Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Category: News

CERPHI

በጤናው ዘርፍ ትርጉም ያለው ለውጥ እንዲመዘገብ የአለም ጤና ድርጅት እያደረገ ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነው-ዶ/ር መቅደስ ዳባ

___________ በቅርቡ በአፍሪካ የዓለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተር ሆነው የተሰየሙት ፕሮፌሰር መሃመድ ያኩብ ጃናቢ የተመራ ልዑክ ከጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ጋር በቀጠናዊ እና ሀገራዊ የጤናው ዘርፍ ትብብርና ትግበራ ዙሪያ ውይይት አደርጓል። በጤናው ዘርፍ ትርጉም ያለው ለውጥ እንዲመዘገብ የአለም ጤና ድርጅት እያደረገ ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ እንደሆነ የገለጹት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በተለይ ሁሉን አቀፍ የጤና…
Read more

በበጀት ዓመቱ በጤናው ዘርፍ የተሻለ ውጤት ተመዝግቧል ፦ የክልሉ ጤና ቢሮ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ በበጀት ዓመቱ በጤናው ዘርፍ የተሻለ ውጤት መመዝገቡን አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊና የጤና ፕሮግራሞች ዘርፍ ኃላፊ አቶ አሸናፊ ጴጥሮስ በዚህ ጊዜ እንዳሉት፦ በበጀት ዓመቱ በጤናው ዘርፍ የተሻለ ውጤት ተመዝግቧል። አቶ አሸናፊ፦ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የጤናውን ዘርፍ ለማሻሻል ከዝግጅት ምዕራፍ ጀምሮ መፈታት ያለባቸውን ዋና ዋና የጤና ጉዳዮችን በመለየት ወደ ሥራ ተገብቷል። በዚህም፦…
Read more

የ2018 በጀት አመት የማህበረሰብ ጤና አደጋ ቅድመ ዝግጁነት(EPRP) የልዩ ወረዳ አስተዳደር በተገኙበት የጋራ ግምገማ ተካሂዷል።

*********:::::::::************ የ2018 የወረረሽኝ ስጋት ይሆናሉ ተብለው በተለዩ በሽታዎች ; የሚስፈልገው የግብኣትና በጀት ላይ ያሉት ችግሮች የልዩ ወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሞሳ ኢዶሳ በተገኙበት የጋራ ተደርጓል አቶ ሞሳ ኢዶሳ በውይይቱ እንደገለፁት ጤናማ እና አምራች ዜጋ በማፍራት በልዩ ወረዳችን ደረጃ ሊከሰቱ የሚችሉ ወረርሽኝ በተለይም ወባ መከላከልና መቆጣጠር ላይ ልዩ ትኩረት ሰቶ የሚሰራ በመሆኑ ዘርፉን ለመምራት አስፈላጊውን የበጀትና…
Read more

የጤና ስርዓት አቅም ግንባታ እና ቁጥጥር ፕሮግራም እንዲሁም የጤና መሰረተ ልማት ስራዎች በትኩረት እየተፈጸሙ ስለመሆናቸው የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የጤና ሀብት ልማት አስተዳደር ዘርፍ ኃላፊ አቶ መሀመድአሚን በደዊ በ2017 በጀት ዓመት ለነባርና ለአዲስ ፕጀክቶችና ለጤና ፕሮግራሞች ማስፈፀሚያ የሚሆን 221,214,255.00 (ሁለት መቶ ሃያ አንድ ሚሊየን ሁለት መቶ አስራ አራት ሺ ሁለት መቶ ሃምሳ አምስት ብር) ከክልል መንግስት መመደቡን ገልጸው በበጀት ዓመቱ አዲስ ለሚገነቡ ሁሉን አቀፍ ጤና ኬላዎች ግንባታ…
Read more

የማእከላዊ ኢትዮጺያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ስምምነት ፊርማ ስነ ስርዓት ተከናውኗል።

የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት ፈጻሚ ባለሙያን በሰራው የስራ አፈጻጸም ልክ ውጤቱን ለመለካት የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል። የውል ስምምነቱ የሆሳዕና ቅርንጫፍ ላቦራቶሪን ጨምሮ ተቋሙ ላይ ካሉ የድንገተኛ አደጋዎች እና ወረርሽኞች ቁጥጥር : የህብረተሰብ ጤና ላቦራቶሪ እንዲሁም የጥናት እና ምርምር ዘርፎች ጋር የተደረገ ነው። በቀጣዩ ዓመት የላቀ የጤና ጤና ነክ…
Read more

በጤናው የምርምር ዘርፍ ኢትዮጵያን ከፍ ካደረጓት ተቋማት አንዱ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት መሆኑ ተገለፀ

የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በወባና ትኩረት በሚሹ በሽታዎች፣ ተላላፊ እና ተላላፊ ባልሆኑ በሽታዎች፣ በምግብና በስነ-ምግብ እንዲሁም በስርዓተ ጤና ዙሪያ የተሰሩ የአንድ አመት የስራ እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማና የተሰሩ የምርምር ውጤቶች ስርጭት አውደ ጥናት ሐምሌ 23 እና 24 /2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ በማካሄድ ላይ ይገኛል:: የአውደ ጥናቱ ዋና ዓላማ የተሰሩ የምርምር ስራዎችን ከታቀዱ ተግባራት አንፃር…
Read more

በነሀሴ ወር በረዶ የቀላቀለና ቅጽበታዊ ጎርፍ ሊያስከትል የሚችል ከባድ ዝናብ እንደሚኖር ተመላከተ::

በነሀሴ ወር በረዶ የቀላቀለና ቅጽበታዊ ጎርፍ ሊያስከትል የሚችል ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚኖር የኢትዮጵያ ሜቲዎሮሎጂ ኢኒስቲትዩት አስታወቀ። ኢኒስቲትዩቱ እ.ኤ.አ ከኦገስት 1 እስከ 31/2025 የሚኖረውን የአየር ጠባይ አዝማሚያ በላከው መግለጫ አስታውቋል። በነሃሴ ወር ከሚጠናከሩት ዝናብ ሰጭ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች ጋር ተያይዞ በተለይም በሰሜን ምስራቅ፣ በሰሜን፣ በመካከለኛዉ፣ በደቡብ ምዕራብና በምዕራብ የሃገሪቱ ቦታዎች ላይ ከመካከለኛ እስከ ከባድ መጠን ያለው…
Read more

ኢትዮጵያ መቀንጨርን ለመከላከል የምግብ ሥርዓት ፍኖተ ካርታ አዘጋጅታ እየሰራች ነው – የጤና ሚኒስተር

በኢትዮጵያ የመቀንጨር ተጋላጭነትን ለመቀነስ የምግብ ሥርዓት ፍኖተ ካርታ በማስቀመጥ በቁርጠኝነት እየሰራች ነው ሲሉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ተናገሩ። በኢትዮጵያ የምግብ ሥርዓት ትግበራ ለወጣቶች፣ ለሕፃናት በተለይ ለታዳጊዎች ጉልህ ሚና አለው ያሉት ሚኒስትሯ፤ የተለያዩ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችን በማስተባበር እየተሰራበት እንደሚገኝ ተናግረዋል። ኢትዮጵያ ከ2007 ዓ.ም ጀምሮ የሰቆጣ ቃልኪዳንን በማስቀመጥ ወደ ተግባር መግባቷን አንስተዋል። ባለፉት አራት ዓመታት መቀንጨርን…
Read more

ሁለተኛዉ የተባበሩት መንግስታት የምግብ ሥርዓተ ጉባዔ በአዲስ አበባ ኢትዮጵያ መካሄዱ ብዙ ጠቀሜታ አለዉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ

ሁለተኛዉ የተባበሩት መንግስታት የምግብ ሥርዓተ ጉባዔ በአዲስ አበባ ኢትዮጵያ መካሄዱ ብዙ ጠቀሜታ እንዳለዉ የገለጹት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በ ጉባዔው ከሌሎች ሀገሮች የምንማርበት እና እኛም ደግሞ ወደ ተግባር የተሸጋገርንበትን መንገድ ለሌሎች የምናሳይበት ነዉ ብለዋል። በፈረንጆቹ 2021 በተደረገው የመጀመሪያው ጉባዔ ላይ ተሳታፊ የነበረችው ኢትዮጵያ፤ የምግብ ሥርዓት ጉዳይን በዕቅድ ውስጥ በማስገባት ልትተገብራቸው ቃል ከገባችባቸው ጉዳዮች መካከል…
Read more