Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Author: admin

CERPHI

‎የጤናዉ ዘርፍ አመራር በአካባቢ የሚገኙ ፀጋዎችን በመጠቀም ፣ ማህበረሰቡን በማስተባበር በሴክተሩ እመርታዊ ለዉጥ እንዲመዘገብ ተግቶ መስራት ይጠበቅበታል፦ዶክተር ደረጀ ዱጉማ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ‎የ “ጠንካራ የአመራር ግንባታ ለውጤታማ የጤና ስርዓት” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ ስልጠና በዋቸሞ ዩኒቨርስቲ እየተሰጠ ይገኛል በዚህም ከክልሉ ሁሉም መዋቅሮች የተወጣጡ የጤናዉ ዘርፍ አመራሮች በመሳተፍ ላይ ናቸው። ‎ የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስትር ሚኒስቴር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ በስልጠና ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት ፡-የጤናዉ ዘርፍ አመራር በአካባቢ የሚገኙ ፀጋዎችን በመጠቀም…
Read more

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር) በተገኙበት በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የማህበረሰብ ጤና መድህን የ2017 የአፈጻጸም ግምገማና የ2018 በጀት ዓመት የንቅናቄ መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሔደ ነው

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር) በተገኙበት በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የማህበረሰብ ጤና መድህን የ2017 የአፈጻጸም ግምገማና የ2018 በጀት ዓመት የንቅናቄ መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሔደ ነው ሆሳዕና ፣ጥር 14/2018 በመድረኩ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር) ፣የክልሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ፣የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ኤርሲኖ አቡሬ፣ምክትል ርዕሰ መስተዳድር…
Read more

ሀገር አቀፍ የተቀናጀ የክትባት አቅርቦት ሰንሰለት ስርዓትን ማጠናከር ለክትባት ፕሮግራም ስኬታማነት ወሳኝ ነው

በጤና ሚኒስቴር የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያዎች እና መገልገያዎች መሪ ስራ አስፈፃሚ ከኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ጋር በመሆን በሀገር አቀፍ ደረጀ ያለውን የግብዓት አቅርቦት አፈፃፀም ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ገምግሟል። የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት የፍላጎት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ወርቅነህ አበበ የክትባት አቅርቦቱ ስኬታማ እንዲሆን አጋር ድርጅቶች እና ባለድርሻ አካላት ከፍተኛ አስተዋፆ እንዳላቸው ገልፀው፣ ወደ 22…
Read more

በአዮዲን እና ፎሊክ አሲድ የበለፀገ ጨው ላይ የተደረጉ የጥናትና የምርምር ግኝቶች ይፋ ተደረገ

የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በመድረኩ የመክፈቻ ንግግራቸው እንዳሉት የጥናቶቹ ግኝት እናቶችን እና ህጻናትን ጤና ለመጠበቅ ይረዳል፣ እንደ የነርቭ ዘንግ ክፍተት ያሉ መከላከል የሚችሉ ጉዳቶችን በእጅጉ ለመቀነስ እንደሚረዳ ተናግረዋል። የቅድመ ወሊድ ተጨማሪ ምግቦች ቢኖሩም፣ ለአብዛኛው ሴቶች አሁንም ተጨማሪ ስለሚያስፈልግ፣ ይህም የምግብ ማበልጸጊያን የበለጠ ሁሉን አቀፍ እና ዘላቂ መፍትሄ ያደርገዋል ብለዋል። ዶ/ር መቅደስ እንዳሉት ኢትዮጵያ በ2030…
Read more

የወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የላቦራቶሪ ዳይሬክቶሬት በአምስት ዘርፎች እውቅና ተቸረው!

ሆስፒታሉ የአመቱ የሁለተኛ ሩብ አመት አፈጻጸም ላይ መክሯል። በየዘርፉ ተለይቶ በቀረበ የየስራ ክፍሎች የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርትን መነሻ በማድረግ ነው ውይይት የተደረገው። በተቋሙ ከጊዜ ወደ ጊዜ የታካሚዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱ በሪፖርቱ ሲመላከት ህክምና ፈልገው ከሚመጡ ታካሚዎች ውስጥ የልብ በሽታ፣ አኒሚያ፣ የሳምባ ምች፣ ካንሰር የመሳሰሉት በብዛት ለህመም እና ሞት የሚዳርጉ በሽታዎች መሆናቸው በሪፖርቱ ተካቷል። በተቋሙ በተሰራ ከፍተኛ…
Read more

የካራማራ አጠቃላይ ሆስፒታል የእናቶች እና የህጻናት ማዕከልን እና የሼክ ሃሰን ያባሬ ሆስፒታል ማዕከላዊ ላቦራቶሪ እንዲሁም የህጻናት እና የአዋቂዎች የድንገተኛ አደጋ ምርመራ ማዕከልን አስመርቀናል፡፡

በዛሬው ዕለት በሶማሌ ክልል በጅግጅጋ ከተማ በመገኘት ከሶማሌ ክልል ብሄራዊ መንግስት ፕሬዘዳንት ክቡር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ጋር በመሆን የጅግጅጋ ክልል ሪጅናል ላቦራቶሪን፤ የካራማራ አጠቃላይ ሆስፒታል የእናቶች እና የህጻናት ማዕከልን እና የሼክ ሃሰን ያባሬ ሆስፒታል ማዕከላዊ ላቦራቶሪ እንዲሁም የህጻናት እና የአዋቂዎች የድንገተኛ አደጋ ምርመራ ማዕከልን አስመርቀናል፡፡ በ300 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባው የካራማራ አጠቃላይ ሆስፒታል የእናቶችና ህፃናት…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሆሳዕና ቅርንጫፍ ላብራቶሪ የግማሽ አመት አፈጻጸም ተገመገመ ፡፡

የሆሳዕና ቅርንጫፍ ላብራቶሪ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ አመት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የነበሩ ጥንካሬዎች በቀጣይ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች በዝርዝር ተገምግሟል ፡፡ በክልሉ ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን በአፈጻጸም ግምገማ መድረኩ እንዳሉት በግማሽ ዓመቱ የሆሳዕና ቅርንጫፍ ላብራቶሪ የላብራቶሪ አገልግሎቶችን በዙሪያው ላሉ ጤና ተቋማት በተሻለ መስጠት መቻሉን ገልጸዋል ፡፡ በተለይም የላብራቶሪ ናሙና…
Read more

ዘረመል መለየትን ጨምሮ የተለያዩ ዘመናዊ ምርመራዎችን እያከናወነ ያለው የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በከፍተኛ ወጪ ወደ ሀገር ባስገባቸው ዘመናዊ የሕክምና መሳሪያዎች ዘረመል መለየትን ጨምሮ የተለያዩ ዘመናዊ ምርመራዎችን እያከናወነ መሆኑን ገልጿል፡፡ ለ100 ዓመታት ሕብረተሰቡን ሲያገለግል የቆየው ኢንስቲትዩቱ፤ ራሱን በዘመናዊ ላብራቶሪ እና ቴክኖሌጂዎች በማደራጀት የበሽታን መነሻ ማወቅ የሚያስችሉ እና የተለያዩ የምርምር ሥራዎችን እየሰራ እንደሚገኝ ከጤና ሚኔስቴር ጋር በመተባበር ባዘጋጀው የሚዲያ ፎረም ላይ ገልጿል፡፡ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ በምስራቅ ጉራጌ ዞን የቡኢ ከተማ አስተዳደር ጤና ጣቢያ በመመረቅ አገልግሎት አስጀመሩ ፡

ጤና ጣቢያ ምረቃው የክልል ፣ የዞን፣ የወረዳና የቡኢ ከተማ አስተዳደር የስራ ኃላፊዎች፤ የሀይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች እንዲሁም የአካባቢው ህብረተሰብ በተገኙበት ተመርቆ ስራ ጀምሯዋል። በምርቃ ስነ ስረዓቱ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ እንደተናገሩት፣ በክልሉ የጤና አገልግሎት ተደራሽነትን በማስፋፋት የህዝቡን የጤና አገልግሎት ተጠቃሚነት ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው። ጤና ጣቢያው የህዝብና…
Read more

በተግዳሮቶች የማይበገር ዘላቂ የጤና ስርዓትን ለመገንባት የአቅም ግንባታ ስልጠና ወሳኝ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ

(ሆሳዕና፦ ጥር 4/2018) ”ጠንካራ የአመራር ግንባታ ለውጤታማ የጤና ስርዓት” በሚል መሪ ቃል የመጀመሪያ ዙር የጤናው ዘርፍ አመራር አቅም ማጎልበቻ ስልጠና በወራቤ ዩኒቨርሲቲ እየተሰጠ ነው። በስልጠናው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ እንደተናገሩት ማህበራዊ ብልጽግናን በቤተሰብ ደረጃ ለማረጋገጥ የአመራር ስርዓቱን በስልጠና ማጠናከር ያስፈልጋል ብለዋል። የጤናው ስርዓት ላይ ያጋጠሙ 15 ተግዳሮቶችን…
Read more