Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Category: Uncategorized

የጤናው ዘርፍ ስራዎችን ለማሻሻል የሚደረጉ ድጋፎች ለታለመላቸው አላማ ብቻ እንዲውሉ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ገለጹ ፡፡

የካቲት 27/2017 ዓ/ም የጤናው ዘርፍ ስራዎችን ለማሻሻል የሚደረጉ ድጋፎች ለታለመላቸው አላማ ብቻ እንዲውሉ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ገለጹ ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ ከጤና ሚኒስትር ያገኘውን የሞተር ሳይክሎችን ለዞኖች ፣ለልዩ ወረዳዎች እና ለጤና ቢሮ ተጠሪ ተቋማት ድጋፍ እና ርክክብ ተደርጓል ፡፡ በርክክብ ፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የክልሉ ጤና ቢሮ ሀላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ እንደተናገሩት ቢሮዉ…
Read more

በክልል አቀፍ ደረጃ ለሚሰጠው የመጀመሪያ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ዙሪያ ለክልሉ ጤና ቢሮ የሥራ ኃላፊዎችና ባለድርሻ አካላት ገለፃ ተሰጠ፡፡

ከየካቲት 14-17/2017 ዓ/ም ለ4 ተከታታይ ቀናት ዘመቻው ይካሄዳል፡፡ በዘመቻውም ከ1 ሚሊየን በላይ አድሜያቸው 5 ዓመትና ከ5 ዓመት በታች ያሉ ህፃናት በጤና ባለሙያዎች አማካይነት ክትባቱን እንደሚያገኙ ተመላክቷል፡፡ ቤት ለቤት በሚሰጠው የመጀመሪያ ዙር ክልል አቀፍ የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ላይ የግብአት አቅርቦት ችግር እንዳይኖር ቅድመ ዝግጅት መደረጉ በገለጻው ወቅት ተበራርቷል፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ…
Read more

በማእከላዊ ኢትዮጺያ ክልል ከየካቲት 14/2017 ዓ.ም ጀምሮ የሚሰጠው የመጀመሪያ ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ አስመልክቶ በሆሣዕና ከተማ ለሁለት ቀናት ሲሰጥ የነበረው የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቋል።

በማእከላዊ ኢትዮጺያ ክልል ከየካቲት 14/2017 ዓ.ም ጀምሮ የሚሰጠው የመጀመሪያ ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ አስመልክቶ በሆሣዕና ከተማ ለሁለት ቀናት ሲሰጥ የነበረው የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቋል። የከቲት 04/2017 ዓ.ም የማዕከላዊ ኢ/ክ/ጤ/ቢሮ የህ/ሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያ ዙር ፖሊዮ (nOPV2) ክትባት ዘመቻ አስመልክቶ ከዞንና ልዩ ወረዳዎች ለተውጣጡ ጤና ባለሙያዎች በሆሳዕና ከተማ ሲሰጥ የነበረው የአሰልጣኞች ሥልጠና መጠናቀቁን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ…
Read more

የሕብረተሰብ የጤና አደጋዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተበራከቱና ፈተና እየሆኑ ስለመጡ የጤና ስርዓቱ ይህንን ታሳቢ ያደረገ ዝግጅት ሊኖረው ይገባል፡- የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር አየለ ተሾመ::

የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት10ኛውን የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር ፎረም ”የማይበገር የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር ስርዓት ለብሄራዊ ጤና ደህንነት” በሚል መሪ ቃል በሃዋሳ ከተማ እያካሄደ ነው፡፡ ጉባኤውን በንግግር የከፈቱት የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር አየለ ተሾመ ዛሬ እዚህ የደረስነው እንደሃገር በተለያዩ ጊዜያት ሲፈትኑን የነበሩ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ አደጋዎችን በጋራ ምላሽ በመስጠት ነው፤ ለዚህ ደግሞ በየደረጃው የሚገኙ የጤናው…
Read more

የኮሌራ ወረርሽኝ ከተከስተ በኋላ የመልሶ ምልከታ ወርክ ሾፕ መስጠት መጀመሩ ተገለጸ።

የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት የድንገተኛ ጤና አደጋዎችን ቅኝትና ምላሽ ከማጠናከር አኳያ እንደ ሀገር ብሎም እንደ ክልል በርካታ ተግባራቶች እየተከናወነ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ገልጿል። በክልሉ ስር ከሚገኙ ዞንና ወረዳዎች ለተውጣጡ ድንገተኛ ጤና አደጋዎች ቅኝት ምላሽ ሰጪ ባለሙያዎች የሚሰጠው ስልጠና በዛሬው ዕለት በቡታጅራ ከተማ ተጀምሯል። የማ/ኢት/ክ/ጤ/ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ…
Read more

የሀዲያ ዞን የማዐጤመ አፈጻጸም የክልል ጤና ቢሮ አካላት ባሉበት ተገመገመ።26/5/2017

ከክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር በአቶ ማሙሽ ሁሴን፣ ምክትል ኃላፊና የጤና ቢሮ ኃላፊ አማካሪ አቶ አባይነህ ኤርቃሎን፣ ዳይሬክተሮችና ከፍተኛ ኤክስፔርቶቾ ጨምሮ የዞኑ የእስከአሁን ያለው የማዐጤመ አፈጻጸም የተገመገመ ሲሆን በአፈጻጸም ግምገማ መነሻ ላይ የዞኑ ጤና መምሪያ ኃላፊ ዶ/ር ደሣለኝ ሽጉጤ አጠቃላይ የዞኑን ነባራዊ ሁኔታ ከአፈጻጸሙ ጋር በስፋት አንስተዋል። በመቀጠልም በቀረበዉ ሪፖርት መነሻ ከክልል…
Read more

በጤናው ዘርፍ የሚያጋጥሙ ችግሮችን በሳይንሳዊ ምርምር በማስደገፍ የህዝብ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ ተመላከተ

(ሆሳዕና፣ጥር 24/2017 )የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት ጋር በባህላዊ መድሀኒት ጥናት ላይ በትብብር መስራት የሚያስችል የመግባቢያ ውል ስምምነት ተፈራረሙ የአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ እንደገለጹት ተመራማሪዎች እና የዘርፉ ባለሙያዎች የህዝቡን የጤና ችግሮች መፍታት የሚችሉበትን እድል መፍጠር ይገባል ብለዋል። በክልሉ ካሉ የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጋር ቅንጅት በመፍጠር በጤና…
Read more

ወባን ለማስወገድ አዳዲስ ስልቶች እና ቴክኖሎጂዎችን መጠቀም በሚቻልበት መንገድ ላይ ከአጋር ድርጅቶች ጋር ውይይት ተካሄደ

የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በመድረኩ እንደተናገሩት ስብሰባው የወባ መድሃኒቶችን ወጪ ለመቀነስ እና ወባን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት ለማጎልበት የሚስችሉ ስልቶች ላይ ለመወያየት ያለመ መሆኑን አስረድተዋል። የወባ በሽታን ለመከላከል የህብረተሰቡን ተሳትፎ ማሳደግ አስፈላጊነት እና ቅድሚያ ሊሰጠው እንደሚገባ ዶ/ር መቅደስ የተናገሩ ሲሆን፤ የመጀመሪያ ደረጃ የጤና አጠባበቅ ተቋሞችን ማጠናከር እና የመከላከል ስራዎችን ማጎልበት ከጥረታቸው ግንባር ቀደም መሆን እንዳለበት…
Read more

የአፍሪካ ህብረት አሜሪካ ከዓለም ጤና ድርጅት አባልነት የመውጣቷን ውሳኔ እንድታጤነው ጠየቀ::

የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት አሜሪካ ከዓለም ጤና ድርጅት አባልነት የመውጣቷን ውሳኔ መልሳ እንድታጤነው ጠይቀዋል፡፡ ሙሳ ፋኪ አሜሪካ ከድርጅቱ አባልነት ለመውጣት መፈለጓ እንዳሳዘናቸው ገልጸው፤ ውሳኔውን መለስ ብሎ በማጤን በአባልነቷ ትቀጥላለች የሚል ተስፋ እንዳላቸው ገልጸዋል። የአፍሪካ ህብረት ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ፤ አሜሪካ የአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠሪያና መከላከል ማዕከል (አፍሪካ ሲዲሲ) መስረታ ላይ ቀደምት እና…
Read more

Ato Leggese and Alemayehu

የማ/ኢ/ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የHIV ቅኝት እና ምላሽ ተግባራት የ6 ወር አፈፃፀም ግምገማ ተደርጓል።

የማ/ኢ/ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የHIV ቅኝት እና ምላሽ ተግባራት የ6 ወር አፈፃፀም ግምገማ ተደርጓል። ጥር 9/2017 ዓ.ም የማ/ኢ/ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የHIV ቅኝት እና ምላሽ ተግባራት የ6 ወር አፈፃፀም ግምገማ ተደርጓል። የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይይሬክተር አቶ ለገሰ ጴጥሮስ ባስተላለፉት መልዕክት የHIV AIDS በሽታን ከመከላከልና ከመቆጣጠር አንፃር ጠንካራ ስራዎች እየተሰሩ ቢሆንም እንደ…
Read more