Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Category: Uncategorized

የክልሉ የጤና መረጃ አስተዳደር ስርዓትን ለማሻሻል ዲጂታል ቴክኖሎጂ ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን በክልሉ ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ ፡፡

የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በህብረተሰብ ጤና መረጃ ጥንቅር እና ትንተና ላይ ያተኮረ ስልጠና ለኢንሰሸቲትዩቱ ባለሙያዎች በሆሳዕና መስጠት ተጀምሯል፡፡ ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ለገሰ ጴጥሮስ የመረጃ ስርዓትን በዲጂታል ቴክኖሎጂ እንዲታገዝ ማድረግ መረጃ በአንድ ቋት በማከማቸት እንደ አገር ውሳኔ ለመስጠት ያገለግላል ብለዋል ፡፡…
Read more

የጤና ቁጥጥር ባለሙያዎች ደንቦችንና መመሪያዎችን ተከትለው እንዲሰሩ ጥሪ ቀረበ።

የጤና ቁጥጥር ባለሙያዎች ደንቦችንና መመሪያዎችን ተከትለው እንዲሰሩ ጥሪ ቀረበ። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የጤና ቁጥጥር ባለሙያዎች ደንቦችንና መመሪያዎችን ተከትለው እንዲሰሩ ጥሪ አቀረበ። የክልሉ ጤና ቢሮ ጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶችና ግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር ባለሥልጣን በጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶች ላይ ለጤና ተቆጣጣሪ ባለሙያዎች በሆሳዕና ከተማ ሲሰጥ የነበረው የ3 ተከታታይ ቀናት ስልጠና ተጠናቋል። የቢሮው ምክትል ኃላፊና ጤናና…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ EOC ግምገማ አካሂዷል

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ EOC ግምገማ አካሂዷል የክልሉን ነባራዊ ሁኔታ በተመለከተ በሳምንቱ ዉስጥ የተከናወኑ ቅኝትና ምላሽ ተግባራት ሪፖርት ቀርቦ ሰፊ ዉይይት ተደርጎባቸዋል ። የቢሮው ጤናና ጤና ነክ አደጋዎች ቅኝት ምላሽ ዳይሬክቶሬት ከፍተኛ ባለሙያ አቶ ዘሪሁን ደሞዜ የሳምንቱን ሪፖርት ሲያቀርቡ ባለፈው ሳምንት 4801 የወባ በሽታ መከሰቱን ጠቁመዉ በዚህ…
Read more

የዓለም ጤና ድርጅት የሩሲያን የካንሰር ክትባት በተስፋ እየጠበቀ መሆኑን ገለጸ

የዓለም ጤና ድርጅት ሩሲያ የጀመረችውን የካንሰር ክትባት ምርምር እና ሙከራ ውጤት በተስፋ እየጠበቀው መሆኑን በድርጅቱ የሞስኮ ጽ/ቤት ኃላፊ ባቲር ቤርድላይቼቭ ገልጸዋል፡፡ ኃላፊው ክትባቶቹን ለማምረት ከፍተኛ ወጪ እንደሚጠይቅ ጠቅሰው፣ ግኝቱ ግን ከዋጋም በላይ መሆኑን ተናግረዋል። የክትባቱ ጉዳይ ከቁስ በላይ ለሰው ልጆች ተስማሚ ቴክኖሎጂን ለማግኘት ለአሥርተ ዓመታት የተደረገ ወጤታማ ሙከራን ማሳያ መሆኑንም ኃላፊው ጠቅሰዋል፡፡ ለዓላማው መሳካትም ለብዙ…
Read more

ህብረተሰቡ ጥራት ያለው ፍትሀዊ የጤና አገልግሎት እንዲያገኝ በግል የጤና ዘርፍ የተሰማሩ ድርጅቶች ተግተው መስራት እንዳለባቸው የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ አስታወቀ።

መጋቢት 26/2017 (ወልቂጤ) ህብረተሰቡ ጥራት ያለው ፍትሀዊ የጤና አገልግሎት እንዲያገኝ በግል የጤና ዘርፍ የተሰማሩ ድርጅቶች ተግተው መስራት እንዳለባቸው የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ አስታወቀ። በመምሪያው የጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶች ግብዓት ጥራት ቁጥጥር ዋና ስራ ሂደት በግል የጤና ዘርፍ ከተሰማሩ ባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ እያካሄደ ነው። የውይይት መድረኩን በንግግር የየከፈተቱት የመምሪያው ኃላፊ አቶ አየለ ፈቀደ በመንግስት…
Read more

የሰርዓተ ምግብ ግብዓት አጠቃቀም ስርዓት ላይ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት ከባለድርሻ አካላት ጋር ያለውን ቅንጅት በማጠናከር መስራት ይገባል ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ገለጹ ፡፡

የሰርዓተ ምግብ ግብዓት አጠቃቀም ስርዓት ላይ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት ከባለድርሻ አካላት ጋር ያለውን ቅንጅት በማጠናከር መስራት ይገባል ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ገለጹ ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ የስርዓተ ምግብ ላይ የተሰሩ ስራዎች የስምንት ወር አፈጻጸም ግምገማ በወራቤ ከተማ መካሄድ ጀምሯል ፡፡ በመድረኩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል…
Read more

የጤናው ዘርፍ ስራዎችን ለማሻሻል የሚደረጉ ድጋፎች ለታለመላቸው አላማ ብቻ እንዲውሉ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ገለጹ ፡፡

የካቲት 27/2017 ዓ/ም የጤናው ዘርፍ ስራዎችን ለማሻሻል የሚደረጉ ድጋፎች ለታለመላቸው አላማ ብቻ እንዲውሉ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ገለጹ ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ ከጤና ሚኒስትር ያገኘውን የሞተር ሳይክሎችን ለዞኖች ፣ለልዩ ወረዳዎች እና ለጤና ቢሮ ተጠሪ ተቋማት ድጋፍ እና ርክክብ ተደርጓል ፡፡ በርክክብ ፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የክልሉ ጤና ቢሮ ሀላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ እንደተናገሩት ቢሮዉ…
Read more

በክልል አቀፍ ደረጃ ለሚሰጠው የመጀመሪያ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ዙሪያ ለክልሉ ጤና ቢሮ የሥራ ኃላፊዎችና ባለድርሻ አካላት ገለፃ ተሰጠ፡፡

ከየካቲት 14-17/2017 ዓ/ም ለ4 ተከታታይ ቀናት ዘመቻው ይካሄዳል፡፡ በዘመቻውም ከ1 ሚሊየን በላይ አድሜያቸው 5 ዓመትና ከ5 ዓመት በታች ያሉ ህፃናት በጤና ባለሙያዎች አማካይነት ክትባቱን እንደሚያገኙ ተመላክቷል፡፡ ቤት ለቤት በሚሰጠው የመጀመሪያ ዙር ክልል አቀፍ የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ላይ የግብአት አቅርቦት ችግር እንዳይኖር ቅድመ ዝግጅት መደረጉ በገለጻው ወቅት ተበራርቷል፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ…
Read more

በማእከላዊ ኢትዮጺያ ክልል ከየካቲት 14/2017 ዓ.ም ጀምሮ የሚሰጠው የመጀመሪያ ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ አስመልክቶ በሆሣዕና ከተማ ለሁለት ቀናት ሲሰጥ የነበረው የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቋል።

በማእከላዊ ኢትዮጺያ ክልል ከየካቲት 14/2017 ዓ.ም ጀምሮ የሚሰጠው የመጀመሪያ ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ አስመልክቶ በሆሣዕና ከተማ ለሁለት ቀናት ሲሰጥ የነበረው የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቋል። የከቲት 04/2017 ዓ.ም የማዕከላዊ ኢ/ክ/ጤ/ቢሮ የህ/ሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያ ዙር ፖሊዮ (nOPV2) ክትባት ዘመቻ አስመልክቶ ከዞንና ልዩ ወረዳዎች ለተውጣጡ ጤና ባለሙያዎች በሆሳዕና ከተማ ሲሰጥ የነበረው የአሰልጣኞች ሥልጠና መጠናቀቁን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ…
Read more

የሕብረተሰብ የጤና አደጋዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተበራከቱና ፈተና እየሆኑ ስለመጡ የጤና ስርዓቱ ይህንን ታሳቢ ያደረገ ዝግጅት ሊኖረው ይገባል፡- የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር አየለ ተሾመ::

የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት10ኛውን የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር ፎረም ”የማይበገር የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር ስርዓት ለብሄራዊ ጤና ደህንነት” በሚል መሪ ቃል በሃዋሳ ከተማ እያካሄደ ነው፡፡ ጉባኤውን በንግግር የከፈቱት የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር አየለ ተሾመ ዛሬ እዚህ የደረስነው እንደሃገር በተለያዩ ጊዜያት ሲፈትኑን የነበሩ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ አደጋዎችን በጋራ ምላሽ በመስጠት ነው፤ ለዚህ ደግሞ በየደረጃው የሚገኙ የጤናው…
Read more