Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Category: News

የወረርሽኝ በሽታዎች ከመከሰታቸው በፊት የቁጥጥር ስራዎችን ማጠናከር እንደሚገባ ተጠቆመ

(ሆሳዕና፦ሚያዝያ 24/2017)፣ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት የጤናና ጤና ነክ ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝት ምላሽ ዳይሬክቶሬት የ2017 የ9 ወራት አፈጻጸም ግምገማና የህብረተሰብ ድንገተኛ ጤና አደጋዎች ቅኝት እና በመረጃ ስርዓት አተገባበር ዙሪያ የውይይት መድረክ በዱራሜ ከተማ ተካሂዷል። የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የሕብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን እንደገለፁት የክልሉ ጤና ኢኒስቲትዩት በህብረተሰቡ ጤና…
Read more

በእቅድ ዝግጅት ወቅት ልዩ ትኩረት በመሰጠቱ አሁን ለተገኘው ውጤት በምክንያትነት ተጠቃሽ ነው – ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው(ዶ/ር )

(ሆሳዕና፣ሚያዚያ 23/2017)በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በየፓርቲና በመንግስት በዘጠኝ ወራት የተከናወኑ ተግባራት አስመልክቶ ክልል አቀፍ የአመራር መድረክ በሆሳዕና ከተማ ተካሂዷል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) እንደገለጹት ፈተናዎቻችንን በመገንዘብ ለተሻለ ለውጥ መስራት ይገባል ብለዋል። ጥንካሬን ማስቀጠል እና ጉድለትን መለየት እቅድን ለማሳካት የሚኖረው ድርሻ ከፍተኛ መሆኑን ርዕሰ መስተዳድሩ ጠቁመዋል። በእቅድ ዝግጅት ወቅት ልዩ ትኩረት በመሰጠቱ አሁን…
Read more

ለሕብረተሰቡ ስጋት የሆኑ በሽታዎችን ቴክኖሎጂ በመታገዝ መቆጣጠር መቻሉን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም በወራቤ ዩኒቨርስቲ ተገምግሟል። የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ለገሰ ጴጥሮስ በዚህ ጊዜ እንደተናገሩት ለሕብረተሰቡ ስጋት የሆኑ በሽታዎችን ቴክኖሎጂ በመታገዝ መቆጣጠር መቻሉን አንስተዋል። የክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ”PHEM DHS2″ ቀድሞ ተግባራዊ በማድረግ እውቅና ማግኘቱን ነው አቶ ለገሰ የተናገሩት። በዘጠኝ ወራት ውስጥ…
Read more

Collaboration and Integration for Advancing Universal Health Coverage in Africa

In today’s world, the urgency for collaboration and integration to advance universal health coverage in Africa is more pressing than ever. This necessity was echoed during the second conference of the Global Association of Health Officers, Clinical Officers, and Physician Associates of East Africa, held today in the vibrant city of Addis Ababa. The theme…
Read more

30ኛው የሜዲካል ላቦራቶሪ የሙያ ማህበር አመታዊ ሳይንሳዊ ጉባኤና አለማቀፍ የሜዲካል ላቦራቶሪ ባለሙያዎች ሳምንት “ላቦራቶሪ ሕይወት ያድናል!” በሚል መሪ መልዕክት የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በተገኙበት ተከብሯል

30ኛው የሜዲካል ላቦራቶሪ የሙያ ማህበር አመታዊ ሳይንሳዊ ጉባኤና አለማቀፍ የሜዲካል ላቦራቶሪ ባለሙያዎች ሳምንት “ላቦራቶሪ ሕይወት ያድናል!” በሚል መሪ መልዕክት የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በተገኙበት ተከብሯል። የላቦራቶሪ አገልግሎት በግልና በመንግስት ተቋማት ቅንጅታዊ አሰራር ፈር ቀዳጅ ልምድ ያለው መሆኑን የጠቀሱት የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ የኮቪድ ወረርሽን የላቦራቶሪ አቅማችንን ለማሳደግ መልካም አጋጣሚ ፈጥሮልናል፤ አሁንም በትኩረት እየተሰራ…
Read more

በዞን ደረጃ ሁላቀፍ የጤና ኤክስቴንሽን ተግባራትን በተደራጀ አግባብ በመምራት የዘርፉን አገልግሎት ወደ ተሻለ ምዕራፍ ለማሻገር ከፍ ባለ ቅንጅት እንዲሰራ ተጠየቀ።

በስልጤ ዞን ደረጃ ሁላቀፍ የጤና ኤክስቴንሽን ተግባራትን በተደራጀ አግባብ በመምራት ጉድለቶችን ለመፍታትና የዘርፉን አገልግሎት ወደ ተሻለ ምዕራፍ ለማሻገር ባለድርሻ አካላት ከፍ ባለ ቅንጅት እንዲሰሩ የስልጤ ዞን ጤና መምሪያ ጠይቋል። መምሪያው የዞን፣ የወረዳና የከተማ አስተዳደር ባለድርሻ አካላት የተሳተፉበትና የዞኑን የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም አፈጻጸም ማሻሻል ላይ ያተኮረ የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል። በንቅናቄ መድረኩ ላይ የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ትግበራን…
Read more

በ7ኛው ዙር የጤና አመራርነት ኢንኩቤሽን ፕሮግራም 57 ሰልጣኞች ተመረቁ

ስልጠናውን ላጠናቀቁ ሰልጣኞች የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክታቸውን ያስተላለፉት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከእርዳታ ተላቀን ወደ ተሻለ የእድገት ደረጃ ለመድረስ ቁርጠኛ የሆነ አመራርን አስፈላጊነት አጽኖት ሰጥተዋል፡፡ በጤናው ዘርፍም ቢሆን ነገን ለመቀየር ብቃት ያለው አመራር ለመፍጠር የፕሮግራሙን አስፈላጊነት ገልጸዋል፡፡ ፕሮግራሙ በተለይ ለሴቶች ትኩረት በመስጠት በዚህኛው ዙር አብላጫውን ድርሻ እንዲይዙ መደረጉን የተናገሩት ዶ/ር መቅደስ፤ ተመራቂዎች ግንባር ቀደም…
Read more

የወባ በሽታን ለመከላከል በምርምር የተገኙ አዳዲስ ውጤቶችን በግብዓትነት መጠቀም የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ ነው

ሆሳዕና ፤ ሚያዝያ 16/2017፡ – የወባ በሽታን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በምርምር የተገኙ አዳዲስ ውጤቶችን በግብዓትነት መጠቀም የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ። ጤና ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጅማ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በወባ በሽታ ላይ ያተኮረ አስራ አምስተኛው ሲምፖዚየም እየተካሄደ ነው። የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ሀይሉ በሲምፖዚየሙ መክፈቻ…
Read more

ኢትዮጵያ እና ሩሲያ የጤና ትብብርን ለማጠናከር የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ

በኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር እና በሩሲያ የሸማቾች መብት ጥበቃ እና የሰብአዊ ደህንነት ክትትል አገልግሎት የመግባቢያ ስምምነቱ ተፈርሟል። ፊርማው የተካሄደው ለመጀመሪያ ጊዜ የሩሲያ-አፍሪካ ለድንገተኛ የጤና አደጋዎች ፈጣን ምላሽ ሰጪ ቡድኖች ልምምድ እና አውደ-ጥናት መርሃ-ግብር ጎንዮሽ ሲሆን፤ በጤና ድንገተኛ አደጋዎች ላይ በሁለቱ አገሮች መካከል ያለውን ትብብር ለማጠናከር ያለመ ስምምነት ነው፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ኢትዮጵያን ወክለው፣ የሩስያ…
Read more

ኢትዮጵያ እና ሩሲያ ለድንገተኛ የጤና ቀውስ ፈጣን ምላሽ መስጠት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ

ኢትዮጵያ እና ሩሲያ ለድንገተኛ ወረርሽኝ እና የጤና ቀውስ ፈጣን ምላሽ መስጠት የሚያስችል ስምምነት በዛሬው ዕለት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ እና የሩሲያ የዜጎች ጤና እና የሸማቾች መብት ጥበቃ አገልግሎት ኃላፊ ዩ ፖፖቫ ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ ለፈጣን ምላሽ የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን ከማቅረብ ባለፈ የዘርፉ ባለሙያዎችን ብቁ የሚያደርግ ስልጠናን ለመስጠት የሚያስችል ነው፡፡ ይህም ለዘርፉ ከሚያበረክተው እገዛ ባሻገር…
Read more