የ5ኛው ሃገር-አቀፍ የስነ-ሕዝብ እና የጤና ዳሰሳ ጥናት (EDHS) የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት ይፋ ተደረገ
ከመላው አገሪቱ የተውጣጡ የመንግስት ተቋማት፣ አጋሮች እና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት 5ኛው የኢትዮጵያ የስነ-ሕዝብ እና የጤና ጥናት (EDHS) የመጀመሪያ ደረጃ የውጤት ስርጭት አውደ ጥናት ተካሂዷል። በአውደ ጥናቱ ላይ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከዳሰሳ ጥናቱ የሚመነጨው መረጃ ለብሔራዊ የጤና እቅድ ቁልፍ ግብዓት ሆኖ ያገለግላል ብለዋል። ለኢትዮጵያ የስታቲስቲክስ አገልግሎቶት፣ ለልማት አጋሮች እና ለዳሰሳ ጥናቱ ቡድን ላደረጉት አስተዋጽኦ…
Read more
