Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Category: News

የባህላዊ እና ዘመናዊ መድሀኒት ምርምር እና ልማት ስራዎች ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡

የባህላዊ እና ዘመናዊ መድሀኒት ምርምር እና ልማት ስራዎች ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡ በአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት የባህላዊ እና ዘመናዊ መድሀኒት ምርምር ልማት ዳይሬክቶሬት ስር የሚገኙ የደህንንት እና ፍቱንነት ምርምር እና ልማት ዲቪዢን ፤የባህላዊ ልማት ኒትሪውስቲካል ምርምር እና ልማት ዲቪዥን፤የመድሀኒት ቅመማ እና ጥራት ቁጥጥር ልማት ዲቪዢን እና ዘመናዊ መድሀኒት እና የሲልኮ መደሀኒት ምርምር እና ልማት ዲቪዢን የስራ…
Read more

የክልሉን ህብረተሰብ ጤና ለመጠበቅ የሚያግዙ የጥናት እና ምርምር ስራዎችን እየሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ ፡፡

የክልሉን ህብረተሰብ ጤና ለመጠበቅ የሚያግዙ የጥናት እና ምርምር ስራዎችን እየሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ ፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በክልሉ ያለውን የአእምሮ ጤና በሽታ ስርጭት ለማወቅ በሚያካሂደው ጥናት እና ምርምር ተሳታፊ መረጃ ሰብሳቢዎች ባለሙያዎች የግንዛቤ መፍጠሪያ መድረክ አዘጋጅቷል ፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ…
Read more

በክልሉ ጤና ቢሮ በሁሉም ዘርፎች ውጤታማ ስራዎች መከናወኑን የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ገለፀ፡፡

ይህ የተገለጸው የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ማኔጅመንት የቢሮ የሰባት ወራት ተግባራት አፈጻጸም ግምገማ ላይ ነው ፡፡ ቢሮው በሰባት ወራቱ የህብረተሰቡ ጤና የሚያሻሽሉ የበሽታ መከላከል ፣ ወረርሽኞችን የመቆጣጠር እና መደበኛ የጤና ስራዎችን ጨምሮ ተጨማሪ ደራሽ የጤና ስራዎች አፈጻጸም ገምግሟል ፡፡ የህክምና አገልግሎት ጥራት ፣ ሽፋን ፣ ፍትሃዊነት ለማረጋገጥ የተሰሩ ስራዎች በዝርዝር ታይቷል ፡፡ በሰባት ወር…
Read more

በክልሉ ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከል እና ጤናን ለማበልፀግ ከ5 ዓመት በታች የሆኑ ህፃናትን የክትባት ተጠቃሚ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለፀ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከዩኒሴፍ ጋር በመተባበር በሚደገፉ 18 ወረዳዎች ለሚተገበረዉ ክትባት ያልጀመሩ /ዜሮ ዶዝ/ እና ክትባት ጀምረዉ ያቋረጡ ህፃናትን ለይቶ ለመከተብ የሚያስችል ዉይይት ከሚመለከቲቸዉ ባለድርሻ አካላት ጋር እያካሄደ ይገኛል የክልሉ ጤና ቢሮ የሀላፊ አማካሪ አቶ አባይነህ ኤርቃሎ የእለቱን ፕሮግራም ባስጀመሩበት ወቅት እንደተናገሩት እንደ ሀገር ከ3.9 ሚሊየን በላይ ህፃናት ክትባት ያልተከተቡ እና ክትባቱን ጀምረዉ…
Read more

በማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ሆስፒታሎች እውቅና እና ሽልማት ተሰጠ ፡፡

በ4ኛው ዙር የኢትዮጽያ ሆስፒታሎች ጥምረት ለጥራት ትስስር መረጃን መሰረት ባደረገ ህክምና አገልግሎት የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ሆስፒታሎች የዋንጫ ፣ የምስክር ወረቀት እና የገንዘብ ሽልማት በክልሉ ጤና ቢሮ አማካኝነት ተሰጥቷል ፡፡ ውድድሩ በግልጽ በተቀመጠ እና በገለልተኛ አካላት በተካሄደ ምዘና የተሻለ አፈጻጸም ላመጡ ሆስፒታሎች የተደረገ ሲሆን እውቅናና ሽልማት ተሰጥቷል ፡፡ ሽልማቱን የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ…
Read more

ከየካቲት 14-17 2017 ዓ/ም በተካሄደው የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ወቅት ለተለዩ የቆልማማ እግር፣ የከንፈርና የላንቃ መሰንጠቅ ችግር ላለባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ነፃ

ከየካቲት 14-17 2017 ዓ/ም በተካሄደው የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ወቅት ለተለዩ የቆልማማ እግር፣ የከንፈርና የላንቃ መሰንጠቅ ችግር ላለባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ነፃ የቀዶ ህክምና ዘመቻ በወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በይፋ ተጀመረ፡፡ ከየካቲት 14-17 2017 ዓ/ም በተካሄደው የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ወቅት ለተለዩ የቆልማማ እግር፣ የከንፈርና የላንቃ መሰንጠቅ ችግር ላለባቸው የማህበረሰብ ክፍሎች ነፃ የቀዶ ህክምና ዘመቻ በወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ…
Read more

ትክክለኛና ጥራት ያለውን መረጃ መሰብሰብ ለጥናትና ምርምር ስራዎች ወሳኝ ነው ተባለ

(ሆሳዕና፦ የካቲት 27/2017) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አመራር አካዳሚ ከክልሉ ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድን ውጤታማነትና የፋይናንስ አስተዳደር በሚል ርዕስ ለመረጃ ሰብሳቢዎች በወልቂጤ ከተማ ስልጠና ተሰጥቷል። የአመራር አካዳሚው ዋና ዳይሬክተር አቶ ተስፋዬ ብላቱ እንደተናገሩት ትክክለኛ እና ጥራት ያለውን መረጃዎችን መሰብሰብ ለጥናትና ምርምር ስራዎች ወሳኝ መሆኑን ገልፀዋል። የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድን በኢትዮጵያ ጤና አገልግሎት…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አመታዊ የጤና ኤክስቴንሽን ፌስቲቫል ተካሄደ

ፌስቲቫሉ “ውጤታማ የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ትግበራ ለብልፅግናችን” በሚል መሪ ቃል በዋቸሞ ዩኒቨርስቲ ተካሂዷል። የበለፀገ ሃገር ለመገንባት የዜጎችን ጤንነት የማረጋገጥ አስፈላጊነት አጽንኦት በመስጠት የመድረኩን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር እንደሻው ጣሰው የተናገሩ ሲሆን፤ ምርታማነትን ለመጨመር የህብረተሰብ ጤናን ማስጠበቅ ወሳኝ ነው ብለዋል። የአገልግሎት ጥራትን በማሻሻል የማህበረሰቡን የአገልግሎት እርካታ ለማሳደግ የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች መትጋት…
Read more

በጤና ተቋማት የተሟላ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ስርዓት በመዘርጋት ዘርፉን ለማዘመን መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ

(ሆሳዕና፣የካቲት 23/2017 )በጤና ሚኒስተሯ የተመራ ልዑክ በጉራጌና ሀድያ ዞኖች በጤናዉ ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን ጎብኝቷል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እንዳሉት በክልሉ በጤና ተቋማት ላይ እየተካሔደ ያለው ምልከታ መልካም ልምዶችን ማስቀጠል እና በአፈጻጸም ረገድ የተስተዋሉ ውስንነቶችን ማረም የሚያስችል ነው ብለዋል። በዚህም በጉራጌና በሀድያ ዞኖች በጤናዉ ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን መመልከታቸውን ተናግረዋል፡፡ በወልቂልጤ ከተማ በተለይም በመጀመሪያ…
Read more

የጤና አገልግሎት ስርዓትን ለማዘመን የበለጸጉ ሶፍትዌሮች እና በተገነቡ ጤና ተቋማት የህክምና ቁሳቁስ ለማሟላት ድጋፍ ያስፈልጋል ፦

ዶ/ር እንዳሻው ጣሰው የጤና አገልግሎት ስርዓትን ለማዘመን የበለጸጉ ሶፍትዌሮች እና በተገነቡ ጤና ተቋማት የህክምና ቁሳቁስ ለማሟላት ድጋፍ ያስፈልጋል ፦ ዶ/ር እንዳሻው ጣሰው ሆሳዕና፣የካቲት 23/2017ዓ.ም የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ለኢፌዴሪ ጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እና ለስራ ባልደረቦቻቸው በጽ/ቤታቸው አቀባበል አድርገዋል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ከልኡካን ቡድኑ ጋር…
Read more