Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Blog

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የኤም ፖክስ (Mpox) በሽታ ቅድመ መከላከል ስራዎች በመሰራት ላይ መሆናቸውን የክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ::

ኤም ፖክስ ወይም በተለምዶ የዝንጀሮ ፈንጣጣ በመባል የሚታወቀው በከፍተኛ ፍጥነት ከሚሰራጩ በሽታዎች አንዱ መሆኑንና የአለም አቀፍ የጤና ስጋት ሆኖ የተመዘገበ በሽታ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን ከደቡብ ሬዲዮ ቴሌቪዥን ድርጅት ጋር ባደረጉ ቆይታ ተናግረዋል። የኤም ፖክስ ቫይረስ የተገኘባቸው ግለሰቦች እንደ ሽፍታ፣ ሳል፣ ትኩሳት፣ የራስ ምታት፣ የንፍፊት ማበጥ፣ የቆዳ…
Read more

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የድንገተኛ ህክምና ቡድን (Emergency Medical Team – EMT) የተሟላ የመስክ ልምምድ (Full Scale Simulation Exercise) ተካሄደ::

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የድንገተኛ ህክምና ቡድን (Emergency Medical Team – EMT) የተሟላ የመስክ ልምምድ (Full Scale Simulation Exercise) ተካሄደ:: የብሔራዊ አደጋ ምላሽ አቅምን ለማጠናከር ትልቅ እርምጃ የሆነው የልምምድ መርሃግብሩ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (EPHI) ከ UK MED እና UK Emergency Medical Team (UK EMT) ጋር በመተባበር በሀገሪቱ የመጀመሪያውን የተሟላ የድንገተኛ ህክምና የመስክ ልምምድ “የማይበገር የህብረተሰብ ጤና…
Read more

ወባን በመከላከል ረገድ የሚታየውን መዘናጋትና የትኩረት ማነስ ችግር በመቅረፍ በመጪው ክረምት ስፈላጊ እንደሆነ ተገልፀል፡፡

ወባን በመከላከል ረገድ የሚታየውን መዘናጋትና የትኩረት ማነስ ችግር በመቅረፍ በመጪው ክረምት ሊከሰት የሚችለውን የወባ ጫና ለመቀነስ በሚደረገው ጥረት ውስጥ ሁሉም አካላት ርብርብ እንዲያደርጉ የክልሉ ጤና ቢሮ ጥሪ አቀረበ። ቢሮው ክልል አቀፍ የወባ መከላከል ስራዎችን በሀላባ ቁሊቶ እየገመገመ ነው። (ሆሳዕና፣ሰኔ 2/2017) ፣ ወባን በመከላከል ረገድ የሚታየውን መዘናጋትና የትኩረት ማነስ ችግር በመቅረፍ በመጪው ክረምት ሊከሰት የሚችለውን የወባ…
Read more

የዓለም ቆልማማ እግር ቀን በማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ተከበረ ፡፡

የክልሉ ጤና ቢሮ ከጤና ሚኒስቴርና Hope Walks ጋር በመተባበር የዓለም ቆልማማ እግር ቀንን በቡታጅራ በግራር ቤት የተሃድሶ ማዕከል ከታካሚ ህፃናትና ቤተሰቦቻቸው ጋር ተከበረ :: የዘንድሮ የአለም የቆልማማ እግር ቀን ” ወቅታዊ ፣ ውጤታማ ፣ ተደራሽ የዞረ እግር ህክምና ለሁሉም ህፃናት ” በሚል መሪ ቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ በተመሳሳይ ቀንና ጊዜ በሀዋሳ ከተማ የተከበረ ሲሆን በክልላችን…
Read more

በምስራቅ ጉራጌ ዞን ዞናዊ የሁለተኛ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ መከላከያ ክትባት ዘመቻ ማስጀመሪያ ፕሮግራም በእንሴኖ ከተማ አስተዳደር በታቦር አፀደ ህፃናት ትምህርት ቤት ተካሄደ።

ግንቦት 22/2017 ዓ.ም በማስጀመሪያ ፕሮግራም ላይ የተገኙት የምስራቅ ጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ሰለሞን ጉግሳ በሁለተኛ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ መከላከያ ክትባት ዘመቻ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከግንቦት 22-25/2017 ዓ.ም ድረስ ለ4 ቀናት ዕድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ህፃናት የሚሰጥ እንደሆነ ተናግረዋል። በሁለተኛው ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ መከላከያ ዘመቻ እንደዞን ከ93 ሺ 117 በላይ ህጻናት ለመከተብ ዕቅድ…
Read more

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሁለተኛ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት መስጠት ተጀመረ::

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሁለተኛ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት መስጠት ተጀመረ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የተቀናጀ የፓሊዮ ክትባት ዘመቻ ክልል አቀፍŕ ማስጀመሪያŕ መርሃ ግብር በጠምባሮ ልዩ ወረዳ አስጀምሯል። በክልሉ ከግንቦት 22 እስከ 25/2017 ዓ/ም እድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ህፃናት ቤት ለቤት በሚሰጠው ክልል አቀፍ የተቀናጀ የፓሊዮ ክትባት ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በጠምባሮ ልዩ ወረዳ…
Read more

የክልሉን ጤና ለማሻሻል እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ለማጠናከር ድጋፉን እንደሚያጠናክር የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ ፡፡

የክልሉን ጤና ለማሻሻል እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ለማጠናከር ድጋፉን እንደሚያጠናክር የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ ፡፡የኢትዮጽያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ለማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩነት ድጋፍ አደረገ ፡፡ የኢትዮጽያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ጌታቸው ቶሌራ እና ቡድናቸው በማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በመገኘት የተለያዩ ድጋፎችን አድርገዋል ፡፡ በጉብኝቱ ከህብረተሰብ ጤና…
Read more

በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ የላቦራቶሪ ውጫዊ ጥራት ቁጥጥር መረጃ አያያዝ ስርዓት መበልፀጉ፣ ለፕሮግራሙ ስኬት ትልቅ ምዕራፍ መሆኑ ተገለፀ።

በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ የላቦራቶሪ ውጫዊ ጥራት ቁጥጥር መረጃ አያያዝ ስርዓት መበልፀጉ፣ ለፕሮግራሙ ስኬት ትልቅ ምዕራፍ መሆኑ ተገለፀ። ወራቤ፣ ግንቦት7፣ 2017 ዓ.ም. የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት፣ ከኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር፤ በሀገር አቀፍ ደረጃ፣ የላቦራቶሪ ውጫዊ ጥራት ቁጥጥር ተግባራት መረጃ አያያዝ ስርዓትን ለማጠናከር ታቅዶ፣ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የበለፀገና “NATIONAL ET-EQAS” የተሰኘውን Software Database ስልጠና…
Read more

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል “የጤና ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር እድገት” በሚል መሪ ቃል የጤና ባለሙያዎች ውይይት ተካህዷል፤

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል “የጤና ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር እድገት” በሚል መሪ ቃል የጤና ባለሙያዎች ውይይት ተካህዷል፤ ሆሳዕና፦ግንቦት -7-2017ዓ.ም በክልሉ በሁሉም የጤና ተቋማትና ሆስፕታሎች ውይይት የተደረገ ሲሆን ዋና ዓላማው በጤና ልማት ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶችና እየተስተዋሉ ያሉ ጉድለቶችን እንዲሁም ቀጣይ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮችን በመለየት ከዘርፉ ባለድርሻ አካላት ጋር የጋራ መግባባት መፍጠር ነው። ባለፋት አመታት መንግስት በማህበራዊ ልማት ዘርፍ…
Read more

በጉራጌ ዞን የተቀናጀ የኩፍኝ መከላከያ ክትባትና የጤና ዘመቻ ማስጀመሪያ ፕሮግራም በአበሽጌ ወረዳ ጤና ገራባ ጤና ኬላ ተጀመረ።

በጉራጌ ዞን የተቀናጀ የኩፍኝ መከላከያ ክትባትና የጤና ዘመቻ ማስጀመሪያ ፕሮግራም በአበሽጌ ወረዳ ጤና ገራባ ጤና ኬላ ተጀመረ። ከግንቦት 6 እስከ 15/2017 በሚካሄደው ዞን አቀፍ የኩፍኝ ክትባት ዘመቻ 193 ሺህ 876 ህፃናት ተጠቃሚ እንደሚሆኑ የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ አስታወቀ፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የማህበረሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን የክትባት ፕሮግራሙ…
Read more