Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Category: Uncategorized

Ato Mamush Hussein and Ato Samuel Darge

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ 6 ወራት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ አካሂዷል::

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ 6 ወራት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ አካሂዷል ኢንስቲትዩቱ የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወር እቅድ አፈፃፀም ተግባራት ላይ የማኔጅመንት አካላት እና የዘርፉ ሰራተኞች በተገኙበት የተገመገመ ሲሆን ቀጣይ ትኩረት በሚሹ ጉዳዮች ዙሪያ ሰፊ ውይይት ተደርጓል ። የማ/ኢት/ክልል ጤና ቢሮ ሀላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ የህብረተሰቡን የጤና ተጠቃሚነት…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ የጋራ ውይይት በየም ዞን ሳጃ ከተማ እያደረገ ይገኛል

የቢሮው ሀላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ በበኩላቸው የዕለቱ ግምገማ ትኩረት የሚያደርገው የመጀመሪያ ዙር ጂኤስሲ እና የ2017 ሩብ አመት አፈጻጸም ሆኖ የትኩረት አቅጣጫው መሆን ያለበት በፌደራል ደረጃ በተቀመጠው የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ አሀድ እምርታ ማምጣት ነው ብለዋል። በሀገር አቀፍ ደረጃ የተቀመጠው ፈጣንና ዘላቂ የልማት ግብ የሚያጠነጥነው የእናቶች እና ህጻናት ተግባራት ላይ፣ የወባ ወረርሽኝ እና በሌሎች የጤና ጉዳዮች…
Read more

የስኳር ህመም ህክምና እና ክብካቤ ተገቢውን ተደራሽነት ካገኙ የስኳር ህመም ያለባቸው ሰዎች በተሟላ ጤንነት የመኖር እድል አላቸው፡፡

የአለም የስኳር ቀን በሃገራችን ለ34ኛ ጊዜ ህዳር 5 ይከበራል፡፡ የዘንድሮውን በአል ጤና ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ስኳር ህመም ማህበር እና አጋሮቹ “የስኳር ህመምና ምሉዕ ደህንነት፡- ለስኳር ህመም ህክምና እና ክብካቤ ተገቢውን ተደራሽነት ካገኙ ሁሉም የስኳር ህመም ያለባቸው ሰዎች በተሟላ ጤንነት የመኖር እድል አላቸው!” በሚል መሪ ቃል የሚከበር ይሆናል፡፡ በዓሉ ትኩረት የሚያደርገው የስኳር ህመም ህክምና እና ክብካቤ ተደራሽነት…
Read more

በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነዉ የአለም አቀፍ የጤና ድንገተኛ አደጋ ምላሽ ሲሙሌሽን ልምምድ በዛሬዉ ዕለት በኢትዮጵያ መካሄድ ጀመረ

በጤና ሚኒስቴርና በኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት አለም አቀፍ የድንገተኛ አደጋ ምላሽ ሲሙሌሽን ልምምድ ከ73 በላይ የሆኑ ሃገሮች የሚሳተፉበት ተግባራዊ የድንገተኛ አደጋ ምላሽ ሲሙሌሽን ልምምድ ሲሆን፤ ለቀጣይ ሶስት ቀናት በኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሚካሄድ ይሆናል፡፡ በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እንደገለጹት ኢትዮጵያ መድረኩን ማዘጋጀቷ መንግስት ሁሉንም ዜጎች የሚያገለግል እና የሚጠብቅ የጤና…
Read more

በክልሉ እየታየ ያለውን የወባ በሽታ መስፋፋትና ጉዳት እየቀነሰ ያለ ሲሆን ለመከላከል ሥራ የወጣቱ ሚና ከፍተኛ ነው፦የክልሉ ጤና ቢሮ

በክልሉ እየታየ ያለውን የወባ በሽታ መስፋፋትና ጉዳት እየቀነሰ ያለ ሲሆን ለመከላከል ሥራ የወጣቱ ሚና ከፍተኛ ነው፦የክልሉ ጤና ቢሮ ሆሳዕና፦ህዳር 4/2017ዓ.ም በክልሉ እየተስፋፋ የመጣውን የወባ በሽታ በተቀናጀ መንገድ በመከላከል ላይ እየተሰራ ባለው ሥራ ከፍተኛ መሻሻል ያለ ሲሆን ከሁሉም የወጣት አደረጃጀቶች በንቃት እንዲሳተፉና ሚናቸው የላቄ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ ገልፀዋል። የቢሮው ምክትል ሃላፊና የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በክልሉ እያደራጀ ላለው የሪፈረንስ ላብራቶሪ የሚያግዝ ፣ ለኤች አይ ቪ/ኤድስ እና ሌሎች ተህዋስያንን መጠን (Viral Load) መመርመርያ ማሽን ተረከበ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በክልሉ እያደራጀ ላለው የሪፈረንስ ላብራቶሪ የሚያግዝ ፣ ለኤች አይ ቪ/ኤድስ እና ሌሎች ተህዋስያንን መጠን (Viral Load) መመርመርያ ማሽን ተረከበ። ቀን: 29/02/2017 ዓ.ም. ፤ ወራቤ የክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪ፣ በክልሉ የመጀመርያ የሆነውን እና ለኤች አይ ቪ/ኤድስ እና ሌሎች ተህዋስያንን መጠን (Viral Load) መመርመርያ ማሽን፣ ዛሬ በወራቤ ከተማ…
Read more

የማህበረሰብ ግንዛቤ ስራዎችን በማጠናከር የወባ በሽታን መከላከል እንደሚገባ ተገለጸ።

በወባ ወረርሽኝ መከላከልና መቆጣጠር ዙሪያ ለመገናኛ ብዙሃን ኃላፊዎችና ባለድርሻ አካላት የተዘጋጀው የውይይት መድረክ በቡታጅራ ከተማ መካሄዱን የማ/ኢት/ክ/ጤና ቢሮ ገልጿል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘርሁን እሸቱ የወባ በሽታ የሚያስከትለዉን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፖለቲካዊ ችግሮችን በመቅረፍ ረገድ መገናኛ ብዙሃን በቅንጅት መስራት እንደሚጠበቅባቸው ተናግረዋል። የወባ በሽታን ከመከላከል አኳያ መገናኛ ብዙሃን የተጫወቱት አይተኬ ሚና ጉልህ…
Read more

ትላንት ሌሊት በጣለው ከፍተኛ ዝናብ በሙጎ ተራራ ቀበሌ ዲላ ቆቶ ተብሎ በሚጠራ አከባባቢ የመሬት መንሸራተት መከሰቱ ተገለጸ!

ጥቅምት_22_2017 በስልጤ ዞን ምዕራብ አዘርነት በርበሬ ወረዳ ሙጎ ተራራ ቀበሌ ዲላ ቆቶ ተብሎ በሚጠራ አከባባቢ ትላንት ሌሊት 11:00 ሰዓት አከባቢ በጣለው ከፍተኛ ዝናብ የመሬት መንሸራተት አደጋ መከሰቱ ተገልጿል። በአደጋውም አንድ የመኖሪያ ቤት ጨምሮ በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደረሰ ሲሆን በሰው ህይወት ላይ ምንም አይነት ጉዳት አለማስከተሉን ተገልጿል። አደጋውን አስመልክቶ የምዕራብ አዘርነት በርበሬ ወረዳ አስተባባሪ አካላት…
Read more

የማ/ኢት/ክ/ሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ማስተባበሪያ ማዕከል በሳምንታዊ እና ወቅታዊ የጤና ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርጓል።

የወባ መከላከልና መቆጣጠር፣ የምግብ እጥረት፣ ፣የኩፍኝ እንዲሁም በሌሎች የጤና ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሂዷል። የወባ በሽታን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በተከናወኑ ተግባራት ፣የጤና ተቋማት ለወባ ህክምና ዝግጁ በማድረግ ፣የቤት ለቤት ቅኝት፣አሰሳ እና የታመሙ ሰዎችን ቶሎ በማከም ረገድ መሻሻሎች መታየታቸውንና ከባለፈው ሳምንት በተወሰነ መልኩ የመቀነስ አዝማሚያ ማሳየቱን የቀረበው ሪፖርት ያስረዳል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ እና…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በወቅታዊ የጤና ጉዳዮች ላይ ሳምንታዊ ውይይት አካሂዷል።

የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል መንግስት የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በየሳምንቱ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ላይ ምክክር የሚያደርግበት እና ምላሽ የሚሰጥበት የድንገተኛ አደጋዎች ኦፕሬሽን ማዕከል(EOC) የተግባር ውይይት ከዞንና ከልዩ ወረዳዎች ጋር በበይነ መረብ አድርጓል፡ ሳምንታዊ የአፈጻጸም ሪፖርት የቀረበ ሲሆን በሳምንቱ 46,815 ሰዎች የወባ በሽታ ምርመራ ማድረጋቸውንና 17,304 ሰዎች የወባ በሽታ ተገኝቶባቸው ህክምና ማግኘታቸውን የቀረበው ሪፖርት ያስረዳል። አመራሩን ጨምሮ 4,335…
Read more