የአየር ንብረት ለውጥን ተከትሎ እየተከሰተ ባለው የጎርፍ አደጋ ሳቢያ ሊከሰቱ የሚችሉ የጤና ስጋቶችን ቀድሞ መከላከል እንደሚገባ ተገለጸ።
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት መደበኛ የወረርሽኞች መቆጣጠሪያ ማዕከል (Emergency Operation Center – EOC) የዓለም ጤና ድርጅት ሪፖርት ሳምንት ( WHO week 19) ግምገማ ተደርጓል፡፡ ሳምንታዊ የተጠቃለለ የበሽታዎች ክስተት፣ ቅኝትና ምላሽ አሰጣጥ አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦ ሰፊ ውይይት የተደረገ ሲሆን በክልሉ እየተከሰተ ያለው የጎርፍ አደጋ አሳሳቢ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በድንገት ሊከሰቱ የሚችሉ ወረርሽኞችን አስመልክቶ ሰፋ…
Read more
