የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ 6 ወራት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ አካሂዷል::
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ 6 ወራት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ አካሂዷል ኢንስቲትዩቱ የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወር እቅድ አፈፃፀም ተግባራት ላይ የማኔጅመንት አካላት እና የዘርፉ ሰራተኞች በተገኙበት የተገመገመ ሲሆን ቀጣይ ትኩረት በሚሹ ጉዳዮች ዙሪያ ሰፊ ውይይት ተደርጓል ። የማ/ኢት/ክልል ጤና ቢሮ ሀላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ የህብረተሰቡን የጤና ተጠቃሚነት…
Read more