Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Author: admin

የዓለም ጤና ድርጅት የሩሲያን የካንሰር ክትባት በተስፋ እየጠበቀ መሆኑን ገለጸ

የዓለም ጤና ድርጅት ሩሲያ የጀመረችውን የካንሰር ክትባት ምርምር እና ሙከራ ውጤት በተስፋ እየጠበቀው መሆኑን በድርጅቱ የሞስኮ ጽ/ቤት ኃላፊ ባቲር ቤርድላይቼቭ ገልጸዋል፡፡ ኃላፊው ክትባቶቹን ለማምረት ከፍተኛ ወጪ እንደሚጠይቅ ጠቅሰው፣ ግኝቱ ግን ከዋጋም በላይ መሆኑን ተናግረዋል። የክትባቱ ጉዳይ ከቁስ በላይ ለሰው ልጆች ተስማሚ ቴክኖሎጂን ለማግኘት ለአሥርተ ዓመታት የተደረገ ወጤታማ ሙከራን ማሳያ መሆኑንም ኃላፊው ጠቅሰዋል፡፡ ለዓላማው መሳካትም ለብዙ…
Read more

ህብረተሰቡ ጥራት ያለው ፍትሀዊ የጤና አገልግሎት እንዲያገኝ በግል የጤና ዘርፍ የተሰማሩ ድርጅቶች ተግተው መስራት እንዳለባቸው የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ አስታወቀ።

መጋቢት 26/2017 (ወልቂጤ) ህብረተሰቡ ጥራት ያለው ፍትሀዊ የጤና አገልግሎት እንዲያገኝ በግል የጤና ዘርፍ የተሰማሩ ድርጅቶች ተግተው መስራት እንዳለባቸው የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ አስታወቀ። በመምሪያው የጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶች ግብዓት ጥራት ቁጥጥር ዋና ስራ ሂደት በግል የጤና ዘርፍ ከተሰማሩ ባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ እያካሄደ ነው። የውይይት መድረኩን በንግግር የየከፈተቱት የመምሪያው ኃላፊ አቶ አየለ ፈቀደ በመንግስት…
Read more

የሰርዓተ ምግብ ግብዓት አጠቃቀም ስርዓት ላይ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት ከባለድርሻ አካላት ጋር ያለውን ቅንጅት በማጠናከር መስራት ይገባል ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ገለጹ ፡፡

የሰርዓተ ምግብ ግብዓት አጠቃቀም ስርዓት ላይ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት ከባለድርሻ አካላት ጋር ያለውን ቅንጅት በማጠናከር መስራት ይገባል ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ገለጹ ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ የስርዓተ ምግብ ላይ የተሰሩ ስራዎች የስምንት ወር አፈጻጸም ግምገማ በወራቤ ከተማ መካሄድ ጀምሯል ፡፡ በመድረኩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል…
Read more

የጤናው ዘርፍ ስራዎችን ለማሻሻል የሚደረጉ ድጋፎች ለታለመላቸው አላማ ብቻ እንዲውሉ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ገለጹ ፡፡

የካቲት 27/2017 ዓ/ም የጤናው ዘርፍ ስራዎችን ለማሻሻል የሚደረጉ ድጋፎች ለታለመላቸው አላማ ብቻ እንዲውሉ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ገለጹ ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ ከጤና ሚኒስትር ያገኘውን የሞተር ሳይክሎችን ለዞኖች ፣ለልዩ ወረዳዎች እና ለጤና ቢሮ ተጠሪ ተቋማት ድጋፍ እና ርክክብ ተደርጓል ፡፡ በርክክብ ፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የክልሉ ጤና ቢሮ ሀላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ እንደተናገሩት ቢሮዉ…
Read more

በቅበት ከተማ አስተዳደር በህብረተሰብ ተሳትፎ ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የማህበረሰብ አቀፍ ፋርማሲ ተመረቀ

መጋቢት 7/2017 በቅበት ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በህብረተሰብ ተሳትፎ አሻራ ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የማህበረሰብ ፋርማሲ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል፡፡ በምረቃው መርሃ ግብሩ ላይ የፌዴራል ኢንተርፕራይዝ ልማት ምክትል ዳይሬክተር አቶ አብድልፈታ ሁሴን ፣ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ፣ የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዘይኔ ቢልካን ጨምሮ የክልል ፣የዞንና…
Read more

የኩላሊት ህመምና ሌሎች ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ለመከላከል ቅድመ ምርመራዎችን ማድረግና ጤናማ የአኗኗር ዘይቤ መከተል ይገባል!

የኩላሊት ህመም ቀንን ምክንያት በማድረግ በተካሄደው የምክክር መድረክ ላይ በጤና ሚኒስቴር የበሽታ መከላከል መሪ ስራ አስፈፃሚ ዶክተር ህይወት ሰለሞን ባስተላለፉት መልዕክት የኩላሊት ህመምን ጨምሮ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች የሚያስከትሉት ጉዳት እየጨመረ እንደሆነ ጠቁመው ቅድመ ምርመራዎችን በማደረግና ጤናማ የአኗኗር ዘይቤ በመከተል መከላከል ስለሚቻልበት ሁኔታ አብራርተዋል፡፡ በአገራችን የኩላሊት ህመም አሳሳቢ የህብረተሰብ የጤና ስጋት መሆኑንና ጥቂት የማይባሉ ዜጎች የጉዳቱ…
Read more

የሀገር ውስጥ የፋርማሲዩቲካል አምራች ኢንዱስትሪዎች በጥራት አለማቀፍ ተወዳዳሪ ለመሆን መስራት አለባቸው – የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፍሬሕይወት አበበ

በጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፍሬሕይወት አበበ የተመራ ከጤና ሚኒስቴር፣ ከአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት፣ ከኢትዮጵያ ምግብና መድሀኒት ቁጥጥር ባለስልጣን እና ከኢትዮጵያ መድሀኒት አቅርቦት አገልግሎት የተውጣጣ የከፍተኛ አመራሮች ቡድን በሀገራችን መድሃኒት እያመረቱ ከሚያቀርቡ የፋርማሲዩቲካል አምራች ኢንዱስትሪዎች አንዱ የሆነውን ሂውማንዌል ፋርማሲዩቲካል ኢትዮጵያን ጎብኝቷል። የሀገር ውስጥ የፋርማሲዩቲካል አምራች ኢንዱስትሪዎች በአቅርቦት ያላቸው ድርሻ እየጨመረ መሆኑን የጠቆሙት የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ…
Read more

የባህላዊ እና ዘመናዊ መድሀኒት ምርምር እና ልማት ስራዎች ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡

የባህላዊ እና ዘመናዊ መድሀኒት ምርምር እና ልማት ስራዎች ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡ በአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት የባህላዊ እና ዘመናዊ መድሀኒት ምርምር ልማት ዳይሬክቶሬት ስር የሚገኙ የደህንንት እና ፍቱንነት ምርምር እና ልማት ዲቪዢን ፤የባህላዊ ልማት ኒትሪውስቲካል ምርምር እና ልማት ዲቪዥን፤የመድሀኒት ቅመማ እና ጥራት ቁጥጥር ልማት ዲቪዢን እና ዘመናዊ መድሀኒት እና የሲልኮ መደሀኒት ምርምር እና ልማት ዲቪዢን የስራ…
Read more

የክልሉን ህብረተሰብ ጤና ለመጠበቅ የሚያግዙ የጥናት እና ምርምር ስራዎችን እየሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ ፡፡

የክልሉን ህብረተሰብ ጤና ለመጠበቅ የሚያግዙ የጥናት እና ምርምር ስራዎችን እየሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ ፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በክልሉ ያለውን የአእምሮ ጤና በሽታ ስርጭት ለማወቅ በሚያካሂደው ጥናት እና ምርምር ተሳታፊ መረጃ ሰብሳቢዎች ባለሙያዎች የግንዛቤ መፍጠሪያ መድረክ አዘጋጅቷል ፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ…
Read more

በክልሉ ጤና ቢሮ በሁሉም ዘርፎች ውጤታማ ስራዎች መከናወኑን የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ገለፀ፡፡

ይህ የተገለጸው የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ማኔጅመንት የቢሮ የሰባት ወራት ተግባራት አፈጻጸም ግምገማ ላይ ነው ፡፡ ቢሮው በሰባት ወራቱ የህብረተሰቡ ጤና የሚያሻሽሉ የበሽታ መከላከል ፣ ወረርሽኞችን የመቆጣጠር እና መደበኛ የጤና ስራዎችን ጨምሮ ተጨማሪ ደራሽ የጤና ስራዎች አፈጻጸም ገምግሟል ፡፡ የህክምና አገልግሎት ጥራት ፣ ሽፋን ፣ ፍትሃዊነት ለማረጋገጥ የተሰሩ ስራዎች በዝርዝር ታይቷል ፡፡ በሰባት ወር…
Read more