በጤና ተቋማት የተሟላ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ስርዓት በመዘርጋት ዘርፉን ለማዘመን መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ
(ሆሳዕና፣የካቲት 23/2017 )በጤና ሚኒስተሯ የተመራ ልዑክ በጉራጌና ሀድያ ዞኖች በጤናዉ ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን ጎብኝቷል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እንዳሉት በክልሉ በጤና ተቋማት ላይ እየተካሔደ ያለው ምልከታ መልካም ልምዶችን ማስቀጠል እና በአፈጻጸም ረገድ የተስተዋሉ ውስንነቶችን ማረም የሚያስችል ነው ብለዋል። በዚህም በጉራጌና በሀድያ ዞኖች በጤናዉ ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን መመልከታቸውን ተናግረዋል፡፡ በወልቂልጤ ከተማ በተለይም በመጀመሪያ…
Read more