Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Category: Uncategorized

በክልሉ እየታየ ያለውን የወባ በሽታ መስፋፋትና ጉዳት እየቀነሰ ያለ ሲሆን ለመከላከል ሥራ የወጣቱ ሚና ከፍተኛ ነው፦የክልሉ ጤና ቢሮ

በክልሉ እየታየ ያለውን የወባ በሽታ መስፋፋትና ጉዳት እየቀነሰ ያለ ሲሆን ለመከላከል ሥራ የወጣቱ ሚና ከፍተኛ ነው፦የክልሉ ጤና ቢሮ ሆሳዕና፦ህዳር 4/2017ዓ.ም በክልሉ እየተስፋፋ የመጣውን የወባ በሽታ በተቀናጀ መንገድ በመከላከል ላይ እየተሰራ ባለው ሥራ ከፍተኛ መሻሻል ያለ ሲሆን ከሁሉም የወጣት አደረጃጀቶች በንቃት እንዲሳተፉና ሚናቸው የላቄ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ ገልፀዋል። የቢሮው ምክትል ሃላፊና የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በክልሉ እያደራጀ ላለው የሪፈረንስ ላብራቶሪ የሚያግዝ ፣ ለኤች አይ ቪ/ኤድስ እና ሌሎች ተህዋስያንን መጠን (Viral Load) መመርመርያ ማሽን ተረከበ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በክልሉ እያደራጀ ላለው የሪፈረንስ ላብራቶሪ የሚያግዝ ፣ ለኤች አይ ቪ/ኤድስ እና ሌሎች ተህዋስያንን መጠን (Viral Load) መመርመርያ ማሽን ተረከበ። ቀን: 29/02/2017 ዓ.ም. ፤ ወራቤ የክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪ፣ በክልሉ የመጀመርያ የሆነውን እና ለኤች አይ ቪ/ኤድስ እና ሌሎች ተህዋስያንን መጠን (Viral Load) መመርመርያ ማሽን፣ ዛሬ በወራቤ ከተማ…
Read more

የማህበረሰብ ግንዛቤ ስራዎችን በማጠናከር የወባ በሽታን መከላከል እንደሚገባ ተገለጸ።

በወባ ወረርሽኝ መከላከልና መቆጣጠር ዙሪያ ለመገናኛ ብዙሃን ኃላፊዎችና ባለድርሻ አካላት የተዘጋጀው የውይይት መድረክ በቡታጅራ ከተማ መካሄዱን የማ/ኢት/ክ/ጤና ቢሮ ገልጿል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘርሁን እሸቱ የወባ በሽታ የሚያስከትለዉን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፖለቲካዊ ችግሮችን በመቅረፍ ረገድ መገናኛ ብዙሃን በቅንጅት መስራት እንደሚጠበቅባቸው ተናግረዋል። የወባ በሽታን ከመከላከል አኳያ መገናኛ ብዙሃን የተጫወቱት አይተኬ ሚና ጉልህ…
Read more

ትላንት ሌሊት በጣለው ከፍተኛ ዝናብ በሙጎ ተራራ ቀበሌ ዲላ ቆቶ ተብሎ በሚጠራ አከባባቢ የመሬት መንሸራተት መከሰቱ ተገለጸ!

ጥቅምት_22_2017 በስልጤ ዞን ምዕራብ አዘርነት በርበሬ ወረዳ ሙጎ ተራራ ቀበሌ ዲላ ቆቶ ተብሎ በሚጠራ አከባባቢ ትላንት ሌሊት 11:00 ሰዓት አከባቢ በጣለው ከፍተኛ ዝናብ የመሬት መንሸራተት አደጋ መከሰቱ ተገልጿል። በአደጋውም አንድ የመኖሪያ ቤት ጨምሮ በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደረሰ ሲሆን በሰው ህይወት ላይ ምንም አይነት ጉዳት አለማስከተሉን ተገልጿል። አደጋውን አስመልክቶ የምዕራብ አዘርነት በርበሬ ወረዳ አስተባባሪ አካላት…
Read more

የማ/ኢት/ክ/ሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ማስተባበሪያ ማዕከል በሳምንታዊ እና ወቅታዊ የጤና ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርጓል።

የወባ መከላከልና መቆጣጠር፣ የምግብ እጥረት፣ ፣የኩፍኝ እንዲሁም በሌሎች የጤና ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሂዷል። የወባ በሽታን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በተከናወኑ ተግባራት ፣የጤና ተቋማት ለወባ ህክምና ዝግጁ በማድረግ ፣የቤት ለቤት ቅኝት፣አሰሳ እና የታመሙ ሰዎችን ቶሎ በማከም ረገድ መሻሻሎች መታየታቸውንና ከባለፈው ሳምንት በተወሰነ መልኩ የመቀነስ አዝማሚያ ማሳየቱን የቀረበው ሪፖርት ያስረዳል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ እና…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በወቅታዊ የጤና ጉዳዮች ላይ ሳምንታዊ ውይይት አካሂዷል።

የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል መንግስት የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በየሳምንቱ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ላይ ምክክር የሚያደርግበት እና ምላሽ የሚሰጥበት የድንገተኛ አደጋዎች ኦፕሬሽን ማዕከል(EOC) የተግባር ውይይት ከዞንና ከልዩ ወረዳዎች ጋር በበይነ መረብ አድርጓል፡ ሳምንታዊ የአፈጻጸም ሪፖርት የቀረበ ሲሆን በሳምንቱ 46,815 ሰዎች የወባ በሽታ ምርመራ ማድረጋቸውንና 17,304 ሰዎች የወባ በሽታ ተገኝቶባቸው ህክምና ማግኘታቸውን የቀረበው ሪፖርት ያስረዳል። አመራሩን ጨምሮ 4,335…
Read more

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የወባ በሽታ ተጋላጭነትን ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ መሆኑ የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ

ሆሳዕና፣ጥቅምት 9/2017 በክልሉ የወባ በሽታን ለመከላከል 1ነጥብ 2 ሚሊየን የአልጋ አጎበር መሰራጨቱም ተመላክቷል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ለመገናኛ ብዙሀን በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት በክልሉ የወባ በሽታ ተጋላጭነትን ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ ነው ብለዋል። ሆሳዕና፣ጥቅምት 9/2017 በክልሉ የወባ በሽታን ለመከላከል 1ነጥብ 2 ሚሊየን የአልጋ አጎበር መሰራጨቱም ተመላክቷል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ኤች እይቪ ቫይረስን ጨምሮ ሌሎች ተላላፊ በሽታዎች ላይ የሚፈጠረውን የቫይረስ ጉዳት ለመቀነስ የላብራቶሪ የአሰራር ሂደቶችን ጥራት ማሻሻል እንደሚገባ ተጠቆመ።

ኢንስቲትዩቱ ከህብረተሰብ ጤና ላብራቶሪ እና ከዘርፈ ብዙ ኤች አይቪ ኤድስ መከላከልና መቆጣጠር ዳይሬክቶሬት ጋር በጋራ ለኤች አይቪ ቫይረስ ይበልጥ ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች የቫይራል ሎድ መጠንን ለመቀነስ በሚያስችሉ ሁኔታዎች እና የላብራቶሪ አገልግሎት ጥራት ማሻሻያ ዜዴዎች ዙሪያ ከዘርፉ ባለሙያዎች ጋር መክሯል ። አቶ አለማየሁ ጌታቸው የቢሮው ዘርፈ ብዙ የኤች አይቪ ኤድስ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የኤች አይቪ ኤድስ…
Read more

እየተባባሰ የመጣውን የወባ በሽታ ስርጭትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በትኩረት ተቀናጅቶ መስራት እንደሚገባ የሚቶ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ከድር መሀመድ አሳሰቡ!

ጥቅምት 07/2017 ስልጤ ዞን መንግስት ኮሙኒኬሽን በሰልጤ ዞን የሚቶ ወረዳ የወባ በሽታ አጭር ጊዜ ውስጥ ለመግታት የሚያስችል ወረዳዊ የንቅናቄ መድረክ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተካሄደ። የሚቶ ወረዳ ዋና አስተዳደር አቶ ከድር መሀመድ እንደገለፁት የወባ በሽታ መከላከል ስራዎች በተገቢው እንዲከናወን ህብረተሰቡን ያሳተፈ ንቅናቄ ስራዎች እንዲከናወን አሳስበዋል። ዋና አሰተዳዳሪው በሽታው ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ በመምጣቱ በሁሉም ቀበሌያት ከወትሮው…
Read more

የወባ በሽታ የሚያሳድረውን ሁለንተናዊ ተፅዕኖ ለመቀነስ ባለድርሻ አካላት ከመቼውም ጊዜ በላይ ትኩረት ሰጥተው ርብርብ ሊያደርጉ እንደሚገባ የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዘይኔ ቢልካ ገለፁ!

ዋና አስተዳዳሪው ይህን ያሉት የዞኑ ጤና መምሪያ የወባ በሽታ ወረርሽኝ ለመከላከልና ለመቆጣጠር ያለመ የንቅናቄ መድረክ በወራቤ ከተማ እያካሄደ ባለበት ወቅት ነው ሲል ስልጤ ዞን መንግስት ኮሙኒኬሽን ዘግቦታል።