የጤናዉ ዘርፍ አመራር በአካባቢ የሚገኙ ፀጋዎችን በመጠቀም ፣ ማህበረሰቡን በማስተባበር በሴክተሩ እመርታዊ ለዉጥ እንዲመዘገብ ተግቶ መስራት ይጠበቅበታል፦ዶክተር ደረጀ ዱጉማ
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮየ “ጠንካራ የአመራር ግንባታ ለውጤታማ የጤና ስርዓት” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ ስልጠና በዋቸሞ ዩኒቨርስቲ እየተሰጠ ይገኛል በዚህም ከክልሉ ሁሉም መዋቅሮች የተወጣጡ የጤናዉ ዘርፍ አመራሮች በመሳተፍ ላይ ናቸው። የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስትር ሚኒስቴር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ በስልጠና ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት ፡-የጤናዉ ዘርፍ አመራር በአካባቢ የሚገኙ ፀጋዎችን በመጠቀም…
Read more
