Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Author: admin

የኤች አይ ቪ ኤድስን ለመከላከል እና መቆጣጠር ዘርፉ የቅኝት እና ምላሽ ስራዎች ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው ተገለጸ ፡፡

የኤች አይ ቪ ኤድስን ለመከላከል እና መቆጣጠር ዘርፉ የቅኝት እና ምላሽ ስራዎች ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው ተገለጸ ፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የኤች አይ ቪ ኤድስ የዘጠኝ ወር ቅኝት እና ምላሽ ፕሮግራም አፈጻጸም ግምገማ በመካሄድ ላይ ነው ፡፡ በጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የጤናና ጤና ነክ ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝት እና ምላሽ ዴይሬክቶሬት…
Read more

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪ በይፋ ስራ ጀመረ::

በወራቤ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ቅጥር ጊቢ የሚገኘው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪ ዛሬ ሚያዝያ 29/2017 በይፋ ስራ ጀመረ። ዶ/ር ሳሮ አብደላ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክትር በማስጀመሪያ ስነ ስርዓቱ ላይ እንደተናገሩት ላቦራቶሪው ለክልሉ ሕብረተሰብ ጥራት ያለውና የላቀ የጤና ምርመራ አገልግሎት መስጠት የሚችል እና ከ30 በላይ የበሽታ አይነቶችን መመርመር የሚያስችል ማሽኖች በላቦራቶሪው እንደሚገኙ…
Read more

ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመጀመሪያ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ላብራቶሪ የምርመራ አገልግሎት ስራ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል፡፡

ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመጀመሪያ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ላብራቶሪ የምርመራ አገልግሎት ስራ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል፡፡ ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመጀመሪያ የሆነው የሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት ላብራቶሪ የምርመራ አገልግሎት ይፋዊ ስራ ማስጀመሪያ በወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ሰፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተጀምሯል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፈቃዱ…
Read more

የክልሉ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪ ምርመራ አገልግሎት ተመርቆ በይፋ ሥራ ጀመረ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፈቃዱ እና የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሳሮ አብደላ የክልሉ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪ ምርመራ አገልግሎት መርቀው በይፋ ሥራ አስጀመሩ። ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎቹ የክልሉ ጤና ቢሮ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪ አገልግሎት በይፋ ሥራ ያስጀመሩት በወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተገኝተው ነው። በዕለቱም የክልሉ ምክትል ርዕሰ…
Read more

የወረርሽኝ በሽታዎች ከመከሰታቸው በፊት የቁጥጥር ስራዎችን ማጠናከር እንደሚገባ ተጠቆመ

(ሆሳዕና፦ሚያዝያ 24/2017)፣ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት የጤናና ጤና ነክ ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝት ምላሽ ዳይሬክቶሬት የ2017 የ9 ወራት አፈጻጸም ግምገማና የህብረተሰብ ድንገተኛ ጤና አደጋዎች ቅኝት እና በመረጃ ስርዓት አተገባበር ዙሪያ የውይይት መድረክ በዱራሜ ከተማ ተካሂዷል። የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የሕብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን እንደገለፁት የክልሉ ጤና ኢኒስቲትዩት በህብረተሰቡ ጤና…
Read more

በእቅድ ዝግጅት ወቅት ልዩ ትኩረት በመሰጠቱ አሁን ለተገኘው ውጤት በምክንያትነት ተጠቃሽ ነው – ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው(ዶ/ር )

(ሆሳዕና፣ሚያዚያ 23/2017)በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በየፓርቲና በመንግስት በዘጠኝ ወራት የተከናወኑ ተግባራት አስመልክቶ ክልል አቀፍ የአመራር መድረክ በሆሳዕና ከተማ ተካሂዷል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) እንደገለጹት ፈተናዎቻችንን በመገንዘብ ለተሻለ ለውጥ መስራት ይገባል ብለዋል። ጥንካሬን ማስቀጠል እና ጉድለትን መለየት እቅድን ለማሳካት የሚኖረው ድርሻ ከፍተኛ መሆኑን ርዕሰ መስተዳድሩ ጠቁመዋል። በእቅድ ዝግጅት ወቅት ልዩ ትኩረት በመሰጠቱ አሁን…
Read more

ለሕብረተሰቡ ስጋት የሆኑ በሽታዎችን ቴክኖሎጂ በመታገዝ መቆጣጠር መቻሉን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም በወራቤ ዩኒቨርስቲ ተገምግሟል። የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ለገሰ ጴጥሮስ በዚህ ጊዜ እንደተናገሩት ለሕብረተሰቡ ስጋት የሆኑ በሽታዎችን ቴክኖሎጂ በመታገዝ መቆጣጠር መቻሉን አንስተዋል። የክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ”PHEM DHS2″ ቀድሞ ተግባራዊ በማድረግ እውቅና ማግኘቱን ነው አቶ ለገሰ የተናገሩት። በዘጠኝ ወራት ውስጥ…
Read more

Collaboration and Integration for Advancing Universal Health Coverage in Africa

In today’s world, the urgency for collaboration and integration to advance universal health coverage in Africa is more pressing than ever. This necessity was echoed during the second conference of the Global Association of Health Officers, Clinical Officers, and Physician Associates of East Africa, held today in the vibrant city of Addis Ababa. The theme…
Read more

30ኛው የሜዲካል ላቦራቶሪ የሙያ ማህበር አመታዊ ሳይንሳዊ ጉባኤና አለማቀፍ የሜዲካል ላቦራቶሪ ባለሙያዎች ሳምንት “ላቦራቶሪ ሕይወት ያድናል!” በሚል መሪ መልዕክት የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በተገኙበት ተከብሯል

30ኛው የሜዲካል ላቦራቶሪ የሙያ ማህበር አመታዊ ሳይንሳዊ ጉባኤና አለማቀፍ የሜዲካል ላቦራቶሪ ባለሙያዎች ሳምንት “ላቦራቶሪ ሕይወት ያድናል!” በሚል መሪ መልዕክት የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በተገኙበት ተከብሯል። የላቦራቶሪ አገልግሎት በግልና በመንግስት ተቋማት ቅንጅታዊ አሰራር ፈር ቀዳጅ ልምድ ያለው መሆኑን የጠቀሱት የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ የኮቪድ ወረርሽን የላቦራቶሪ አቅማችንን ለማሳደግ መልካም አጋጣሚ ፈጥሮልናል፤ አሁንም በትኩረት እየተሰራ…
Read more

በዞን ደረጃ ሁላቀፍ የጤና ኤክስቴንሽን ተግባራትን በተደራጀ አግባብ በመምራት የዘርፉን አገልግሎት ወደ ተሻለ ምዕራፍ ለማሻገር ከፍ ባለ ቅንጅት እንዲሰራ ተጠየቀ።

በስልጤ ዞን ደረጃ ሁላቀፍ የጤና ኤክስቴንሽን ተግባራትን በተደራጀ አግባብ በመምራት ጉድለቶችን ለመፍታትና የዘርፉን አገልግሎት ወደ ተሻለ ምዕራፍ ለማሻገር ባለድርሻ አካላት ከፍ ባለ ቅንጅት እንዲሰሩ የስልጤ ዞን ጤና መምሪያ ጠይቋል። መምሪያው የዞን፣ የወረዳና የከተማ አስተዳደር ባለድርሻ አካላት የተሳተፉበትና የዞኑን የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም አፈጻጸም ማሻሻል ላይ ያተኮረ የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል። በንቅናቄ መድረኩ ላይ የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ትግበራን…
Read more