ በሕብረተሰብ ጤና…
Read more

የአፍሪካ ህክምና ግብዓት አምራቾች አውደ ርዕይና ጉባኤ ኢትዮጵያ በዘርፉ ያላትን አቅም ለማስተዋወቅ የላቀ ሚና አለው

አዲስ አበባ፤ ጥር 15/2018(ኢዜአ)፦ የአፍሪካ ህክምና ግብዓት አምራቾች አውደ ርዕይና ጉባኤ ኢትዮጵያ በዘርፉ ያላትን አቅም ለማስተዋወቅ የላቀ ሚና እንዳለው የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬህይወት አበበ ገለጹ። “ሶስተኛው የአፍሪካ ህክምና ግብዓቶች የንግድ፣ አውደ ርዕይና ጉባኤ 2026” ከመስከረም 25 እስከ 27 ቀን 2019 በአዲስ አበባ ይካሄዳል። የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬህይወት አበበ አውደ ርዕይና ጉባኤውን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ ኢትዮጵያ…
Read more