Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Category: Uncategorized

የስልጤ ዞን ጤና መምሪያ ሣምንታዊ የEOC ግምገማ አካሂዷል

የወባ በሽታ ስርጭትን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለመቆጣጠር እንዲቻል ለማድረግ ከቤተሰብ ጀምሮ እስከ ማህበረሰቡ ድረስ የመከላከልና የቁጥጥር ሥራ ላይ በንቃት ማሳተፍ እንደሚገባ ተገልጿል። የወባ በሽታ በህብረተሰቡ ጤና ላይ የሚያስከትለውን ተጽዕኖና ጫና ለመከላከልና ለመቆጣጠር በየደረጃው ያሉ ባለድርሻ አካላት የሚያደርጉት ርብርብ አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ተመላክቷል ። የወባ መከላከል ተግባራትን ለማጠናከር በወረዳዎች የተሰራ በድጋፍና ክትትል የተከናወኑ ተግባራት ሪፖርት ቀርቦ…
Read more

በስልጢ ወረዳ በሁሉም ቀበሌያት የወባ በሽታ ስርጭት የመከላከልና የመቆጣጠር ተግባር ህብረተሰቡን አሳታፊ ባደረገ መልኩ ተጠናክሮ ቀጥሏል ።

በስልጢ ወረዳ በሁሉም ቀበሌያት የወባ በሽታ ስርጭት የመከላከልና የመቆጣጠር ተግባር ህብረተሰቡን አሳታፊ ባደረገ መልኩ ተጠናክሮ ቀጥሏል ። በአገራችንም ሆነ በዓለም ዙሪያ ቁጥር አንድ የሰው ልጆችን ገዳይ በሽታ እንደሆነ የሚታወቀው የወባ በሽታ በወረርሽኝ መልክ በተደጋጋሚ እየተከሰተ ለብዙሃን ሞት ምክንያትም ሆኗል፡፡ በሽታው በአገር ኢኮኖሚ፣ በማህበራዊ ኑሮና በፖለቲካው ላይ የሚያስከትለው ቀውስ በቀላሉ የሚገመት አይደለም ስለሆነም በሽታው በአብዛኛው በህፃናት፣…
Read more

የተደራጀ የጤና ልማት ሰራዊት በመጠቀም የወባ በሽታን መከላከል እንደሚገባ የስልጢ ወረዳ ጤና ጥበቃ ጽህፈት ቤት አስታወቀ!

የተደራጀ የጤና ልማት ሰራዊት በመጠቀም የወባ በሽታን መከላከል እንደሚገባ የስልጢ ወረዳ ጤና ጥበቃ ጽህፈት ቤት አስታወቀ! ሐምሌ 21/2016 የስልጢ ወረዳ የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን የስልጢ ወረዳ ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት የተደራጀ የጤና ልማት ሰራዊትን በመጠቀም የወባ ትንኝ መራቢያ ቦታዎች በማፋሰስና በማዳፈን ትንኝ እንዳይራባ ማድረግ በሚሉ መሪ ሀሳቦች ከዘርፉ ባለሙያዎችና ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ወቅቱን ተከትሎ ሊከሰት የሚችል የወባ…
Read more

መገናኛ ብዙሀን ለህብረተሰቡ ወቅታዊ መረጃን ተደራሽ በማድረግ ረገድ ሚናቸውን መወጣት እንዳለባቸው ተገለጸ

መገናኛ ብዙሀን ለህብረተሰቡ ወቅታዊ መረጃን ተደራሽ በማድረግ ረገድ ሚናቸውን መወጣት እንዳለባቸው ተገለጸ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ወቅታዊ የወባ በሽታን አስመልክቶ ከሚዲያ አካላት ጋር በወራቤ ከተማ ውይይት አካሄደ። የማዕከላዊ ክልል ጤና ቢሮ ሀላፊ አማካሪ አቶ ሀብቴ ገብረሚካኤል እንደሀገር እና ክልል የተከሰተው የወባ ወረርሽኝ የህብረተሰቡ ጤና ስጋት እንዳይሆን ማህበረሰቡን የማንቃት ስራ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። ክልሉን እንደ…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ኢንስቲትዩት መረጃዎችንና ምላሽ ስራን የሚያስተባብሩ ማዕከላትን በማቋቋም የወባ ስርጭትን ለመቀነስ እየሰራ መሆኑን ገለጸ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ኢንስቲትዩት መረጃዎችንና ምላሽ ስራን የሚያስተባብሩ ማዕከላትን በማቋቋም የወባ ስርጭትን ለመቀነስ እየሰራ መሆኑን ገለጸ። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን ከሚዲያዎች ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደተናገሩት ኢንስቲትዩቱ መረጃዎችንና ምላሽ ስራን የሚያስተባብር ማዕከላትን በማቋቋም የወባ ስርጭትን ለመቀነስ እየሰራ ነው። ማዕከላት በክልሉ ሰባቱም ክላስተሮች መቋቋማቸውን በመግለጽ ወባን ጨምሮ ሌሎችም ወረርሽኞችን ጭምር መከላከል በሚቻልበት ሁኔታ ሀሳብ…
Read more

የወባ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር እንዲሁም ሳምንታዊ የጤና አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ስራዎች ላይ ያተኮረ የበይነ መረብ ውይይት ማካሄዱን የማ/ኢት/ክ/መ/ጤና ቢሮ ገለጸ።

የወባ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር እንዲሁም ሳምንታዊ የጤና አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ስራዎች ላይ ያተኮረ የበይነ መረብ ውይይት ማካሄዱን የማ/ኢት/ክ/መ/ጤና ቢሮ ገለጸ። የክልሉ ጤና ቢሮ እና የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የማናጅመንት አካላት እና ባለሙያዎች በተገኙበት የወባ በሽታ ስርጭትን ለመግታት እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን አስመልክቶ በቀጥታ በበይነ መረብ ከዞን ጤና መምሪያ ሀላፊዎች፣ ከልዩ ወረዳ ጤ/ጽ/ቤት ሀላፊዎች እንዲሁም ባለሙያዎች ጋር…
Read more

የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አብይ አህመድ በተገኙበት የሃገር ውስጥ የህክምና ግብአት ምርት እና ኢኖቬሽን አውደ-ርእይ ተከፈተ

በሃገራችን የመጀመሪያ የሆነው የሃገር ውስጥ የህክምና ግብአት እና ምርቶች ኢኖቬሽን አውደ-ርእይ “ጤናችን በምርታችን” በሚል መሪ ቃል መካሄድ ጀምሯል፡፡ በግርብናው ዘርፍ የተገኘውን የሃገር ውስጥ ምርት የማሳደግ ስኬት የህክምና ግብአት እና ምርትንም በማሳደግ ይደገማል ያሉት ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር፤ የሃገር ውስጥ የህክምና ምርቶችን ማሳደግ አስፈላጊነትን በተመለከተም የኮቪድ ወረርሽኝ በተከሰተበት ወቅት ኢትዮጵያን ጨምሮ የአፍሪካ ሃገራት ክትባትንና ሌሎች ግብኣቶችን ማግኘት…
Read more

የማህበረሰቡን ንቃተ ጤና ከፍ የማድረግ ስራዎችን በማጠናከር የግልና የአካባቢ ንጽህና ተግባራትን በአግባቡ ማሳለጥ ይገባል ተባለ።

የማህበረሰቡን ንቃተ ጤና ከፍ የማድረግ ስራዎችን በማጠናከር የግልና የአካባቢ ንጽህና ተግባራትን በአግባቡ ማሳለጥ ይገባል ተባለ። የተጠናከረ እና ለወረረሽኝ የማይበገር የጤና ስርዓትን በመገንባት ፍትሀዊ እና ጥራት ያለው የጤና አገ/ት ተደራሽ ማድረግ እንደሚገባ የከምባታ ዞን ጤና መምሪያ ሀላፊ አቶ ወንድሙ ዳንኤል ገልጸዋል። ጽዱ ኢትዮጲያን እውን ለማድረግ ባለፉት ጊዜያት የንቅናቄ ስራዎችን በመስራት የዞኑ አመራሮች እንዲቀላቀሉ መደረጉን የገለጹት አቶ…
Read more

Half Year Review Meeting in Butajira

የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት የኤች አይቪ ኤድስ በሽታ ቅኝትና ምላሽ ፕሮግራም የ2016 ዓ.ም የግማሽ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነው።

የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት የኤች አይቪ ኤድስ በሽታ ቅኝትና ምላሽ ፕሮግራም የ2016 ዓ.ም የግማሽ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነው። የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት የኤች አይቪ ኤድስ በሽታ ቅኝትና ምላሽ ፕሮግራም የ2016 ዓ.ም የግማሽ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ የክልሉ ጤና ቢሮ ማናጅመንት አካላትና ባለሙያዎች የዞንና የልዩ ወረዳ የዘርፈ ብዙ ኤች አይቪ ኤድስ የመከላከልና የመቆጣጠር አስተባባሪዎች እንዲሁም የዞንና የልዩ ወረዳ…
Read more

የድንገተኛ ጤና አደጋዎች አሰሳና ቅኝት ተግባራት በማጠናከር የድንገተኛ ጤና አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር እንደሚቻል ተገለጸ፡፡

የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር ዳይሬክቶሬት መሠረታዊ የድንገተኛ ጤና አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር የሚያስችል(Basic Public Health Emergency Management) የመጀመሪያ ዙር ስልጠና በወራቤ ዩኒቨርሲቲ CPD ማዕከል መሠጠት ተጀምሯል፡፡ በክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የድንገተኛ ጤና አደጋዎች መቆጣጠር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ወልደሰንበት ሸዋለም የስልጠናውን መጀመር አስመልክቶ እንደገለጹት አብዛኛዎቹ ድንገተኛ ጤና አደጋዎች በወረርሽኝ መልክ…
Read more