Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Category: Uncategorized

CERPHI

በበጀት ዓመቱ በክልሉ ጥራቱን የጠበቀ የመድሀኒት እና የህክምና መሳሪያዎችን ተደራሽነት ለማረጋገጥ የተሰራው ስራ ውጤታማ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለፀ ፡፡

በበጀት ዓመቱ በክልሉ ጥራቱን የጠበቀ የመድሀኒት እና የህክምና መሳሪያዎችን ተደራሽነት ለማረጋገጥ የተሰራው ስራ ውጤታማ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለፀ ፡፡ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የመድኃኒት እና ህክምና መሳሪያዎች ዳይሬክቶሬት የ2017 በጀት ዓመት ተግባራት አፈፃፀም ዓመታዊ የምክክር መድረክ በወራቤ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል ። የአፈጻጸም መድረኩን በንግግር የከፈተቱት የጤና ቢሮ ምክትል ሀላፊና የህክምና አገልግሎቶች…
Read more

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ አሃድ የንቅናቄ መድረክ መካሄድ ጀመረ።

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ አሃድ የንቅናቄ መድረክ መካሄድ ጀመረ። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ነው የንቅናቄ መድረኩን በቡታጅራ ከተማ እያካሄደ ያለው። የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ መድረኩን ባስጀመሩበት ጊዜ እንዳሉት ዘርፈ ብዙ ማህበራዊ ብልጽግና ሊያረጋግጡ ከሚችሉ ቁልፍ ተግባራቶች ዋናው የጤና ሥርዓት ማሻሻል ነው። በዚህም…
Read more

የማ/ኢ/ጤና ቢሮ እና የህ/ጤ/ኢ የተቀናጀ የኩፍኝ እና ፖሊዮ ክትባት፤ ስርአተ ምግብ፤ እናቶች እና ህጻናት ጤና አገልግሎት ዘመቻ እንዲሳካ ላደረጉት ጥረት እውቅና ተሰጣቸው

የማእከላዊ ኢትዩጲያ ክልል ጤና ቢሮ እና የህብረተሰብ ጤና ኢንስትቲዩት የተቀናጀ የኩፍኝ እና ፖሊዮ ክትባት፤ ስርአተ ምግብ፤ እናቶች እና ህጻናት ጤና አገልግሎት ዘመቻ እንዲሳካ ላደረጉት ጥረት እውቅና ተሰጣቸው ! ___________ በኢትዮጵያ የተቀናጀ የኩፍኝና የፖሊዮ ክትባት፣ሥነ-ምግብ እና የእናቶችና ሕጻናት ጤና አገልግሎት ዘመቻዎች ስኬታማ መሆናቸውን ለመገምገምና እውቅና ለመስጠት ልዩ ስብሰባ ተካሂዷል። ዝግጅቱ ያተኮረው በግንቦት ወር በሀገር አቀፍ ደረጃ…
Read more

ውል የተገባለት የመድኃኒት ፍላጎት እና አቅርቦት ሥርዓት አተገባበር ውጤታማ እንዲሆን ባለድርሻ አካላት በቅንጅት መስራት አለባቸው

ውል የተገባለት የመድኃኒት ፍላጎት እና አቅርቦት ሥርዓት አተገባበር ውጤታማ እንዲሆን ባለድርሻ አካላት በቅንጅት መስራት አለባቸው አዲስ አበባ፤ ሰኔ 21/2017(ኢዜአ)፦ ውል የተገባለት የመድኃኒት ፍላጎት እና አቅርቦት ሥርዓት አተገባበር ውጤታማ እንዲሆን ባለድርሻ አካላት በቅንጅት መስራት እንዳለባቸው በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ በባህል እና ስፖርት ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ ታደለ ቡረቃ(ዶ/ር) አስገነዘቡ። ውል የተገባለት የመድኃኒት ፍላጎት…
Read more

በክልሉ የጤና መረጃ አስተዳደር ቅመራና ትንተና ማዕከል ደህንነቱ የተጠበቀና አሰተማማኝ መረጃ ላይ የተመሰረተ ዉሳኔን ተጠቅሞ አዲስ ግኝት ለማዘጋጀት የሚያስችል የአቅም ግንባታ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል ።

የማዕ/ ኢት/ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስትቲዩት የጥናት እና ምርምር ቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት የመረጃ አስተዳደር ቅመራና ትንተና ማዕከል በክልሉ ጤና ቢሮ የህብ/ ጤና ኢን/ት እንዲሁም ከዩኒቨርስቲና ኮሌጅ ለተወጣጡ ባሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ነው ። በጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የጥናት እና ምርምር ቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶ/ር ስናፍቅሽ አየለ እንደተናገሩት የጤና መረጃ አስተዳደር…
Read more

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የኤም ፖክስ (Mpox) በሽታ ቅድመ መከላከል ስራዎች በመሰራት ላይ መሆናቸውን የክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ::

ኤም ፖክስ ወይም በተለምዶ የዝንጀሮ ፈንጣጣ በመባል የሚታወቀው በከፍተኛ ፍጥነት ከሚሰራጩ በሽታዎች አንዱ መሆኑንና የአለም አቀፍ የጤና ስጋት ሆኖ የተመዘገበ በሽታ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን ከደቡብ ሬዲዮ ቴሌቪዥን ድርጅት ጋር ባደረጉ ቆይታ ተናግረዋል። የኤም ፖክስ ቫይረስ የተገኘባቸው ግለሰቦች እንደ ሽፍታ፣ ሳል፣ ትኩሳት፣ የራስ ምታት፣ የንፍፊት ማበጥ፣ የቆዳ…
Read more

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የድንገተኛ ህክምና ቡድን (Emergency Medical Team – EMT) የተሟላ የመስክ ልምምድ (Full Scale Simulation Exercise) ተካሄደ::

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የድንገተኛ ህክምና ቡድን (Emergency Medical Team – EMT) የተሟላ የመስክ ልምምድ (Full Scale Simulation Exercise) ተካሄደ:: የብሔራዊ አደጋ ምላሽ አቅምን ለማጠናከር ትልቅ እርምጃ የሆነው የልምምድ መርሃግብሩ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (EPHI) ከ UK MED እና UK Emergency Medical Team (UK EMT) ጋር በመተባበር በሀገሪቱ የመጀመሪያውን የተሟላ የድንገተኛ ህክምና የመስክ ልምምድ “የማይበገር የህብረተሰብ ጤና…
Read more

ወባን በመከላከል ረገድ የሚታየውን መዘናጋትና የትኩረት ማነስ ችግር በመቅረፍ በመጪው ክረምት ስፈላጊ እንደሆነ ተገልፀል፡፡

ወባን በመከላከል ረገድ የሚታየውን መዘናጋትና የትኩረት ማነስ ችግር በመቅረፍ በመጪው ክረምት ሊከሰት የሚችለውን የወባ ጫና ለመቀነስ በሚደረገው ጥረት ውስጥ ሁሉም አካላት ርብርብ እንዲያደርጉ የክልሉ ጤና ቢሮ ጥሪ አቀረበ። ቢሮው ክልል አቀፍ የወባ መከላከል ስራዎችን በሀላባ ቁሊቶ እየገመገመ ነው። (ሆሳዕና፣ሰኔ 2/2017) ፣ ወባን በመከላከል ረገድ የሚታየውን መዘናጋትና የትኩረት ማነስ ችግር በመቅረፍ በመጪው ክረምት ሊከሰት የሚችለውን የወባ…
Read more

የዓለም ቆልማማ እግር ቀን በማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ተከበረ ፡፡

የክልሉ ጤና ቢሮ ከጤና ሚኒስቴርና Hope Walks ጋር በመተባበር የዓለም ቆልማማ እግር ቀንን በቡታጅራ በግራር ቤት የተሃድሶ ማዕከል ከታካሚ ህፃናትና ቤተሰቦቻቸው ጋር ተከበረ :: የዘንድሮ የአለም የቆልማማ እግር ቀን ” ወቅታዊ ፣ ውጤታማ ፣ ተደራሽ የዞረ እግር ህክምና ለሁሉም ህፃናት ” በሚል መሪ ቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ በተመሳሳይ ቀንና ጊዜ በሀዋሳ ከተማ የተከበረ ሲሆን በክልላችን…
Read more

በምስራቅ ጉራጌ ዞን ዞናዊ የሁለተኛ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ መከላከያ ክትባት ዘመቻ ማስጀመሪያ ፕሮግራም በእንሴኖ ከተማ አስተዳደር በታቦር አፀደ ህፃናት ትምህርት ቤት ተካሄደ።

ግንቦት 22/2017 ዓ.ም በማስጀመሪያ ፕሮግራም ላይ የተገኙት የምስራቅ ጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ሰለሞን ጉግሳ በሁለተኛ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ መከላከያ ክትባት ዘመቻ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከግንቦት 22-25/2017 ዓ.ም ድረስ ለ4 ቀናት ዕድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ህፃናት የሚሰጥ እንደሆነ ተናግረዋል። በሁለተኛው ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ መከላከያ ዘመቻ እንደዞን ከ93 ሺ 117 በላይ ህጻናት ለመከተብ ዕቅድ…
Read more