በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ የላቦራቶሪ ውጫዊ ጥራት ቁጥጥር መረጃ አያያዝ ስርዓት መበልፀጉ፣ ለፕሮግራሙ ስኬት ትልቅ ምዕራፍ መሆኑ ተገለፀ።
በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ የላቦራቶሪ ውጫዊ ጥራት ቁጥጥር መረጃ አያያዝ ስርዓት መበልፀጉ፣ ለፕሮግራሙ ስኬት ትልቅ ምዕራፍ መሆኑ ተገለፀ። ወራቤ፣ ግንቦት7፣ 2017 ዓ.ም. የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት፣ ከኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር፤ በሀገር አቀፍ ደረጃ፣ የላቦራቶሪ ውጫዊ ጥራት ቁጥጥር ተግባራት መረጃ አያያዝ ስርዓትን ለማጠናከር ታቅዶ፣ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የበለፀገና “NATIONAL ET-EQAS” የተሰኘውን Software Database ስልጠና…
Read more