የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ላስመዘገበው የተሻለ አፈጻጸም ከጤና ሚኒስተር እውቅና አገኘ ፡፡
የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ላስመዘገበው የተሻለ አፈጻጸም ከጤና ሚኒስተር እውቅና አገኘ ፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ በማህበረሰብ ተሳትፎና በጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ማሻሻያ ፍኖተ ካርታን በተሻለ በመተግበር ላስመዘገባው አፈጻጸም ከጤና ሚኒስተር እውቅና አገኘ ፡፡ ቢሮው እውቅና ያገኘው የጤና ሚኒርተር የዘርፉን አፈጻጸም መድረክ በጅማ ከተማ ባካሄደው መድረክ ላይ ነው ፡፡ በመድረኩ የጤና ሚንስተር አመራሮችና ባለሙያዎች፣…
Read more