በበጀት ዓመቱ የሕብረተሰቡን ጤና መጠበቅ ያስቻሉ ሥራዎች ተሠርተዋል፦ የክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት
በበጀት ዓመቱ የሕብረተሰቡን ጤና ተደራሽነት ሊያረጋግጡ የሚችሉ ሥራዎች መከናወናቸውን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን በዚህ ጊዜ እንደተናገሩት፦ በበጀት ዓመቱ የሕብረተሰቡን ጤና ተደራሽነት ሊያረጋግጡ የሚችሉ ሥራዎች ተሠርቷል። በክልሉ ጤና ቢሮ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ውጤታማ የድንገተኛ ጤና አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር ተግባራት መፈፀም መቻሉንም ዋና ዳይሬክተሩ ተናግረዋል። አቶ…
Read more