በክልሉ እየታየ ያለውን የወባ በሽታ መስፋፋትና ጉዳት እየቀነሰ ያለ ሲሆን ለመከላከል ሥራ የወጣቱ ሚና ከፍተኛ ነው፦የክልሉ ጤና ቢሮ
በክልሉ እየታየ ያለውን የወባ በሽታ መስፋፋትና ጉዳት እየቀነሰ ያለ ሲሆን ለመከላከል ሥራ የወጣቱ ሚና ከፍተኛ ነው፦የክልሉ ጤና ቢሮ ሆሳዕና፦ህዳር 4/2017ዓ.ም በክልሉ እየተስፋፋ የመጣውን የወባ በሽታ በተቀናጀ መንገድ በመከላከል ላይ እየተሰራ ባለው ሥራ ከፍተኛ መሻሻል ያለ ሲሆን ከሁሉም የወጣት አደረጃጀቶች በንቃት እንዲሳተፉና ሚናቸው የላቄ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ ገልፀዋል። የቢሮው ምክትል ሃላፊና የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና…
Read more