ከበልግ ዝናብ በኋላ ከመጋቢት እስከ ግንቦት ባለው ወቅት የወባ በሽታ ስርጭት መጠን ሊጨምር ስለሚችል ማህበረሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ ሊያደርግ ይገባል” የጤና ሚኒስትር ዴዔታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ
አዳዲስ ፈጠራዎችን እና ሀብትን በማቀናጀት በሁሉ አቀፍ ቁርጠኝነት ወባን እንግታ!” በሚል መሪ ቃል በሀገራችን ኢትዮጵያ ለ18ኛ ጊዜ የሚከበረውን የአለም ወባ ቀንን አስመልክቶ የጤና ሚኒስትር ዴዔታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ ዶ/ር ደረጀ በአገራችን እየጨመረ ያለውን የወባ ስርጭት ለመቀነስ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ገልፀው፣ ወባን ለማጥፋት ዘርፈ ብዙ ምላሽ የሚጠይቅ ስራ እንደሚያስፈልግና ሁሉም ባለድራሻ አካላት በቅንጅት መስራት…
Read more