በጤናው ዘርፍ ትርጉም ያለው ለውጥ እንዲመዘገብ የአለም ጤና ድርጅት እያደረገ ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነው-ዶ/ር መቅደስ ዳባ
___________ በቅርቡ በአፍሪካ የዓለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተር ሆነው የተሰየሙት ፕሮፌሰር መሃመድ ያኩብ ጃናቢ የተመራ ልዑክ ከጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ጋር በቀጠናዊ እና ሀገራዊ የጤናው ዘርፍ ትብብርና ትግበራ ዙሪያ ውይይት አደርጓል። በጤናው ዘርፍ ትርጉም ያለው ለውጥ እንዲመዘገብ የአለም ጤና ድርጅት እያደረገ ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ እንደሆነ የገለጹት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በተለይ ሁሉን አቀፍ የጤና…
Read more