Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Blog

CERPHI

የኢትዮጰያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ማዕከልነት ለአፍሪካ አገራትም ምሳሌ እየሆነ መምጣቱ ተገለጸ፡፡

የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እና ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎች በተገኙበት የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ማዕከል በአፍሪካ የልህቀት ማዕከል ለመሆን እየተካሄደ ያለው የሰራ እንቅስቃሴ እና መሰረታዊ የዲጂታላይዜሽን ስልታዊ እስትራቴጂ ተግባራዊነት ውጤታማ መሆኑን የካቲት 17/2018 ዓ.ም ይፋ አደረገ፡፡ ዶ/ር መቅደስ ዳባ የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር የፕሮግራሙን መክፈቻ ንግግር ሲያደርጉ እንደገለጹት ይህ የልሕቀት ማዕከል…
Read more

EPHI Delegation Engages with European Centre for Disease Prevention and Control to Deepen Collaboration

Following its visit to the Public Health Agency of Sweden, a delegation from the Ethiopian Public Health Institute (EPHI), together with Africa CDC, also visited ECDC to further strengthen institutional collaboration. The Director General of EPHI, Dr Mesay Hailu, held discussions with ECDC Director-General Dr Pamela Rendi-Wagner on enhancing cooperation to advance essential public health…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሳምንታዊ የድንገተኛ አደጋዎች አስተዳደር EOC ግምገማ አካሄደ

በክልሉ በስድስተኛ ሳምንት የወባ ጫናን ጨምሮ ሌሎች ተላላፊና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ላይ የተከናወኑ ቅኝትና ምላሽ ተግባራት ሪፖርት ቀርቦ ሰፊ ዉይይት ተደርጎባቸዋል ። የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ለገሰ ጴጥሮስ በዚህ ወቅት እንደተናገሩት በቀጣይ የቀልግ ዝናብን ተከትሎ ዝቅተኛ የወባ ስርጭት ለሚከሰትባቸው ወራቶች አስመልክቶ ከወዲሁ ቅድመ ዝግጅት መደረግ እንደሚገባው አስታውቀዋል ፡፡ ከስርዓተ ምግብ ክፍተት…
Read more

ኢትዮጵያ የአደጋ ጊዜ የሕክምና ቡድን (EMT) አቅሟን በማጠናከር ዓለም አቀፍ የጤና አጋርነቷን እያሰፋች ነው::

የጤና ሚኒስቴር ከጀርመን ኤምባሲ፣ ከሮበርት ኮች ኢንስቲትዩት እና ከዓለም የጤና ድርጅት (WHO) ጋር የአደጋ ጊዜ የሕክምና ቡድኖች ተነሳሽነት እና አጋርነት በተመለከተ የውይይት መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ የጀርመን አምባሳደር ብርጊት ኦሪ ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ዓለም አቀፍ የአደጋ ጊዜ የሕክምና ቡድኖች ዓለም አቀፍ ስብሰባ እንደምታስተናግድ አስታውቀዋል፣ ይህም አገሪቱ የተጠናከረ የአደጋ ጊዜ ምላሽ አቅም መገንባቷን እና የማርበርግ ቫይረስን ጨምሮ የቅርብ…
Read more

የአፍሪካን የወደፊት እጣ ፈንታ ለመወሰን በሴቶች፣ ህጻናት እና ወጣቶች ጤና ላይ ኢንቨስት ማድረግ ያስፈልጋል::

ከ39ኛው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ጎን ለጎን በሴቶች፣ ህጻናትና ወጣቶች ጤና ዙሪያ ከፍተኛ የሚኒስትሮች እና አጋሮች ውይይት ተካሄደ። ​የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በ39ኛው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ጎን ለጎን በተካሄደው የሚኒስትሮች እና አጋሮች ውይይት ተገኝተው ባስተላለፉት መልልዕክት፣ የአፍሪካን የወደፊት እጣ ፈንታ ለመወሰን በሴቶች፣ህጻናት እና ወጣቶች ጤና ላይ ኢንቨስት ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል። አፍሪካ የአለማችን ብዙ ወጣት…
Read more

ከጥቃቅን ንጥረ ምግቦች (multiple micronutrient supplementation) የሚዘጋጀ እንክብል በእርግዝና ወቅት ለነፍሰጡር እናቶች መስጠት ጠቃሚ ነው!

የጤና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት፣ ከኢትዮጵያ ምግብና መድሀኒት ቁጥጥር ባለስልጣን እንዲሁም ከሁሉም ክልሎች፣ አጋር ድርጅቶች ጋር በመተባበር በጥናትና በሙከራ ደረጃ በተወሰኑ ክልሎች ለነፍሰጡር እናቶች ሲሰጥ የነበረው የMMS (multiple micronutrient supplementation) ወደ ሌሎች ክልሎችና ወረዳዎች የማስፋፊያና ማስተግበሪያ መርሃ ግብር ተካሂዷል። በፕሮግራሙ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ድጉማ ባስተላለፉት መልዕክት ለነፍሰጡር እናቶች…
Read more

ከመላው አፍሪካ የተውጣጡ የጤና ሚኒስትሮች እና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ የጎንዮሸ ስብሰባ መካሄድ ጀምሯል።

“የአፍሪካን የጤና ደህንነት እና የሉዓላዊነት አጀንዳ ማራመድ፡ ቁርጠኛ ፋይናንስ እና አመራርን በመጠቀም ዘላቂነትን ማረጋገጥ” በሚል መሪ ቃል የአፍሪካን የጤና ስርዓቶች በዘላቂ ፋይናንስ፣ ጠንካራ አመራር እና በራስ መተማመንን ለማረጋገጥ በተሻለ አህጉራዊ ትብብርን ማጠናከር ላይ ያተኮረ የጎንዪሽ ስብሰባ በአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማዕከል( Africa CDC) እየተካሄደ ይገኛል። በስብሰባው ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢፌድሪ የጤና ሚኒስትር እና…
Read more

የህብረተሰብ ጤና ቅኝት ስርዓትና የመረጃ ልውውጥ ሂደትን በማጠናከር በማህበረሰቡ ላይ የሚከሰተውን ወረርሽኝ በቅንጅት መከላከል እንደሚገባ የክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት አስታወቀ::

(ሆሳዕና፦ የካቲት 6 /2018) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት በህብረተሰብ ጤና አጠባበቅ ላይ በተከናወኑ ተግባራት ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር በሀላባ ቁሊቶ ከተማ መክሯል። የክልሉ የሕብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን እንደገለፁት የክልሉ ጤና ኢኒስቲትዩት በህብረተሰቡ ጤና አጠባበቅ ላይ በርካታ ስራዎችን አከናውኗል እያከናወነም ይገኛል ብለዋል። የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ጠንካራ የላብራቶሪ ምርመራ አገልግሎቶች፣…
Read more

የክልሉን ህብረተሰብ ከተየያዩ የጤና ስጋቶች ለመከላከል የተሰሩ ስራዎች ውጤታማ መሆናቸውን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ ፡፡

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ2018 በጀት ዓመት የግማሽ አመት አፈጻጸም ግምገማ በሀላባ ቁሊቶ እያካሄደ ይገኛል፡፡ የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን መድረኩን በከፈቱበት ወቅት እንደገለጹት ማህበረሰቡን የጤና አገልግሎት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን በመግለጽ እንደ ክልል በሕብረተሰብ ጤና ዙሪያ በተተገበሩ ተግባራት ኢንስቲትዩቱ ያስቀመጣቸው ራዕይ፣ ተልዕኮ እና ግቦች ለመፈጸም በቁርጠኝነት…
Read more

“የስርዓተ-ምግብ ፕሮግራሞች ተጽዕኖን በማሳደግ ለመምራት እና ለማፋጠን ተጨባጭ እና አስተማማኝ መረጃ ማመንጨት አስፈላጊ ነው” የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ

የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከኑትሪሽን ኢንተርናሽናል ዋና ሥራ አስፈፃሚ ጆኤል ስፔንሰር ጋር በኢትዮጵያ የስርዓተ ምግብ ፕሮግራሞችን ለማጠናከር እና የዘርፈ ብዙ ትብብርን ለማሳደግ ተወያይተዋል። በውይይታቸው ዶ/ር መቅደስ በስርዓተ-ምግብ ፕሮግራሞች ተጽዕኖን በማሳደግ ለመምራት እና ለማፋጠን ተጨባጭ እና አስተማማኝ መረጃ ማመንጨት አስፈላጊ መሆኑን አፅንዖት ሰጥተዋል። የስርዓተ ምግብ መዛባት ችግርን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለመፍታት እና ተጋላጭ ለሆኑ ማህበረሰቦች…
Read more