የስልጤ ዞን ጤና መምሪያ ሣምንታዊ የEOC ግምገማ አካሂዷል
የወባ በሽታ ስርጭትን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለመቆጣጠር እንዲቻል ለማድረግ ከቤተሰብ ጀምሮ እስከ ማህበረሰቡ ድረስ የመከላከልና የቁጥጥር ሥራ ላይ በንቃት ማሳተፍ እንደሚገባ ተገልጿል። የወባ በሽታ በህብረተሰቡ ጤና ላይ የሚያስከትለውን ተጽዕኖና ጫና ለመከላከልና ለመቆጣጠር በየደረጃው ያሉ ባለድርሻ አካላት የሚያደርጉት ርብርብ አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ተመላክቷል ። የወባ መከላከል ተግባራትን ለማጠናከር በወረዳዎች የተሰራ በድጋፍና ክትትል የተከናወኑ ተግባራት ሪፖርት ቀርቦ…
Read more