ማህበረሰቡ ፣ባለሀብትና መንግስት በማስተባበር ከ190 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ ለጤና ተቋማት ግብዐት ማሟላት እንደተቻለም ተገለጸ።
“በባለቤትነት ላይ የተመሰረተ እውቅናና ተጠያቂነት ለጠንካራ የጤና ስርዓት ግንባታ ” በሚል መሪ ቃል የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ የ2017 ማጠቃለያ ጉባኤ በወልቂጤ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የማህበረሰቡ ፍትሃዊ የጤና አገልግሎት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ዋነኛው አማራጭ የጤና መድህን አጋግሎት መሆኑ ተገልጿል!! በመድረኩ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ ፣የጉራጌ ዞን ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባኤ ወይዘሮ…
Read more
