በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለሚተገበሩት ማህበረሰብ አቀፍ ተግባራት ከጤና ልማት አጋሮች በሚያስፈልጉ ድጋፎች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ፡፡
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለሚተገበሩት ማህበረሰብ አቀፍ ተግባራት ከጤና ልማት አጋሮች በሚያስፈልጉ ድጋፎች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ፡፡ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለሚተገበሩት ማህበረሰብ አቀፍ ተግባራት ከጤና ልማት አጋሮች በሚያስፈልጉ ድጋፎች ዙሪያ ከጤና፣ከትምህርት፣ከሴቶችና ህፃናት እንዲሁም ከአለም ጤና ድርጅት እና ከአለም አቀፍ ምግብ ፕሮግራም የስራ ሀላፊዎችና ተወካዮች በተገኙበት ነው ውይይቱ የተካሄደው፡፡ ውይይቱን የመሩት በክልሉ ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ዋና…
Read more