የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ ጽህፈት ቤት ወረርሽኝ እና ሌሎች ተላላፊ በሽታዎች ላይ የንቅናቄ ስራዎች ልዩ ዕቅድ ላይ በሆሳዕና ከተማ ውይይት እየተደረገ ነው
ሆሳዕና ሚያዝያ 08/2017ዓ.ም የዕለቱ የክብር እንግዳና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ቀድሩ አብደላ ባስተላለፉት መልዕክት በክልሉ የወጣቶች ክንፍ በበጀት ዓመቱ ከዝግጅት ምዕራፍ ጀምሮ ተግባራት የተመሩበት አግባብ ዘርፈ ብዙ ውጤቶች የተመዘገበቤት አግባብ ነው ያለው። ብልፅግና ፓርቲ በትውልድ ሽግግር የሚያምን ፓርቲ ነው ያሉት አቶ ቀድሩ የወጣቶች ክንፍ የወጣቶች ድምፅ የመሆን…
Read more