የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው የማህበራዊ ክላስተር ጽ/ቤትና ሌሎች የክልል ሴክተር መስሪያ ቤቶችን የስራ እንቅስቃሴ ምልከታ አደረጉ::
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው በወራቤ ማዕከል የሚገኙ የክልል ሴክተር መስሪያ ቤቶችን የስራ እንቅስቃሴ ምልከታ አደረጉ::የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው፣የክልሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ፣ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አንተነህ ፍቃዱ እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት ነው የመስክ ምልከታ ያደረጉት።ርዕሰ መስተዳድሩ የማህበራዊ ክላስተር ጽ/ቤት፣ የትምህርት እና…
Read more
