ሃገር አቀፍ የጤና ቁጥጥር አድቮኬሲ ፎረም መካሄድ ጀመረ
የመጀመሪያው የጤና ቁጥጥር አድቮኬሲ ፎረም “ጠንካራ የጤና ቁጥጥር፤ ለማይበገር የጤና ስርአት!” በሚል መሪ ቃል መካሄድ ጀምሯል፡፡ ጤናማ እና ምርታማ ዜጋ ለመፍጠር ጠንካራ የጤና ቁጥጥር አስፈላጊነት ላይ አጽዕኖት በመስጠት የመድረኩን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፤ መድረኩ መዘጋጀቱ የጤና አገልግሎት ፈዋሽነትን የምናረጋግጥበት እና የህብረተሰቡን እምነት የምንገነባበት መድረክ ነው ብለዋል፡፡ የጤና ቁጥጥር የጤና ስርዓት ብቻ…
Read more
