በክልሉ ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከል እና ጤናን ለማበልፀግ ከ5 ዓመት በታች የሆኑ ህፃናትን የክትባት ተጠቃሚ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለፀ
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከዩኒሴፍ ጋር በመተባበር በሚደገፉ 18 ወረዳዎች ለሚተገበረዉ ክትባት ያልጀመሩ /ዜሮ ዶዝ/ እና ክትባት ጀምረዉ ያቋረጡ ህፃናትን ለይቶ ለመከተብ የሚያስችል ዉይይት ከሚመለከቲቸዉ ባለድርሻ አካላት ጋር እያካሄደ ይገኛል የክልሉ ጤና ቢሮ የሀላፊ አማካሪ አቶ አባይነህ ኤርቃሎ የእለቱን ፕሮግራም ባስጀመሩበት ወቅት እንደተናገሩት እንደ ሀገር ከ3.9 ሚሊየን በላይ ህፃናት ክትባት ያልተከተቡ እና ክትባቱን ጀምረዉ…
Read more