የማ/ኢ/ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የHIV ቅኝት እና ምላሽ ተግባራት የ6 ወር አፈፃፀም ግምገማ ተደርጓል።
የማ/ኢ/ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የHIV ቅኝት እና ምላሽ ተግባራት የ6 ወር አፈፃፀም ግምገማ ተደርጓል። ጥር 9/2017 ዓ.ም የማ/ኢ/ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የHIV ቅኝት እና ምላሽ ተግባራት የ6 ወር አፈፃፀም ግምገማ ተደርጓል። የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይይሬክተር አቶ ለገሰ ጴጥሮስ ባስተላለፉት መልዕክት የHIV AIDS በሽታን ከመከላከልና ከመቆጣጠር አንፃር ጠንካራ ስራዎች እየተሰሩ ቢሆንም እንደ…
Read more