የሀዲያ ዞን የማዐጤመ አፈጻጸም የክልል ጤና ቢሮ አካላት ባሉበት ተገመገመ።26/5/2017
ከክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር በአቶ ማሙሽ ሁሴን፣ ምክትል ኃላፊና የጤና ቢሮ ኃላፊ አማካሪ አቶ አባይነህ ኤርቃሎን፣ ዳይሬክተሮችና ከፍተኛ ኤክስፔርቶቾ ጨምሮ የዞኑ የእስከአሁን ያለው የማዐጤመ አፈጻጸም የተገመገመ ሲሆን በአፈጻጸም ግምገማ መነሻ ላይ የዞኑ ጤና መምሪያ ኃላፊ ዶ/ር ደሣለኝ ሽጉጤ አጠቃላይ የዞኑን ነባራዊ ሁኔታ ከአፈጻጸሙ ጋር በስፋት አንስተዋል። በመቀጠልም በቀረበዉ ሪፖርት መነሻ ከክልል…
Read more