Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Blog

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ማስተባበሪያ ማዕከል EOC ሳምንታዊ ግምገማ አካሂዷል።

ጥር 20/2017 ዓ/ም የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ማስተባበሪያ ማዕከል EOC ሳምንታዊ ግምገማ አካሂዷል። የቢሮው ጤናና ጤና ነክ ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝት ምላሽ ዳይሬክቶሬት ከፍተኛ ባለሙያ አቶ ከለላው አቻምየለህ የሳምንቱን ሪፖርት ሲያቀርቡ ባለፈው ሳምንት የነበረው የወባ ጫና በዚህ ሳምንት 2.1% ጭማሪ አሳይተዋል ብሏል። ባለፈው ሳምንት 6685 የነበረው በዚህ ሳምንት…
Read more

ጥራቱን የጠበቀ የምጥና የወሊድ አገልግሎት በመስጠት በእናቶችና ህጻናት ላይ የሚደርሰውን ሞት ለማስቀረት በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተመላከተ

ጥራቱን የጠበቀ የምጥና የወሊድ አገልግሎት በመስጠት በእናቶችና ህጻናት ላይ የሚደርሰውን ሞት ለማስቀረት በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተመላከተ (ጥር19/2017 )በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጤናማ እናትነት ወር ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሔደ ነው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ እንደገለጹት የጤናማ እናትነት ወር መከበር አብይ ዓላማ የእናቶችንና የህፃናትን ጤና በማሻሻል ጤናማ ህብረተሰብን ለመፍጠር ያለመ…
Read more

ወባን ለማስወገድ አዳዲስ ስልቶች እና ቴክኖሎጂዎችን መጠቀም በሚቻልበት መንገድ ላይ ከአጋር ድርጅቶች ጋር ውይይት ተካሄደ

የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በመድረኩ እንደተናገሩት ስብሰባው የወባ መድሃኒቶችን ወጪ ለመቀነስ እና ወባን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት ለማጎልበት የሚስችሉ ስልቶች ላይ ለመወያየት ያለመ መሆኑን አስረድተዋል። የወባ በሽታን ለመከላከል የህብረተሰቡን ተሳትፎ ማሳደግ አስፈላጊነት እና ቅድሚያ ሊሰጠው እንደሚገባ ዶ/ር መቅደስ የተናገሩ ሲሆን፤ የመጀመሪያ ደረጃ የጤና አጠባበቅ ተቋሞችን ማጠናከር እና የመከላከል ስራዎችን ማጎልበት ከጥረታቸው ግንባር ቀደም መሆን እንዳለበት…
Read more

Metheorology

በቀጣይ 10 ቀናት የሚኖረውን የበጋ ደረቅ ርጥበት በመጠቀም ምርት መሰብሰብ ይገባል- ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት

በሚቀጥሉት 10 ቀናት በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍል የሚኖረውን የበጋ ደረቅ ርጥበት በመጠቀም አርሶ አደሮች ሰብል የመውቃትና ምርት የማጓጓዝ ስራ እንዲያከናውኑ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አሳሰበ። ኢንስቲትዩት ለኢዜአ በላከው የትንብያ መግለጫ እንደጠቆመው በቀጣይ 10 ቀናት በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ደረቅ፣ ፀሐያማና ነፋሻማ የአየር ፀባይ ሁኔታ ተጠናክሮ ይቀጥላል። በሰሜን፣ በምሥራቅ፣ በሰሜን ምሥራቅና በደቡብ ደጋማ የሀገሪቱ አካባቢዎች በሌሊትና በማለዳ ቅዝቃዜ እንደሚኖር…
Read more

የአፍሪካ ህብረት አሜሪካ ከዓለም ጤና ድርጅት አባልነት የመውጣቷን ውሳኔ እንድታጤነው ጠየቀ::

የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት አሜሪካ ከዓለም ጤና ድርጅት አባልነት የመውጣቷን ውሳኔ መልሳ እንድታጤነው ጠይቀዋል፡፡ ሙሳ ፋኪ አሜሪካ ከድርጅቱ አባልነት ለመውጣት መፈለጓ እንዳሳዘናቸው ገልጸው፤ ውሳኔውን መለስ ብሎ በማጤን በአባልነቷ ትቀጥላለች የሚል ተስፋ እንዳላቸው ገልጸዋል። የአፍሪካ ህብረት ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ፤ አሜሪካ የአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠሪያና መከላከል ማዕከል (አፍሪካ ሲዲሲ) መስረታ ላይ ቀደምት እና…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በወቅታዊ ተግባራት ላይ ውይይት ማድረጉን ገለፀ

ጥር 14/2017 የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በወቅታዊ ተግባራት ላይ ውይይት ማድረጉን ገለፀ በክልሉ በዚህ አመት የተከናወኑ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች እና ወረርሽኞች ቁጥጥር ላይ ከፍተኛ መሻሻል የታየበት እና ይህም ተግባሩ በቅንጅት በመመራቱ የተነሳ የመጣ ውጤት ሲሆን በተለይ ከክትባት ጥራት እና ተደራሽነት እንዲሁም ክትባት ያልወሰዱ እና ያቋረጡ ህፃናትን ለይቶ የመከተብ ስራ (Big-Catch Up Campaign) በሁሉም…
Read more

ጤና ሚኒስቴር ከአጋር ድርጅቶች ከአራት ሚሊዮን ዶላር በላይ የሚያወጡ የህክምና መሳሪያዎች ድጋፍ አገኘ::

ጤና ሚኒስቴር ከአጋር ድርጅቶች ከአራት ሚሊዮን ዶላር በላይ የሚያወጡ የህክምና መሳሪያዎች ድጋፍ አገኘ ____ አሲስት ኢንተርናሽናል የተባለ ግብረሰናይ ድርጅት ወደ ሁለት ሚሊየን ዘጠኝ መቶ ዘጠና አራት ሺ ሶስት መቶ ዶላር እና ሪች አናዘር ፋውንዴሽን ደግሞ አንድ ነጥብ አንድ ሚሊየን ዶላር የሚያወጣ የህክምና መሳሪዎችን ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ የተሻሻለው የጤና ፖሊሲ በሽታን…
Read more

Dr.Mekdes

የጽዱ ጤና ተቋም ኢኒሺዬቲቭ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ ተካሄደ::

በጤና ሚኒስቴር እየተተገበረ የሚገኘው እና የጽዱ ኢትዮጵያ አካል የሆነው የጽዱ ጤና ተቋም ኢኒሺዬቲቭ አፈጻጸም ግምገማ ታካሂዷል፡፡ ለጤናው ዘርፍ ጽዳት መሰረት መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በመድረኩ የገለጹ ሲሆን፤ ንጹህ ጤና ተቋም ኢኒሺዬቲቭ ከጤና ተቋም ባለፈ በቤተሰብ ደረጃ ንጹህ መጸዳጃ ቤትን መገንባትን ያካትታል ብለዋል፡፡ የውይይት መድረኩ በኢኒሽዬቲቩ ትግበራ የጤና ተቋማት ሊያሳኳቸው የሚገቡ ግቦችን በግልጽ ለማስቀመጥ…
Read more

Ato Weldeshembet Shewalem

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ማስተባበሪያ ማዕከል EOC ሳምንታዊ ግምገማ አካሂዷል።

ጥር 13/2017 ዓ/ም የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ማስተባበሪያ ማዕከል EOC ሳምንታዊ ግምገማ አካሂዷል። የቢሮው ጤናና ጤና ነክ ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝት ምላሽ ዳይሬክቶሬት ከፍተኛ ባለሙያ አቶ መሐመድ ያሲን የሳምንቱን ሪፖርት ሲያቀርቡ ባለፈው ሳምንት የነበረው የወባ ጫና በዚህ ሳምንት 13% ቅናሽ አሳይተዋል ብሏል። ባለፈው ሳምንት 7675…
Read more

የጤናማ እናትነት ወርን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጠ

የጤናማ እናትነት ወርን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጠ የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክ/መ/ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ጋዜጣዊ የሰጡ ሲሆን በሀገራችንና በክልላችን ለ19ኛ ጊዜ የሚከበረው የጤናማ እናትነት ወር “ጥራቱን የጠበቀ የምጥና የወሊድ እንክብካቤ ለሁሉም እናት፣ ለጤናማ እናትነት” በሚል መሪ ቃል እንደሚከበር ገልጸዋል። የጤናማ እናትነት ጉዳይ ልዩ ትኩረት ያለዉ እንደሆነ የተናገሩት አቶ ሳሙኤል በአገራችን ብሎም በክልላችን ባለፉት አመታት…
Read more